Update‼️
አብዛኞቹ በጥይት ተመተዋል:-የተጎጂ ቤተሰቦች‼️
ዛሬ ጠዋት በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ-ጎጃም መስመር ጎሃፅዮን አቅራቢያ አንድ መኪና ሙሉ ተሳፋሪዎች ላይ የጥይት ሩምታ መከፈቱን ዘግበን ነበር።
አሁን ላይ የተጎጂ ቤተሰቦች ለአዩዘሀበሻ እንደተናገሩት "ከሁለት የወንድሞቼ ልጆች ውስጥ አንዷ ተገላለች ያሉ ሲሆን አብዛኞቹ ተሳፋሪዎች በጥይት እንደተመቱ ደውለው ነግረውናል" ብለዋል።
ታጣቂዎቹ አግተው የወሰዷቸው አሉ? አግተው የወሰዱ አይመስለንም ያሉ ሲሆን፣የሞቱትን ጭኖ ለመውሰድ መኪና አጥተን እየተጉላላን ነው ብለዋል። አብዛኛው ተሳፋሪ ግን ቁስለኛ ሆነዋል"ሲሉ የተጎጂ ቤተሰቦች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
የሚያልፉ መኪኖች ቁስለኞችን በመጫን ትብብር እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አብዛኞቹ በጥይት ተመተዋል:-የተጎጂ ቤተሰቦች‼️
ዛሬ ጠዋት በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ-ጎጃም መስመር ጎሃፅዮን አቅራቢያ አንድ መኪና ሙሉ ተሳፋሪዎች ላይ የጥይት ሩምታ መከፈቱን ዘግበን ነበር።
አሁን ላይ የተጎጂ ቤተሰቦች ለአዩዘሀበሻ እንደተናገሩት "ከሁለት የወንድሞቼ ልጆች ውስጥ አንዷ ተገላለች ያሉ ሲሆን አብዛኞቹ ተሳፋሪዎች በጥይት እንደተመቱ ደውለው ነግረውናል" ብለዋል።
ታጣቂዎቹ አግተው የወሰዷቸው አሉ? አግተው የወሰዱ አይመስለንም ያሉ ሲሆን፣የሞቱትን ጭኖ ለመውሰድ መኪና አጥተን እየተጉላላን ነው ብለዋል። አብዛኛው ተሳፋሪ ግን ቁስለኛ ሆነዋል"ሲሉ የተጎጂ ቤተሰቦች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
የሚያልፉ መኪኖች ቁስለኞችን በመጫን ትብብር እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
😢3
ትራዎሬ‼️
ቡርኪና ፋሶ ከአሜሪካ ታስገባ የነበረው ልባሽ ጨርቅ/ቦንዳ ልብስ/ ከዚህ ወዲያ እንዳይቀጥል በይፋ አገደች።
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራዎሬ በጉዳዩ ላይ “አፍሪካ አህጉር እንጅ የቆሻሻ ገንዳ አይደለችም!” ብሏል።
አሁን በቡርኪናፋሶ ተማሪዎች፣ ዳኞች፣ ፖሊሶች፣ ወታደሮች የሚለብሱት ልብስ በሀገሪቱ የተመረቱ ናቸው።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ቡርኪና ፋሶ ከአሜሪካ ታስገባ የነበረው ልባሽ ጨርቅ/ቦንዳ ልብስ/ ከዚህ ወዲያ እንዳይቀጥል በይፋ አገደች።
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራዎሬ በጉዳዩ ላይ “አፍሪካ አህጉር እንጅ የቆሻሻ ገንዳ አይደለችም!” ብሏል።
አሁን በቡርኪናፋሶ ተማሪዎች፣ ዳኞች፣ ፖሊሶች፣ ወታደሮች የሚለብሱት ልብስ በሀገሪቱ የተመረቱ ናቸው።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
👏3
የግድያ ሙከራ‼️
በ #አፍሪካ ጀግና መሪ ቢፈጠርም መስዕዋት ሁኖ ለማለፍ እንጅ ለመስራት አይታደልም። ትራዎሬ ስልጣን በያዘ ሁለት ዓመት ጊዜ እንኳ ከ 18 በላይ የግ ድያ ሙከራ ተደርጎበታል።
በባለፈው ሀሙስ ማታ ብቻ ትራዎሬ ላይ ግድያ ለመፈጸም ሲዘጋጁ የተገኙ 113 በላይ ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከኋላ ሴራውን ሸራቢዎች ምዕራባውያን ቢሆኑም ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ የገዛ ዜጎቹ ናቸው።ፈረንሳይ የመሆን እድሏም ከፍ ያለ ነው።በአንድ ወቅት ትራዎሬ ከፈረንሳዮ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮኒ ጋር ያደረገው ንግግር ኃያላኑን ያስደነገጠ ነበር።ነገሩ እንዲህ ነው
ኢማኑኤል :- "ፕሬዝዳንት ትራዎሬ የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ለማጠንከር በሀገርህ ወታደር የማሰፍርበት ቦታ ስጠኝ" በማለት ይጠይቀዋል።
የትራዎሬ ምላሽ :- "አሜሪካ ፣ ብሪታኒያ ፣ ብራዚል ወዳጆችህ ናቸው።ታዲያ ለምን ወዳጅነትህን ለማጠንከር በነዚህ ሀገሮች ላይ የጦር ሰፈር አልኖረህም?" የሚል ነበር።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በ #አፍሪካ ጀግና መሪ ቢፈጠርም መስዕዋት ሁኖ ለማለፍ እንጅ ለመስራት አይታደልም። ትራዎሬ ስልጣን በያዘ ሁለት ዓመት ጊዜ እንኳ ከ 18 በላይ የግ ድያ ሙከራ ተደርጎበታል።
በባለፈው ሀሙስ ማታ ብቻ ትራዎሬ ላይ ግድያ ለመፈጸም ሲዘጋጁ የተገኙ 113 በላይ ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከኋላ ሴራውን ሸራቢዎች ምዕራባውያን ቢሆኑም ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ የገዛ ዜጎቹ ናቸው።ፈረንሳይ የመሆን እድሏም ከፍ ያለ ነው።በአንድ ወቅት ትራዎሬ ከፈረንሳዮ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮኒ ጋር ያደረገው ንግግር ኃያላኑን ያስደነገጠ ነበር።ነገሩ እንዲህ ነው
ኢማኑኤል :- "ፕሬዝዳንት ትራዎሬ የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ለማጠንከር በሀገርህ ወታደር የማሰፍርበት ቦታ ስጠኝ" በማለት ይጠይቀዋል።
የትራዎሬ ምላሽ :- "አሜሪካ ፣ ብሪታኒያ ፣ ብራዚል ወዳጆችህ ናቸው።ታዲያ ለምን ወዳጅነትህን ለማጠንከር በነዚህ ሀገሮች ላይ የጦር ሰፈር አልኖረህም?" የሚል ነበር።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍5
አንድ ትሪሊዮን ብር እዳ‼️
"መንግስት አንድ ትሪሊየን ብር እዳ አለበት" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ‼️
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የስምንት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት፣ በአጠቃላይ ካለው የብድር ክምችት አንድ ትሪሊዮን ብር ዕዳ የመንግሥት መሆኑን አስታውቋል ።
የባንኩን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንደገለጹት፣ የባንኩ የብድር ክምችት 1.393 ትሪሊዮን ብር መድረሱንና ከዚህ መጠን ውስጥ 74.4 በመቶ ወይም አንድ ትሪሊዮን ብር የመንግሥት ዕዳ መሆኑን ገልጸዋል።
የባንኩ ጠቅላላ የብድርና ቦንድ ክምችት መጠን ከ1.3 ትሪሊዮን ብር በላይ የተሻገረ ሲሆን፣ ከዚህም ላይ የግል ተበዳሪዎች ድርሻ ከ300 ቢሊዮን ብር በላይ መሆኑ ተጠቅሷል።
ከተገለጸው አጠቃላይ የብድር ክምችት መጠን በቦንድ የተወሰደ ብድር 66.7 በመቶ ያህሉን በመሸፈን የአብላጫውን ድርሻ ሲወስድ፣ 27.62 ቢሊዮን ብር የተጠራቀመ ወለድ መሆኑም ተገልጿል።
ባንኩ ከነበረው አጠቃላይ ብድር ለግል ዘርፉ የተሰጠው ብድር ስምንት በመቶ ብቻ ነበር። የተቀረው 92 በመቶ በመንግሥት የተወሰደ ነው። መንግሥት ከወሰደው ብድር 98 በመቶ የሚሆነው የተሰጠው በስምንት በመቶ የወለድ ምጣኔ ሲሆን፣ የተቀረው ሁለት በመቶ ብቻ በ11 እና በ12 በመቶ የወለድ ምጣኔ የተሰጠ ብድር ነው፤›› ብለዋል።
እንደሪፖርተር ዘገባ መንግሥት በወሰደው ብድር ላይ 173 ቢሊዮን ብር ወለድ መጠራቀሙንና መንግሥት ግን ብድሩን ባያቃልልም፣ ንግድ ባንክ ወለዱን መሰብሰቡ ታሳቢ ተደርጎ በየዓመቱ ግብር ሲከፍል መቆየቱ ታውቋል ።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
"መንግስት አንድ ትሪሊየን ብር እዳ አለበት" የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ‼️
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የስምንት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት፣ በአጠቃላይ ካለው የብድር ክምችት አንድ ትሪሊዮን ብር ዕዳ የመንግሥት መሆኑን አስታውቋል ።
የባንኩን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንደገለጹት፣ የባንኩ የብድር ክምችት 1.393 ትሪሊዮን ብር መድረሱንና ከዚህ መጠን ውስጥ 74.4 በመቶ ወይም አንድ ትሪሊዮን ብር የመንግሥት ዕዳ መሆኑን ገልጸዋል።
የባንኩ ጠቅላላ የብድርና ቦንድ ክምችት መጠን ከ1.3 ትሪሊዮን ብር በላይ የተሻገረ ሲሆን፣ ከዚህም ላይ የግል ተበዳሪዎች ድርሻ ከ300 ቢሊዮን ብር በላይ መሆኑ ተጠቅሷል።
ከተገለጸው አጠቃላይ የብድር ክምችት መጠን በቦንድ የተወሰደ ብድር 66.7 በመቶ ያህሉን በመሸፈን የአብላጫውን ድርሻ ሲወስድ፣ 27.62 ቢሊዮን ብር የተጠራቀመ ወለድ መሆኑም ተገልጿል።
ባንኩ ከነበረው አጠቃላይ ብድር ለግል ዘርፉ የተሰጠው ብድር ስምንት በመቶ ብቻ ነበር። የተቀረው 92 በመቶ በመንግሥት የተወሰደ ነው። መንግሥት ከወሰደው ብድር 98 በመቶ የሚሆነው የተሰጠው በስምንት በመቶ የወለድ ምጣኔ ሲሆን፣ የተቀረው ሁለት በመቶ ብቻ በ11 እና በ12 በመቶ የወለድ ምጣኔ የተሰጠ ብድር ነው፤›› ብለዋል።
እንደሪፖርተር ዘገባ መንግሥት በወሰደው ብድር ላይ 173 ቢሊዮን ብር ወለድ መጠራቀሙንና መንግሥት ግን ብድሩን ባያቃልልም፣ ንግድ ባንክ ወለዱን መሰብሰቡ ታሳቢ ተደርጎ በየዓመቱ ግብር ሲከፍል መቆየቱ ታውቋል ።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
🔥1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተቃውሞ‼️
ፀረ ትራምፕ ተቃውሞ በበርካታ የአሜሪካ ከተሞች ተቀሰቀሰ‼️
ከዋሽንግተን ዲሲ እስከ ኒውዮርክ ከቦስተን እስከ ቺካጎ እና ሎስ አንጀለስ ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ዋና ዋና ጎዳናዎችን በማጥለቅለቅ በጥር ወር ወደ ሥልጣን በመጡት ትራምፕ ላይ ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ይገኛሉ።
ሰልፈኞቹ በትራምፕ ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ወደ አደባባይ የወጡት ፕሬዝዳንቱ ከማህበራዊ እስከ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በሚያራምዳቸው አጀንዳዎች ደስተኛ ባለመሆናቸው እንደሆነ ሮይተርስ ዘግቧል።
የተቃውሞ ሰልፈኞቹ ትራምፕ ያደረጓቸውን የፖሊሲ ለውጦች በመፈክሮቻቸው አንድ በአንድ በመጥቀስ "ትራምፕ ሆይ እጅዎን ያንሱልን" ሲሉ ተደምጠዋል።
የሰልፈኞች ብዛት ግማሽ ሚሊዮን አካባቢ ይደርሳል ተብሏል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ፀረ ትራምፕ ተቃውሞ በበርካታ የአሜሪካ ከተሞች ተቀሰቀሰ‼️
ከዋሽንግተን ዲሲ እስከ ኒውዮርክ ከቦስተን እስከ ቺካጎ እና ሎስ አንጀለስ ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ዋና ዋና ጎዳናዎችን በማጥለቅለቅ በጥር ወር ወደ ሥልጣን በመጡት ትራምፕ ላይ ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ይገኛሉ።
ሰልፈኞቹ በትራምፕ ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ወደ አደባባይ የወጡት ፕሬዝዳንቱ ከማህበራዊ እስከ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በሚያራምዳቸው አጀንዳዎች ደስተኛ ባለመሆናቸው እንደሆነ ሮይተርስ ዘግቧል።
የተቃውሞ ሰልፈኞቹ ትራምፕ ያደረጓቸውን የፖሊሲ ለውጦች በመፈክሮቻቸው አንድ በአንድ በመጥቀስ "ትራምፕ ሆይ እጅዎን ያንሱልን" ሲሉ ተደምጠዋል።
የሰልፈኞች ብዛት ግማሽ ሚሊዮን አካባቢ ይደርሳል ተብሏል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2
ጌታቸው ረዳ‼️
ለህክምና ዱባይ የነበሩት የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ ጠዋት ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን ሰምተናል።
አቶ ጌታቸው ረዳ ዱባይ በነበሩበት ወቅት ከአንድ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቆይታ "አሁንም የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት እኔ ነኝ፣ዶክመንቶች ላይ የምፈርመው እኔ ነኝ ብለዋል።
አቶ ጌታቸው “የህወሀት ትጥቅ ትግል አባል አለመሆኔ ከክልሉ አመራርነት ለመገለሌ ምክንያት ነው”ያሉ ሲሆን ወደ ትግራይ ለመመለስ ለደህንነቴ ያሰጋኛል ሲሉ በቃለምልልሱ ላይ ተናግረዋል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ለህክምና ዱባይ የነበሩት የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ ጠዋት ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን ሰምተናል።
አቶ ጌታቸው ረዳ ዱባይ በነበሩበት ወቅት ከአንድ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቆይታ "አሁንም የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት እኔ ነኝ፣ዶክመንቶች ላይ የምፈርመው እኔ ነኝ ብለዋል።
አቶ ጌታቸው “የህወሀት ትጥቅ ትግል አባል አለመሆኔ ከክልሉ አመራርነት ለመገለሌ ምክንያት ነው”ያሉ ሲሆን ወደ ትግራይ ለመመለስ ለደህንነቴ ያሰጋኛል ሲሉ በቃለምልልሱ ላይ ተናግረዋል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የሞቱ 5 የቆሰሉ 23‼️
ትናንት ጠዋት በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ-ጎጃም መስመር አንድ ታታሪ አውቶቡስ ሙሉ ተሳፋሪ ይዞ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረበት ሰዓት ጎሃፅዮን አቅራቢያ ሲደርስ ተሳፋሪዎችን ለማገት የጥይት ሩምታ ተከፍቶባቸው እንደነበር አዩዘሀበሻ በትናንትናው ዕለት መዘገቡ ይታወሳል።
አሁን ላይ የተጎጂ ቤተሰቦች ለአዩዘሀበሻ እንደገለፁት በጥቃቱ የሞቱ ተሳፋሪዎች ቁጥር አምስት የደረሰ ሲሆን የቆሰሉት ደግሞ 23 መሆናቸውን ገልፀዋል።
ከእገታው በኋላም ከፌደራል ፖሊስ እና ከአካባቢው የፀጥታ ሀይሎች ጋር የተኩስ ልውውጥ ነበር ብለዋል።
ጥቃቱ የተፈፀመው ወራጃርሶ ወረዳ ጭለሎ ቀበሌ ወል በሚባል አካባቢ ነው ብለዋል።
ቀሪዎቹን 37 ተሳፋሪዎችን አጋቾቹ ወደ አዋሬ ጎልጄ ቀበሌ ይዞ ሄዶ የነበረ ሲሆን ከፌደራል ፖሊስ እና ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተለቀው ጎሀፂዮን መግባታቸውን ምንጮቼ ገልፀዋል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ትናንት ጠዋት በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ-ጎጃም መስመር አንድ ታታሪ አውቶቡስ ሙሉ ተሳፋሪ ይዞ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረበት ሰዓት ጎሃፅዮን አቅራቢያ ሲደርስ ተሳፋሪዎችን ለማገት የጥይት ሩምታ ተከፍቶባቸው እንደነበር አዩዘሀበሻ በትናንትናው ዕለት መዘገቡ ይታወሳል።
አሁን ላይ የተጎጂ ቤተሰቦች ለአዩዘሀበሻ እንደገለፁት በጥቃቱ የሞቱ ተሳፋሪዎች ቁጥር አምስት የደረሰ ሲሆን የቆሰሉት ደግሞ 23 መሆናቸውን ገልፀዋል።
ከእገታው በኋላም ከፌደራል ፖሊስ እና ከአካባቢው የፀጥታ ሀይሎች ጋር የተኩስ ልውውጥ ነበር ብለዋል።
ጥቃቱ የተፈፀመው ወራጃርሶ ወረዳ ጭለሎ ቀበሌ ወል በሚባል አካባቢ ነው ብለዋል።
ቀሪዎቹን 37 ተሳፋሪዎችን አጋቾቹ ወደ አዋሬ ጎልጄ ቀበሌ ይዞ ሄዶ የነበረ ሲሆን ከፌደራል ፖሊስ እና ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ተለቀው ጎሀፂዮን መግባታቸውን ምንጮቼ ገልፀዋል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍3
#Burkinafaso❗
ትራዎሬ በቅኝ ገዥዋ ፈረንሳይ ጄኔራል ቻርለስ ዲጎል ስም የነበረውን የቡርኪናፋሴን ዋና ከተማ ኡጋዱጉን ዋና ጎዳና በቶማስ ሳንካራ ስም ሰይሞ ቶማስ ሳንካራ በተገደለበት ስፍራ መታሰቢያ ሙዚየም በመገንባት እኔም ብሞት ሀገሬ ሌላ ጀግና ታፈራለች እንጅ ፈጽሞ እጅ አትሰጥም ሲሉ 15 የአርበኝነት ቀናትን አስጀምረዋል።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
ትራዎሬ በቅኝ ገዥዋ ፈረንሳይ ጄኔራል ቻርለስ ዲጎል ስም የነበረውን የቡርኪናፋሴን ዋና ከተማ ኡጋዱጉን ዋና ጎዳና በቶማስ ሳንካራ ስም ሰይሞ ቶማስ ሳንካራ በተገደለበት ስፍራ መታሰቢያ ሙዚየም በመገንባት እኔም ብሞት ሀገሬ ሌላ ጀግና ታፈራለች እንጅ ፈጽሞ እጅ አትሰጥም ሲሉ 15 የአርበኝነት ቀናትን አስጀምረዋል።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
👍3
📚Anthropology Course
📖What is Anthropology?📍It is a Subject that enables human beings to deal with themes such as culture, kinship(ዝምድና፣ጠንካራ ትስስር), marriage, cultural relativism, ethnocentrism, humanity(ሰውነት), human origins, cosmologies, race, ethnicity, ethnic relations, ethnic boundaries....
ለመግቢያ ያክል Anthropology ካላይ በዘረዘርናቸው ነገሮች ላይ ትኩረት ያደርጋል ካልን፣ አሁን የModuleኡን Content ደግሞ እንየው፦ በአጠቃላይ Anthropology Freshman Course 7 Chapter አለው!
ነገር ግን Generally Focus የሚያደርገው በሚከተሉት ላይ ነው፦
📍Scope of Anthropology
📍Branches of Anthropology
📍Unique features of Anthropology and
📍 Research methods in Anthropology
📖Unit One
🗒Introducing Anthropology and its Subject Matterበዚህ Chapter ስር ስለ Anthropology ምንነት በሰፊው እናያለን፣ ትርጉሙን፣ ስፋቱን (ምን ምን እንደሚያጠቃል/Scope)፣ የAnthropologyን Subfeildኦች፣ መሰረታዊ የሆኑትን የAnthropology መርሆች እናያለን።
🔖Concepts in Anthropology
📍The term anthropology is a compound of two Greek Words
'anthropos' and
'logos'.
"Anthropos" ማለት 'Human being/Man kind) ሲሆን
"Logos" ማለት ደግሞ እንደምታውቁት "Study/Sceince/" ማለት ነው።
So, In General '
Anthropology means
The study or science of humankind or humanity.'ስለዚህ በቀላሉ Anthropology ምንድነው ከተባለ ስለ ሰውነት (humanity) የሚያጠና ሳይንስ ነው ብለን መመለስ እንችላለን።
Definitionኡን በጣም Precise አድርገን (አጥብበን) ደግሞ ካየነው፦
📌Anthropology is the study of people---their origins, their development, and contemporary variations, wherever and whenever they have been found.
አያቹአ ስለ ሰው ልጅ መፈጠር🐣፣ ስለ እድገቱ🐥፣ ከዚያ ደግሞ የሰው ልጆች ልዩነት (በዘር፣ በቋንቋ..) እነዚህን እና የመሳሰሉትን ጉዳዮች ይዳስሳል።
📌የAnthropology Scope ሰፊ ነው።👇👇
It is the study of humans as a group, from its first appearance on earth to its present stage of development.
አያቹ ይህን👆 ሁሉ ነገር ነው በውስጥ ያጠቃለለው [የሰው ልጅ ከተፈጠረበት አንስቶ እስካሁን ያለውን ያጠናል]
🔖The Historical Development of Anthropology
Anthropology did not arise as a science until the 1850s. Anthropology እንደ Science of Humanity መቆጠር የጀመረው በተለምዶ ምዕራባውያን "The West" ብለን በምንጠራቸው፣ Specifically ደግሞ France🇫🇷, Great Britain🇦🇺, USA🇺🇸 and Germany🇩🇪!
Historically Speaking, We can say that Anthropology is European discipline.
📖Generally speaking, anthropology as an academic discipline was born during the 19th century, out of the intellectual atmosphere of Enlightenment, which is the eighteenth century social philosophical movement.
ስለዚህ Anthropology 19th Century ውስጥ ሲወለድ መሠረቱ "Enlightment" እና "Darwin Theory of Evolution" ነበሩ።
📌Ethnography is a branch of anthropology and the systematic study of individual cultures.
Ethnography ማለት የአንድን ግለሰብ🧔/ማህበረሰብ👨👨👧👧 ባህል ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማጥናት ማለት ነው። ለምሳሌ፣ የሀገራችንን ባህል ማጥናት የፈለገ Anthropologist👨💼 መጥቶ በእኛ መካካል እየኖረ፣ ከእኛ ጋር እየበላ እየጠጣ..ባህላችንን ሲያጠና Enthnographic research ይባላል።
📌Ethnology is the comparative study of two or more cultures.
ይህ ደግሞ የተለያዩ ማህበረሰብን ባህል እያነፃፀራችሁ ስታጠኑ ምናምን Ethnology ይባላል።
📚Sub-fields of anthropologyThere are four major sub-fields:
📍Physical/Biological Anthropology
📍Archeology
📍Linguistic Anthropology 📍Socio-Cultural Anthropology
1⃣Physical/Biological Anthropology
This branch Seek to understand how humans adapt to different environments, what causes disease and early death, and how humans evolved from other animals.
አንብባችሁታላ☝️ They are also interested in how biology and culture work together to shape our lives.
It has two broad Areas of investigation:
📌Human evolution is the study of the gradual processes of simple forms into more differentiated structures in hominid.
ይህም ብዙ sub branch አለው፣ ነገር ግን Major የሆኑት 2 አሉ።
1. Paleoanthropology is the study of human evolution through the fossil and archaeological records.
🔖ቀድሞ Record ተደርገው የተቀመጡትን መረጃዎች በመጠቀመ ስለ ሰው ልጅ Evolution ስናጠና ማለት ነው።
2. Primatology is the study of the behavior, biology, evolution, and taxonomy of nonhuman [gorillas, Chimpanzees] primates.
📌Human Genetics It focuses to examine the genetic materials of an organism such as DNA and RNA.
ይህ የሚያጠናው የሰው ልጅ የፊቱ መልክ፣ ቁመናው፣ በአጠቃላይ genetic ነገሩ ምናምን እንዴትና ለምን እንደዚያ እንደ ሆነ ነው።
2⃣Archaeological Anthropology
🔖Studies the ways of lives of past peoples by excavating and analysing the material culture/physical
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :
👍4🙏2
1.3 Unique/Basic Features of Anthropology
📌What Makes Anthropology Unique?
Anthropologyን ከሌሎች ተመሳሳይ Subjectኦች የሚለየው ነገር ምንድነው ካልን፣ የሚከተሉት ዋነኞቹ ናቸው፦
📌Its Scope
📌Its Approach
📌Its Focus
📌Its Method of Study.
1. Its Scope: Anthropology has broad Scope. It is the broad study of human kind, around the world and throughout time.
ከዚህ በፊት እንዳየነው Anthropology የሚያጠነጥነው (ይሄ word..😂) ብዙ ነገሮች ላይ ነው። ይህም ከሌሎች disciplineኦች ልዩ ያደርጓል።
2. Its Approach: In its approach anthropology is holistic, relativistic, and focused one.
📍Holistic: Holism means that an anthropologist looks at the entire context of a society when analysing any specific feature.
ለምሳሌ: አንድ Anthropologist👨💼 ስለ ኢትዮጵያ የቡና ስረዓት ማወቅ ከፈለገ የሀገሪቱን ባህል፣ ሃይማኖት፣ ታሪክ👑 በስፋት ማጥናት ይኖርበታል። ይህ ነው Holism የሚያስብለው።
📍Relativistic: Anthropology አንድን እምነት፣ ባህል...ሲያብራራ በራሱ Context ውስጥ ሆኖ ነው፣ ማለት ይህ ባህል መጥፎ ነው🙅♂ ወይም ጥሩ ነው💁♂ በሎ Judge አያረግም።
📍Focused: Anthropological studies give attention to how people perceive themselves and understand their world. ይሄኛውን አይነት Perspective Anthropologistኦች "Emic Perspective" ብለው ይጠሩታል።
3. Its Method of Study: Anthropology is highly dependent on qualitative research (quantitative ካለ እንዳትሸወዱ😎) to understand the meaning behind any human activity.
📖
እስኪ የተለያዩ ሰዎች ስለ
📌Anthropology is limited to the study of "primitive"👴 societies.
ነገር ግን ይህ ትክክል አይደለም! Anthropology ስለ ጥንት/ስለ ቀደሙት ሰዎች/ነገሮች ብቻ ሳይሆን በአሁን ዘመን ስላሉትም👱♂ የሚያጠና ነው!
📌Anthropologists only study the rural people and rural areas.
ነገር ግን ስለ urban Peoples እና ስለ urban areasም ያጠናል [Urban Anthropology].
📌Anthropology is the study/analysis of fossil evidences of the proto-humans like that of Lucy/Dinkeneshe.
ስለ እነዚህም ያጠናል ነገር ግን anthropology ስለ human Evolution ብቻ ነው የሚያጠናው ካልን ስህተት ነው።
እነዚህና የመሳሰሉት ማብራርያቸው ስለ anthropology የተሳሳቱ ናቸው! ድንገት ፈተና ላይ ከመጡ miss ልታረጓቸው አይገባም!👌
በቀጣይ Chapter 2 እንገባለን!🤗
ጥያቄ የሆነባችሁ ካለ
All Rights Reserved!
━━━━━━━━━━━━
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
━━━━━━━━━━━━
📌What Makes Anthropology Unique?
Anthropologyን ከሌሎች ተመሳሳይ Subjectኦች የሚለየው ነገር ምንድነው ካልን፣ የሚከተሉት ዋነኞቹ ናቸው፦
📌Its Scope
📌Its Approach
📌Its Focus
📌Its Method of Study.
1. Its Scope: Anthropology has broad Scope. It is the broad study of human kind, around the world and throughout time.
ከዚህ በፊት እንዳየነው Anthropology የሚያጠነጥነው (ይሄ word..😂) ብዙ ነገሮች ላይ ነው። ይህም ከሌሎች disciplineኦች ልዩ ያደርጓል።
2. Its Approach: In its approach anthropology is holistic, relativistic, and focused one.
📍Holistic: Holism means that an anthropologist looks at the entire context of a society when analysing any specific feature.
ለምሳሌ: አንድ Anthropologist👨💼 ስለ ኢትዮጵያ የቡና ስረዓት ማወቅ ከፈለገ የሀገሪቱን ባህል፣ ሃይማኖት፣ ታሪክ👑 በስፋት ማጥናት ይኖርበታል። ይህ ነው Holism የሚያስብለው።
📍Relativistic: Anthropology አንድን እምነት፣ ባህል...ሲያብራራ በራሱ Context ውስጥ ሆኖ ነው፣ ማለት ይህ ባህል መጥፎ ነው🙅♂ ወይም ጥሩ ነው💁♂ በሎ Judge አያረግም።
📍Focused: Anthropological studies give attention to how people perceive themselves and understand their world. ይሄኛውን አይነት Perspective Anthropologistኦች "Emic Perspective" ብለው ይጠሩታል።
3. Its Method of Study: Anthropology is highly dependent on qualitative research (quantitative ካለ እንዳትሸወዱ😎) to understand the meaning behind any human activity.
📖
Misconceptions about anthropologyእስኪ የተለያዩ ሰዎች ስለ
Anthropology ያላቸውን የተሳሳተ መረዳት እንመልከት፣📌Anthropology is limited to the study of "primitive"👴 societies.
ነገር ግን ይህ ትክክል አይደለም! Anthropology ስለ ጥንት/ስለ ቀደሙት ሰዎች/ነገሮች ብቻ ሳይሆን በአሁን ዘመን ስላሉትም👱♂ የሚያጠና ነው!
📌Anthropologists only study the rural people and rural areas.
ነገር ግን ስለ urban Peoples እና ስለ urban areasም ያጠናል [Urban Anthropology].
📌Anthropology is the study/analysis of fossil evidences of the proto-humans like that of Lucy/Dinkeneshe.
ስለ እነዚህም ያጠናል ነገር ግን anthropology ስለ human Evolution ብቻ ነው የሚያጠናው ካልን ስህተት ነው።
እነዚህና የመሳሰሉት ማብራርያቸው ስለ anthropology የተሳሳቱ ናቸው! ድንገት ፈተና ላይ ከመጡ miss ልታረጓቸው አይገባም!👌
በቀጣይ Chapter 2 እንገባለን!🤗
ጥያቄ የሆነባችሁ ካለ
All Rights Reserved!
━━━━━━━━━━━━
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
━━━━━━━━━━━━
👍2🙏1
"ስፖርት መስራት እጀምራለሁ፣ አንድ መፅሀፍ በሳምንት አነባለው፣ በጠዋት እነሳለው፣ ራሴን አሻሽላለው" ብለህ ካሰብክ ቆየህ ፤ ግን መቼ ነው ወደ ተግባር የምትገባው? ሁልጊዜ ሰኞ ሲመጣ ወይ ወሩ ሲያልቅ፣ ወይ አመቱ ሲፈፀም ማቀድ አልሰለቸህም?
ወዳጄ ምግብ የበላ እንጂ ለመብላት ያሰበ አይጠግብም እኮ! መድሀኒቱን የዋጠ እንጂ ስለ መድሀኒቱ አብዝቶ ያወቀ አይድንም እኮ! ማወቅ ማሰብ ማቀድ አሪፍ ቢሆንም ተግባር ከሌለው ግን በዜሮ ነው ሚባዛው!
❗️ስለዚህ አንዱን ዕቅድ አሁኑኑ ጀምረው
መልካም ምሽት❤️
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ወዳጄ ምግብ የበላ እንጂ ለመብላት ያሰበ አይጠግብም እኮ! መድሀኒቱን የዋጠ እንጂ ስለ መድሀኒቱ አብዝቶ ያወቀ አይድንም እኮ! ማወቅ ማሰብ ማቀድ አሪፍ ቢሆንም ተግባር ከሌለው ግን በዜሮ ነው ሚባዛው!
❗️ስለዚህ አንዱን ዕቅድ አሁኑኑ ጀምረው
መልካም ምሽት❤️
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤5
በኬንያ ጉንዳኖችን ደብቀው ከሃገር ሊያስወጡ የነበሩ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ከሃገር ሊወጡ የነበሩት ጉንዳኖች በአፍሪካ የሚገኙት ትላልቆቹ ጉንዳኖች እንደሆኑ ሲገለፅ እያንዳንዳቸው እስከ 220 ዶላር በእንግሊዝ ሻጮች በኩል እንደሚሸጡም ተገልጿል።
ግለሰቦቹ ጉንዳኖቹን በሲሪንጅ እና ትናንሽ ቱቦዎች ይዘው ሊወጡ የሞከሩ ሲሆን በእያንዳንዱ ቱቦ ውስጥ ሁለት ወይም ሶስት ጉንዳኖች እንደነበሩ እና ውስጡ ያለው ነገር እንዳይታወቅ በጥጥ ሸፍነውት እንደነበር አገልግሎቱ ገልጿል።
የጉንዳኖቹ መዳረሻ አውሮፓ ወይም እስያ እንደነበር ሲገለፅ የተያዙት ግለሰቦች ሁለቱ ቤልጂየማውያን፣ አንድ ቬትናማዊ እና ኬንያዊ መሆናቸው ተዘግቧል።
የዱር እንስሳት አገልግሎቱ ጉንዳኖቹ ከተወሰዱ በኋላ ልዩ መኖሪያ ወደ ተባለው ፎርሚካሪየምስ እንደሚኖሩ እና ቡድናቸውን ሲገነቡ ለመመልከት እንደሚፈልጓቸው ገልጿል።
ከኬንያ ሊወጡ ነበር የተባሉት ጉንዳኖች ሜሶር ሴፋሎቲስ ተብለው የሚታወቁ ሲሆን ወንዱ እስከ 20 ሚሊ ሜትር ሴቷ ደግሞ እስከ 25 ሚሊ ሜትር እንደምታድግ ተነግሯል።
BBC
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ከሃገር ሊወጡ የነበሩት ጉንዳኖች በአፍሪካ የሚገኙት ትላልቆቹ ጉንዳኖች እንደሆኑ ሲገለፅ እያንዳንዳቸው እስከ 220 ዶላር በእንግሊዝ ሻጮች በኩል እንደሚሸጡም ተገልጿል።
ግለሰቦቹ ጉንዳኖቹን በሲሪንጅ እና ትናንሽ ቱቦዎች ይዘው ሊወጡ የሞከሩ ሲሆን በእያንዳንዱ ቱቦ ውስጥ ሁለት ወይም ሶስት ጉንዳኖች እንደነበሩ እና ውስጡ ያለው ነገር እንዳይታወቅ በጥጥ ሸፍነውት እንደነበር አገልግሎቱ ገልጿል።
የጉንዳኖቹ መዳረሻ አውሮፓ ወይም እስያ እንደነበር ሲገለፅ የተያዙት ግለሰቦች ሁለቱ ቤልጂየማውያን፣ አንድ ቬትናማዊ እና ኬንያዊ መሆናቸው ተዘግቧል።
የዱር እንስሳት አገልግሎቱ ጉንዳኖቹ ከተወሰዱ በኋላ ልዩ መኖሪያ ወደ ተባለው ፎርሚካሪየምስ እንደሚኖሩ እና ቡድናቸውን ሲገነቡ ለመመልከት እንደሚፈልጓቸው ገልጿል።
ከኬንያ ሊወጡ ነበር የተባሉት ጉንዳኖች ሜሶር ሴፋሎቲስ ተብለው የሚታወቁ ሲሆን ወንዱ እስከ 20 ሚሊ ሜትር ሴቷ ደግሞ እስከ 25 ሚሊ ሜትር እንደምታድግ ተነግሯል።
BBC
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2🥰1😁1
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ናይጄሪያዊያንን ያስለቀሰው የ500ሚሊየን ዶላር ማጭበርበር‼️
በሐምሌ ወር 2024 ላይ ናይጄሪያ ውስጥ የበርካታ ናይጄሪያዊያንን ሕልማቸውን እውን የሚያደርግ አንድ ድርጅት ብቅ አለ። 1000 ዶላር ኢንቨስት ያደረጉ ሰዎች በአንድ ወር ውስጥ ሌላ አንድ ሺህ ዶላር መሥራት ጀመሩ። ጭራሽ በሥራቸው ተጨማሪ ሰዎችን ማስገባት የቻሉ ሰዎች በየወሩ በአስር ሺዎች የሚቆጠር ዶላር አካውንታቸው ላይ መጠራቀም ጀመረ። ገንዘባቸውን ማውጣት የፈለጉ ሰዎችም ለአካውንት ማረጋገጫ ከ100 እስከ 200 ዶላር ብቻ እየከፈሉ ትርፋቸውን ማውጣት ቻሉ። በእርግጥ በየወሩ ገንዘቡ እጥፍ እየኾነ ከመሄዱ አንፃር ገንዘቡን ለማውጣት የሚጣደፍ ብዙም ሰው አልነበረም። ገንዘብ ለማውጣት የቻሉ ሰዎች ግን ለወዳጅ ዘመድ እየደወሉ በዚህ እድል ተጠቀሙበት ይኸው እኔ አግኝቼበታለሁ፥ አውጥቻለሁ እያሉ የአካውንታቸውን ስክሪንሾት ማሰራጨት ያዙ። ባገኙት ድንገተኛ ገንዘብ ደስተኛ የኾኑ ሰዎች ዶላርና አካውንታቸውን እያሳዩ ቲክቶኩን ዳንስ በዳንስ አደረጉት።
በርካታ ናይጄሪያዊያን፣ የተወሰኑ ኬንያዊውን እና ሌሎችም FOMO(Fear of missing out) ውስጥ ገቡ። የቻለ ቁጠባውን፣ ያልቻለ እየተበደረ፣ አንዳንዱም ንብረቱን እየሸጠ የCBEX exchange አባል መሆን ጀመረ። በእርግጥም እንደተባለው የበርካቶች አካውንት
እያደገ ነው። ወደ 300 ሺህ የሚገመቱ ናይጄሪያዊያን ሕይወታቸው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚቀየር አምነው እየተሳተፉበት ነው።
በApril 9, 2025 ገንዘባቸውን ለማውጣት ጥያቄ ያቀረቡ በርካታ ሰዎች ለማውጣት እንደተቸገሩ ወሬው በሶሻል ሚዲያ መዛመት ጀመረ። CBEX exchange የአካውንት ጠለፋ እንዳጋጠመውና በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልፆ ገንዘብ ለማውጣት የሚፈልጉ ተጠቃሚዎች አካውንታቸው የራሳቸው መኾኑን ለማረጋገጫ 100 ዶላር እየከፈሉ የወጪ ጥያቄያቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ገለፀ። በጠለፋ ዜናው የተደናገጡ ደንበኞች የተጠየቁትን ከመቶ እስከ ሁለት መቶ ዶላር ገንዘብ እያስገቡ ያላቸውን በሺዎች የሚቆጠር ዶላር ወጪ ለማድረግ ጥያቄ ማቅረባቸውን ቀጠሉ። ነገር ግን አካውንታቸው ቁጥር ብቻ ነበር። መጀመሪያ በኢንቨስትመንት ቀጥሎ ደግሞ በአካውንት ማረጋገጫ ስም ያስገቡት ዶላር የማይጨበጥ ጉም ኾነ። ከApril 14,2025 ጀምሮ የCBEX ዌብሳይት ጭራሽ ምላሽ መስጠት አቆመ። የሶሻል ሚዲያ አካውንቶቻቸውም ከጥቅም ውጭ ኾኑ። በአጠቃላይ ወደ 500 ሚሊየን ዶላር የሚገመት ገንዘብ የፖንዚ ስኪም ሰለባ ሆኖ ተጠናቀቀ።
እያንዳንዱ ተጠቃሚዎች ገቢ የሚያደርጉት ገንዘብ በTron Network በኩል 'እየታጠበ' ይሸሽ እንደነበረ ታወቀ።
መጭበርበራቸው የተገለጠላቸው ሰዎች ናይጄሪያ ውስጥ ወደሚገኙት ሶስቱ የድርጅቱ ቢሮዎች በብስጭት ቢተሙም የተወሰኑ ወንበርና ጠረጴዛ ከመሰባበርና ከጥቂት ኮምፒዩተሮች በስተቀር ለማግኘት የቻሉት ነገር አልነበረም።
ነገሩ ወደ ኋላ ሲጠነጠን CBEX የChina Beijing Equity Exchange የሚባለውን የቻይና ተቋምን ስም አስመስሎ ነው የጀመረው። ለዚህም እንዲያግዘው ካናዳ ውስጥ የተመዘገበ የክሪፕቶ ኤክስቼንጅ መኾኑን የሚያሳይ የተጭበረበረ ሰነድ አዘጋጅቶ የነበረ ሲኾን ናይጄሪያ ውስጥም ሶስት ቢሮዎችን ከፍቶ እየሠራ ነበር። እነዚህ ነገሮች ሰዎች በአቋራጭ ገንዘብ ለማግኘት ካላቸው ጉጉት ጋር ተደማምረው ይህ ሁሉ ሰው የማጭበርበሩ ሰለባ እንዲሆን እንዳደረገ ተነግሯል።
ሊቢያ ተሰድጄ ያመጣሁትን 1500 ዶላር ተነጠቅኩ ካለች ሴት ጀምሮ ቤታቸውን ሸጠው እስከከሰሩ ሰዎች ናይጄሪያዊያን ኡኡታ ላይ ናቸው። ዳሩ "ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ" ከመኾን የሚዘል አይመስልም።
የዚን ያህል የተጋነነ ባይኾንም የፖንዚ ስኪም ዜና ለኢትዮጵያውያን አዲስ አይደለም። ፖንዚ ስኪም በባህርይው የማይለመድና ዘወትር መልኩን እየቀየረ የሚመጣ በመኾኑ ለጥንቃቄ እንዲሆን አጋራሁት።
Bottom line:
🚫 ገንዘባችሁን በአጭር ጊዜ ውስጥ እጥፍ አደርጋለሁ የሚል አካል ሲመጣ ደግማችሁ ማሰብ ሳያስፈልጋችሁ እምቢ በሉ። ገንዘብ እጥፍ ማድረግ የሚችል ሰው የራሱን ወይም የዘመዶቹን ገንዘብ እጥፍ ያደርጋል እንጂ እድሉን ለማያውቀው ሰው አሳልፎ አይሰጥም።
🚫 ገንዘብ ልታገኙበት የምታስቡት ነገር ገንዘቡ በትክክል እንዴት እንደሚመጣ በግልፅ ማወቅ አለባችሁ። የማይታወቅ ነገር ካለው probably it is a scam.
🚫 Crypto, Forex, Stock... የመሳሰሉት የትሬዲንግ ዓይነቶች ራሳቸውን የቻሉ በቂ እውቀት የሚያስፈልጋቸው እንደየሁኔታው high risk-high reward የኾኑ የቢዝነስ ዘርፎች ናቸው። ያለበቂ ዝግጅትና እውቀት የገባ ሰው ለፖንዚ ስኪምም ሆነ እንደ አንበጣ ለሚፈለፈሉ የስካም ዓይነቶች ተጋላጭ ይኾናል። እድል ቀንቶት የቱንም ያህል ገንዘብ ቢያገኝም በአንዲት ቅፅበት መልሶ ያጣዋል። It is that much dangerous!
እናም ወደ ክሪፕቶ፣ ፎሬክስ ወደመሳሰሉት ዘርፎች ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ ሰዎች ምንም ዓይነት አጓጊ እድል ቢቀርብላችሁ ገንዘብ ኢንቨስት ከማድረጋችሁ በፊት ጊዜ ወስዳችሁ ተማሩ።
#አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
በሐምሌ ወር 2024 ላይ ናይጄሪያ ውስጥ የበርካታ ናይጄሪያዊያንን ሕልማቸውን እውን የሚያደርግ አንድ ድርጅት ብቅ አለ። 1000 ዶላር ኢንቨስት ያደረጉ ሰዎች በአንድ ወር ውስጥ ሌላ አንድ ሺህ ዶላር መሥራት ጀመሩ። ጭራሽ በሥራቸው ተጨማሪ ሰዎችን ማስገባት የቻሉ ሰዎች በየወሩ በአስር ሺዎች የሚቆጠር ዶላር አካውንታቸው ላይ መጠራቀም ጀመረ። ገንዘባቸውን ማውጣት የፈለጉ ሰዎችም ለአካውንት ማረጋገጫ ከ100 እስከ 200 ዶላር ብቻ እየከፈሉ ትርፋቸውን ማውጣት ቻሉ። በእርግጥ በየወሩ ገንዘቡ እጥፍ እየኾነ ከመሄዱ አንፃር ገንዘቡን ለማውጣት የሚጣደፍ ብዙም ሰው አልነበረም። ገንዘብ ለማውጣት የቻሉ ሰዎች ግን ለወዳጅ ዘመድ እየደወሉ በዚህ እድል ተጠቀሙበት ይኸው እኔ አግኝቼበታለሁ፥ አውጥቻለሁ እያሉ የአካውንታቸውን ስክሪንሾት ማሰራጨት ያዙ። ባገኙት ድንገተኛ ገንዘብ ደስተኛ የኾኑ ሰዎች ዶላርና አካውንታቸውን እያሳዩ ቲክቶኩን ዳንስ በዳንስ አደረጉት።
በርካታ ናይጄሪያዊያን፣ የተወሰኑ ኬንያዊውን እና ሌሎችም FOMO(Fear of missing out) ውስጥ ገቡ። የቻለ ቁጠባውን፣ ያልቻለ እየተበደረ፣ አንዳንዱም ንብረቱን እየሸጠ የCBEX exchange አባል መሆን ጀመረ። በእርግጥም እንደተባለው የበርካቶች አካውንት
እያደገ ነው። ወደ 300 ሺህ የሚገመቱ ናይጄሪያዊያን ሕይወታቸው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚቀየር አምነው እየተሳተፉበት ነው።
በApril 9, 2025 ገንዘባቸውን ለማውጣት ጥያቄ ያቀረቡ በርካታ ሰዎች ለማውጣት እንደተቸገሩ ወሬው በሶሻል ሚዲያ መዛመት ጀመረ። CBEX exchange የአካውንት ጠለፋ እንዳጋጠመውና በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልፆ ገንዘብ ለማውጣት የሚፈልጉ ተጠቃሚዎች አካውንታቸው የራሳቸው መኾኑን ለማረጋገጫ 100 ዶላር እየከፈሉ የወጪ ጥያቄያቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ገለፀ። በጠለፋ ዜናው የተደናገጡ ደንበኞች የተጠየቁትን ከመቶ እስከ ሁለት መቶ ዶላር ገንዘብ እያስገቡ ያላቸውን በሺዎች የሚቆጠር ዶላር ወጪ ለማድረግ ጥያቄ ማቅረባቸውን ቀጠሉ። ነገር ግን አካውንታቸው ቁጥር ብቻ ነበር። መጀመሪያ በኢንቨስትመንት ቀጥሎ ደግሞ በአካውንት ማረጋገጫ ስም ያስገቡት ዶላር የማይጨበጥ ጉም ኾነ። ከApril 14,2025 ጀምሮ የCBEX ዌብሳይት ጭራሽ ምላሽ መስጠት አቆመ። የሶሻል ሚዲያ አካውንቶቻቸውም ከጥቅም ውጭ ኾኑ። በአጠቃላይ ወደ 500 ሚሊየን ዶላር የሚገመት ገንዘብ የፖንዚ ስኪም ሰለባ ሆኖ ተጠናቀቀ።
እያንዳንዱ ተጠቃሚዎች ገቢ የሚያደርጉት ገንዘብ በTron Network በኩል 'እየታጠበ' ይሸሽ እንደነበረ ታወቀ።
መጭበርበራቸው የተገለጠላቸው ሰዎች ናይጄሪያ ውስጥ ወደሚገኙት ሶስቱ የድርጅቱ ቢሮዎች በብስጭት ቢተሙም የተወሰኑ ወንበርና ጠረጴዛ ከመሰባበርና ከጥቂት ኮምፒዩተሮች በስተቀር ለማግኘት የቻሉት ነገር አልነበረም።
ነገሩ ወደ ኋላ ሲጠነጠን CBEX የChina Beijing Equity Exchange የሚባለውን የቻይና ተቋምን ስም አስመስሎ ነው የጀመረው። ለዚህም እንዲያግዘው ካናዳ ውስጥ የተመዘገበ የክሪፕቶ ኤክስቼንጅ መኾኑን የሚያሳይ የተጭበረበረ ሰነድ አዘጋጅቶ የነበረ ሲኾን ናይጄሪያ ውስጥም ሶስት ቢሮዎችን ከፍቶ እየሠራ ነበር። እነዚህ ነገሮች ሰዎች በአቋራጭ ገንዘብ ለማግኘት ካላቸው ጉጉት ጋር ተደማምረው ይህ ሁሉ ሰው የማጭበርበሩ ሰለባ እንዲሆን እንዳደረገ ተነግሯል።
ሊቢያ ተሰድጄ ያመጣሁትን 1500 ዶላር ተነጠቅኩ ካለች ሴት ጀምሮ ቤታቸውን ሸጠው እስከከሰሩ ሰዎች ናይጄሪያዊያን ኡኡታ ላይ ናቸው። ዳሩ "ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ" ከመኾን የሚዘል አይመስልም።
የዚን ያህል የተጋነነ ባይኾንም የፖንዚ ስኪም ዜና ለኢትዮጵያውያን አዲስ አይደለም። ፖንዚ ስኪም በባህርይው የማይለመድና ዘወትር መልኩን እየቀየረ የሚመጣ በመኾኑ ለጥንቃቄ እንዲሆን አጋራሁት።
Bottom line:
🚫 ገንዘባችሁን በአጭር ጊዜ ውስጥ እጥፍ አደርጋለሁ የሚል አካል ሲመጣ ደግማችሁ ማሰብ ሳያስፈልጋችሁ እምቢ በሉ። ገንዘብ እጥፍ ማድረግ የሚችል ሰው የራሱን ወይም የዘመዶቹን ገንዘብ እጥፍ ያደርጋል እንጂ እድሉን ለማያውቀው ሰው አሳልፎ አይሰጥም።
🚫 ገንዘብ ልታገኙበት የምታስቡት ነገር ገንዘቡ በትክክል እንዴት እንደሚመጣ በግልፅ ማወቅ አለባችሁ። የማይታወቅ ነገር ካለው probably it is a scam.
🚫 Crypto, Forex, Stock... የመሳሰሉት የትሬዲንግ ዓይነቶች ራሳቸውን የቻሉ በቂ እውቀት የሚያስፈልጋቸው እንደየሁኔታው high risk-high reward የኾኑ የቢዝነስ ዘርፎች ናቸው። ያለበቂ ዝግጅትና እውቀት የገባ ሰው ለፖንዚ ስኪምም ሆነ እንደ አንበጣ ለሚፈለፈሉ የስካም ዓይነቶች ተጋላጭ ይኾናል። እድል ቀንቶት የቱንም ያህል ገንዘብ ቢያገኝም በአንዲት ቅፅበት መልሶ ያጣዋል። It is that much dangerous!
እናም ወደ ክሪፕቶ፣ ፎሬክስ ወደመሳሰሉት ዘርፎች ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ ሰዎች ምንም ዓይነት አጓጊ እድል ቢቀርብላችሁ ገንዘብ ኢንቨስት ከማድረጋችሁ በፊት ጊዜ ወስዳችሁ ተማሩ።
#አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
👍1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው‼️
🗣 ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመው " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ አስታውቀው ትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ያሉ ሲሆን ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🗣 ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመው " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ አስታውቀው ትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ያሉ ሲሆን ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የመውጫ ፈተና‼️
በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍3
ራሺያ ለቡርኪናፋሶ‼️
የቡርኪናፋሶ መሪ በሆነው ኢብራሂም ትራኣሬ ላይ ከቀናት በፊት ለ19ኛ ጊዜ የተቀነባበረ የግድያ ሙከራ መደረጉን ተከትሎ ትራኦሬ ለራሺያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስቸኳይ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቁን እና ራሺያም የጦር መሳሪያ በአስቸኳይ ወደ ቡርኪናፋሶ ለመላክ ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
የግድያ ሙከራው በፈረንሳይ የሚደገፍ በመሆኑ እና በሀገሪቱ የታጠቁ ቡድኖች ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ተከትሎ ራሺያ ለቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንደምታደርግ ይጠበቃል።
ራሺያ እና ቡርኪናፋሶ በባለፈው ጥቅምት ወር በወታደራዊ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት መስማማታቸው የሚታወስ ነው።
ትራኦሬ "ሀገሬ እና ህዝቤ ነፃ እስከሚወጣ ድረስ እዋጋቸዋለሁ" ብለዋል(አዩዘሀበሻ)።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የቡርኪናፋሶ መሪ በሆነው ኢብራሂም ትራኣሬ ላይ ከቀናት በፊት ለ19ኛ ጊዜ የተቀነባበረ የግድያ ሙከራ መደረጉን ተከትሎ ትራኦሬ ለራሺያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስቸኳይ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቁን እና ራሺያም የጦር መሳሪያ በአስቸኳይ ወደ ቡርኪናፋሶ ለመላክ ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
የግድያ ሙከራው በፈረንሳይ የሚደገፍ በመሆኑ እና በሀገሪቱ የታጠቁ ቡድኖች ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ተከትሎ ራሺያ ለቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንደምታደርግ ይጠበቃል።
ራሺያ እና ቡርኪናፋሶ በባለፈው ጥቅምት ወር በወታደራዊ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት መስማማታቸው የሚታወስ ነው።
ትራኦሬ "ሀገሬ እና ህዝቤ ነፃ እስከሚወጣ ድረስ እዋጋቸዋለሁ" ብለዋል(አዩዘሀበሻ)።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍3❤1
#Factcheck‼️
ይሄ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ተመልክተናል።
ይሄ መንገድ የተቆፈረው በአማራ ክልል ውስጥ ሳይሆን Umzinyathi በሚባል በደቡብ አፍሪካ አንዲት ከተማ ውስጥ ሲሆን እነዚህ ሰዎች መንገድ ለመቆፈር የተገደዱት ውሃ እና መብራት አልገባልንም በሚል ነበር።
ምስሉ ለመጀመሪያ ጊዜ የተነሳነው ከአምስት አመት በፊት November 24 2020 ላይ ነው።
የአማራ ክልል በመንገድ እጦት የሚሰቃይ ክልል እንደሆነ ይታወቃል። መንገድ የደም ስር እንደመሆኑ መጠን ያለውን መንገድ መጠበቅ እና ተጨማሪ መንገዶችን መስራት ለዚህም ተባባሪ መሆን ለአማራ ህዝብ ከሚቆረቆር ግለሰብም ይሁን ቡድን የሚጠበቅ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ አጠራጣሪ ምስሎችን ሲያገኙ Tineye የሚባል ድረገፅ ላይ በማስገባት ምስሉ መቼ እና የት እንደተሳ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ይሄ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ተመልክተናል።
ይሄ መንገድ የተቆፈረው በአማራ ክልል ውስጥ ሳይሆን Umzinyathi በሚባል በደቡብ አፍሪካ አንዲት ከተማ ውስጥ ሲሆን እነዚህ ሰዎች መንገድ ለመቆፈር የተገደዱት ውሃ እና መብራት አልገባልንም በሚል ነበር።
ምስሉ ለመጀመሪያ ጊዜ የተነሳነው ከአምስት አመት በፊት November 24 2020 ላይ ነው።
የአማራ ክልል በመንገድ እጦት የሚሰቃይ ክልል እንደሆነ ይታወቃል። መንገድ የደም ስር እንደመሆኑ መጠን ያለውን መንገድ መጠበቅ እና ተጨማሪ መንገዶችን መስራት ለዚህም ተባባሪ መሆን ለአማራ ህዝብ ከሚቆረቆር ግለሰብም ይሁን ቡድን የሚጠበቅ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ አጠራጣሪ ምስሎችን ሲያገኙ Tineye የሚባል ድረገፅ ላይ በማስገባት ምስሉ መቼ እና የት እንደተሳ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍7