ፓስፖርት‼️
አዲሱ ፖስፖርት ዛሬ ይፋ ተደረገ‼️
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ዘርጋሁት ባለው የኢ-ፓስፖርት ሲስተም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሚስጥራዊ ህትመትና ቴክኖሎጂ ልምድ አለው ከተባለው የጃፓኑ ቶፓን ሴኩሪቲ ኢትዮጵያ አ.ማ አማካይነት ዘመኑ በደረሰበት የሚስጥራዊ ህትመት የታተመ አዲስ ፖስፖርት ዛሬ የካቲ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ይፋ እያደረገ ነው፡፡
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አዲሱ ፖስፖርት ዛሬ ይፋ ተደረገ‼️
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ዘርጋሁት ባለው የኢ-ፓስፖርት ሲስተም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሚስጥራዊ ህትመትና ቴክኖሎጂ ልምድ አለው ከተባለው የጃፓኑ ቶፓን ሴኩሪቲ ኢትዮጵያ አ.ማ አማካይነት ዘመኑ በደረሰበት የሚስጥራዊ ህትመት የታተመ አዲስ ፖስፖርት ዛሬ የካቲ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ይፋ እያደረገ ነው፡፡
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍4
Update‼️
አሊባባ በኢትዮጵያ በብር ክፍያ ከነገ ጀምሮ መቀበል ሊጀም መሆኑን አሳወቀ‼️
አለም አቀፉ ግዙፍ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ተቋም አሊባባ፣ ከሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ በብር ክፍያ መቀበል እንደሚጀመር አሳዉቋል።
ይህ እርምጃ ኢትዮጵያውያን በአሊ ኤክስፕረስ ላይ በቀላሉና በአገር ውስጥ ገንዘባቸው እንዲገበያዩ ያስችላቸዋል።
አሊባባ ይህን ውሳኔ የወሰነው ለአፍሪካ ተጠቃሚዎች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆንና በዓለም አቀፍ የክሬዲት ካርዶችና የውጭ ምንዛሬ ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ በማሰብ ነው ተብሏል። ይህ እርምጃ በአለም አቀፍ የክፍያ ስርዓት ምክንያት ለአፍሪካውያን ትልቅ እንቅፋት የነበረውን ችግር ለመቅረፍ ያለመ መሆኑም ተሰምቷል።
ይህም ማለት አሁን ኢትዮጵያውያን በአሊ ኤክስፕረስ ላይ የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ በብር ገንዘባቸው ክፍያ መፈጸም ይችላሉ። አሊባባ ይህን ለማሳካት በኢትዮጵያ ካሉ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች ጋር ትብብር መፍጠሩን አስታውቋል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አሊባባ በኢትዮጵያ በብር ክፍያ ከነገ ጀምሮ መቀበል ሊጀም መሆኑን አሳወቀ‼️
አለም አቀፉ ግዙፍ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ተቋም አሊባባ፣ ከሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ በብር ክፍያ መቀበል እንደሚጀመር አሳዉቋል።
ይህ እርምጃ ኢትዮጵያውያን በአሊ ኤክስፕረስ ላይ በቀላሉና በአገር ውስጥ ገንዘባቸው እንዲገበያዩ ያስችላቸዋል።
አሊባባ ይህን ውሳኔ የወሰነው ለአፍሪካ ተጠቃሚዎች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆንና በዓለም አቀፍ የክሬዲት ካርዶችና የውጭ ምንዛሬ ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ በማሰብ ነው ተብሏል። ይህ እርምጃ በአለም አቀፍ የክፍያ ስርዓት ምክንያት ለአፍሪካውያን ትልቅ እንቅፋት የነበረውን ችግር ለመቅረፍ ያለመ መሆኑም ተሰምቷል።
ይህም ማለት አሁን ኢትዮጵያውያን በአሊ ኤክስፕረስ ላይ የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ በብር ገንዘባቸው ክፍያ መፈጸም ይችላሉ። አሊባባ ይህን ለማሳካት በኢትዮጵያ ካሉ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች ጋር ትብብር መፍጠሩን አስታውቋል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍1👏1
ሰላም ነው አይደል
"ግመልን ስትጠይቅ ቀበሮነትህን አትርሳ"
💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢
ግመሉ ወንዙን እንደተሻገረ ቀበሮውም ለመሻገር መጣና ስለወንዙ ጥልቀት ለማወቅ
ከወንዙ በወድያኛው ዳር
ያለውን ግመል ጠየቀው። ግመሉም ጥልቀቱ ጉልበት ድረስ እንደሆነ ነገረው።
ቀበሮውም ጉልበት ድረስ ከሆነማ አያሰምጠኝም በማለት ለመሻገር ወደ ወንዙ ገባ።
በሚያሳዝን ሁኔታ ወንዙ ያሰምጠው ጀመረ። ይሄኔ ቀበሮው ግመሉ እንደሸወደው ተረዳና እንደምንም ተፍጨርጭሮ ወደ ነበረበት ተመለሰ፤ ራሱንም ከሞት አተረፈ።
ይሄኔ በንዴት ጮክ ብሎ "አንተ ያምሀልን? ጥልቀቱ ጉልበት ድረስ ነው አላልክምን?"
አለው።
ግመሉም "አዎና! ታዲያ በራሴ ጉልበት ነው እንጂ ያልኩህ ባንተ ጉልበት መች አልኩህ?"
በማለት መለሰለት። ቀበሮው በልምድ የቀደመውን አካል መጠየቁ ትክክል ቢሆንም
የግመሉን ማንነት መርሳቱ ግን ስህተት ነበር። ግመሉም ልምዱን ማካፈሉ ትክክል ቢሆንም
የቀበሮውን ማንነት ግን መርሳት አልነበረበትም።
ሁለት ሰዎች ሲነጋገሩ እንደየራሳቸው ተሞክሮ ቢነጋገሩም የአንዱ ልምድ ለሌላው
መፍትሔ ሊሆን ግድ አይደለም።
ባይሆን የአንደኛውን የህይወት ልምድ ለሌላኛው መጥፊያው ሊሆን ይችላልና ጥንቃቄ
ማድረጉ ግድ ይላል። ለምሳሌ አንድ ሁለት ሴቶች አረብ ሀገር ሰርተው ተመልሰው
ውጤታማ ቢሆኑ ሁሉም አረብ ሀገር የሄደ ሰው ውጤታማ ይሆናል ማለት አይደለም፡፡
ስለዚህ የሰዎችን የህይወት ተሞክሮ ወደ እራሳችን ህይወት አምጥተን ለመትግበር
ስንዘጋጅ ማስተዋልና ጥንቃቄ አይለየን።
መልካም ቀን
"ግመልን ስትጠይቅ ቀበሮነትህን አትርሳ"
💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢
ግመሉ ወንዙን እንደተሻገረ ቀበሮውም ለመሻገር መጣና ስለወንዙ ጥልቀት ለማወቅ
ከወንዙ በወድያኛው ዳር
ያለውን ግመል ጠየቀው። ግመሉም ጥልቀቱ ጉልበት ድረስ እንደሆነ ነገረው።
ቀበሮውም ጉልበት ድረስ ከሆነማ አያሰምጠኝም በማለት ለመሻገር ወደ ወንዙ ገባ።
በሚያሳዝን ሁኔታ ወንዙ ያሰምጠው ጀመረ። ይሄኔ ቀበሮው ግመሉ እንደሸወደው ተረዳና እንደምንም ተፍጨርጭሮ ወደ ነበረበት ተመለሰ፤ ራሱንም ከሞት አተረፈ።
ይሄኔ በንዴት ጮክ ብሎ "አንተ ያምሀልን? ጥልቀቱ ጉልበት ድረስ ነው አላልክምን?"
አለው።
ግመሉም "አዎና! ታዲያ በራሴ ጉልበት ነው እንጂ ያልኩህ ባንተ ጉልበት መች አልኩህ?"
በማለት መለሰለት። ቀበሮው በልምድ የቀደመውን አካል መጠየቁ ትክክል ቢሆንም
የግመሉን ማንነት መርሳቱ ግን ስህተት ነበር። ግመሉም ልምዱን ማካፈሉ ትክክል ቢሆንም
የቀበሮውን ማንነት ግን መርሳት አልነበረበትም።
ሁለት ሰዎች ሲነጋገሩ እንደየራሳቸው ተሞክሮ ቢነጋገሩም የአንዱ ልምድ ለሌላው
መፍትሔ ሊሆን ግድ አይደለም።
ባይሆን የአንደኛውን የህይወት ልምድ ለሌላኛው መጥፊያው ሊሆን ይችላልና ጥንቃቄ
ማድረጉ ግድ ይላል። ለምሳሌ አንድ ሁለት ሴቶች አረብ ሀገር ሰርተው ተመልሰው
ውጤታማ ቢሆኑ ሁሉም አረብ ሀገር የሄደ ሰው ውጤታማ ይሆናል ማለት አይደለም፡፡
ስለዚህ የሰዎችን የህይወት ተሞክሮ ወደ እራሳችን ህይወት አምጥተን ለመትግበር
ስንዘጋጅ ማስተዋልና ጥንቃቄ አይለየን።
መልካም ቀን
👍6👏1
"ደሃ ስትሆን ሰላምታህ ጭምር ልመና ይመስላቸዋል"እንደሚባለው..❗👇
አንድ የዋይት ሀውስ ሪፖርተር " ለመሆኑ ሱፍ ታውቃለህ እንዴ? እንዴት አሜሪካ ፕሬዚዳንት ፊት፣ በዚህ በትልቅ መድረክ ላይ ሱፍ ሳትለብስ መጣህ? ሲል ይጠይቃል።
ዘለንስኪ:- "ሱፍ ጦርነቱ ካለቀ በኋላ እለብሳለሁ፣ለጦርነት ሱፍ ምን ይሰራል" ብሏል።
ትራምፕ:- ዘለንስኪን በሚቀበሉበት ወቅት"ዛሬ ጥሩ ለብሷል"ሲሉ ተሳልቀውበታል።
"ደሃ ስትሆን አሜሪካ ጋር ሉዓላዊነት የሚባል ነገር አይሰራም"።
Take a lesson from this.
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አንድ የዋይት ሀውስ ሪፖርተር " ለመሆኑ ሱፍ ታውቃለህ እንዴ? እንዴት አሜሪካ ፕሬዚዳንት ፊት፣ በዚህ በትልቅ መድረክ ላይ ሱፍ ሳትለብስ መጣህ? ሲል ይጠይቃል።
ዘለንስኪ:- "ሱፍ ጦርነቱ ካለቀ በኋላ እለብሳለሁ፣ለጦርነት ሱፍ ምን ይሰራል" ብሏል።
ትራምፕ:- ዘለንስኪን በሚቀበሉበት ወቅት"ዛሬ ጥሩ ለብሷል"ሲሉ ተሳልቀውበታል።
"ደሃ ስትሆን አሜሪካ ጋር ሉዓላዊነት የሚባል ነገር አይሰራም"።
Take a lesson from this.
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍1🥰1
በአፍሪካ ከፍተኛ የግብረ ሰዶማውያን ቁጥር የሚገኙባቸው 10 ሀገራት‼️
1.ደቡብ አፍሪካ/especially in cape town/
2.ኬንያ
3.ሲሸልስ
4.አንጎላ
5.ሞዛምቢክ
6. ናሚቢያ
7.ቦትስዋና
8.ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ
9.ኬፕ ቨርዴ
10.ሌሴቶ ናቸው።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
1.ደቡብ አፍሪካ/especially in cape town/
2.ኬንያ
3.ሲሸልስ
4.አንጎላ
5.ሞዛምቢክ
6. ናሚቢያ
7.ቦትስዋና
8.ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ
9.ኬፕ ቨርዴ
10.ሌሴቶ ናቸው።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👏2👍1
ከ1884-1885 ሰባት ዋና ዋና የአውሮፓ ሀገራት በንግድ ሰበብ አፍሪካን ለመቀራመት በጀርመን በርሊን/Berlin conference/ ድብቅ ውሳኔ አሳለፉ፣ማን ማንን መውረር እንዳለበት ተስማሙ።
ብዙ የአፍሪካ ሀገራት የአውሮፓውያንን ቅኝ ግዛት ተጎነጩ። የብዙ የአፍሪካ ሀገራት ባህላቸው፣ ወጋቸው፣ሀይማኖታቸው፣ ነፃነታቸው፣ታሪካቸው ጠፋ፣ተበረዘ። ቋንቋቸው ተቀየረ፣በቅኝ ግዛት ማቀቁ፣የባሪያ ንግድ ሰለባ ሆኑ፣ብዙዎች የውቅያኖስ ሲሳይ ሆኑ፣በሀገራቸው ባይተዋር ሆኑ፣እንደሰው ሳይሆን እንደ እንስሳት ተቆጠሩ፣ንብረታቸውንና ማዕዳናቸውን እራሳቸው ጭነው እራሳቸው ውቅያኖስ አቋርጠው ለአውሮፓውያን አስረከቡ።
በወቅቱ ኢትዮጵያን ለመውረር እና ቅኝ ግዛት ለመግዛት የተመደበችው ጣሊያን ግን ድል አልቀናትም፣በኢትዮጵያ ጀግኖችና ብልሃተኛ መሪዎች እና አባቶች አድዋ ላይ ተደባይቶ ተመለሰ።
የአድዋ ድል በወቅቱ በጨለማ ውስጥ ለሚገኙት የአፍሪካ ሀገራት የጨለማ ውስጥ ችቦ ለኮሰ፣የነፃነት ተምሳሌት ሆነ፣የጥቁር ህዝቦች ኩራት ሆነ፣ኢትዮጵያም በቅኝ ግዛት ሳትገዛ፣ቋንቋዋ፣ባህሏ፣የአመጋገብ ስርዓቷ፣ሀይማኖቷ...ሳይበረዝና ሳይጠፋ በኩራት የአፍሪካ ተምሳሌት ሆነች።
አድዋ ፍቀህ የማጥለው፣ልትበርዘው የማትችለው የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆን ነፃነትን ለሚሹ ፍጡራን ሁሉ ተምሳሌት ነው።
"ከላይ ያስቀመጥኩት ምስል አፄ ምኒልክ መጋቢት 23 ቀን 1888 ለፈረንሳዩ ጓዳቸው የፃፉት የድል ደብዳቤ ነው።
ክብር ለጀግኖች አባቶቻችን❗️
እንኳን አደረሳችሁ❗
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ብዙ የአፍሪካ ሀገራት የአውሮፓውያንን ቅኝ ግዛት ተጎነጩ። የብዙ የአፍሪካ ሀገራት ባህላቸው፣ ወጋቸው፣ሀይማኖታቸው፣ ነፃነታቸው፣ታሪካቸው ጠፋ፣ተበረዘ። ቋንቋቸው ተቀየረ፣በቅኝ ግዛት ማቀቁ፣የባሪያ ንግድ ሰለባ ሆኑ፣ብዙዎች የውቅያኖስ ሲሳይ ሆኑ፣በሀገራቸው ባይተዋር ሆኑ፣እንደሰው ሳይሆን እንደ እንስሳት ተቆጠሩ፣ንብረታቸውንና ማዕዳናቸውን እራሳቸው ጭነው እራሳቸው ውቅያኖስ አቋርጠው ለአውሮፓውያን አስረከቡ።
በወቅቱ ኢትዮጵያን ለመውረር እና ቅኝ ግዛት ለመግዛት የተመደበችው ጣሊያን ግን ድል አልቀናትም፣በኢትዮጵያ ጀግኖችና ብልሃተኛ መሪዎች እና አባቶች አድዋ ላይ ተደባይቶ ተመለሰ።
የአድዋ ድል በወቅቱ በጨለማ ውስጥ ለሚገኙት የአፍሪካ ሀገራት የጨለማ ውስጥ ችቦ ለኮሰ፣የነፃነት ተምሳሌት ሆነ፣የጥቁር ህዝቦች ኩራት ሆነ፣ኢትዮጵያም በቅኝ ግዛት ሳትገዛ፣ቋንቋዋ፣ባህሏ፣የአመጋገብ ስርዓቷ፣ሀይማኖቷ...ሳይበረዝና ሳይጠፋ በኩራት የአፍሪካ ተምሳሌት ሆነች።
አድዋ ፍቀህ የማጥለው፣ልትበርዘው የማትችለው የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆን ነፃነትን ለሚሹ ፍጡራን ሁሉ ተምሳሌት ነው።
"ከላይ ያስቀመጥኩት ምስል አፄ ምኒልክ መጋቢት 23 ቀን 1888 ለፈረንሳዩ ጓዳቸው የፃፉት የድል ደብዳቤ ነው።
ክብር ለጀግኖች አባቶቻችን❗️
እንኳን አደረሳችሁ❗
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔥2👍1
ናይጀሪያ በጾም ሰዓት ምግብ ተመግበዋል በሚል 25 ሰዎችን አሰረች‼️
የናይጀሪያዋ ኮኖ ግዛት በረመዳን የጾር ላይ ምግብ ሲመገቡ አግኝቻቸዋለሁ ያለቻቸውን 20 ሰዎች ስራለች፡፡
ከዚህ በተጨማሪም አምስት ሰዎች ደግሞ ምግብ ሲሸጡ ነበር በሚል የጣሰሩ ሲሆን ሁሉም ታሳሪዎች በሸሪዓ ህግ እንደሚዳኙ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በዚች ግዛት በእስልምና የጾም ወር ወቅት በአደባባይ ምግብ መመገብ ክልክል ነው፡፡
የግዛቲቱ ፖሊስ ያልተገባ የጸጉር አቆራረጥ፣ የተገላለጠ እና ሰውነትን የሚያሳይ አለባበስ የሚከተሉ ሰዎችን እንደሚያስር አስጠንቅቋል፡፡
ከአንድ ዓመት በፊት በነበረው ተመሳሳይ የጾም ወቅት ፖሊስ የማይጾሙ ሰዎችን አስሮ የነበረ ሲሆን ታሳሪዎቹ እንደሚጾሙ ቃል መግባታቸውን ተከትሎ ከእስር ተለቀው ነበርም ተብሏል፡፡
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የናይጀሪያዋ ኮኖ ግዛት በረመዳን የጾር ላይ ምግብ ሲመገቡ አግኝቻቸዋለሁ ያለቻቸውን 20 ሰዎች ስራለች፡፡
ከዚህ በተጨማሪም አምስት ሰዎች ደግሞ ምግብ ሲሸጡ ነበር በሚል የጣሰሩ ሲሆን ሁሉም ታሳሪዎች በሸሪዓ ህግ እንደሚዳኙ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በዚች ግዛት በእስልምና የጾም ወር ወቅት በአደባባይ ምግብ መመገብ ክልክል ነው፡፡
የግዛቲቱ ፖሊስ ያልተገባ የጸጉር አቆራረጥ፣ የተገላለጠ እና ሰውነትን የሚያሳይ አለባበስ የሚከተሉ ሰዎችን እንደሚያስር አስጠንቅቋል፡፡
ከአንድ ዓመት በፊት በነበረው ተመሳሳይ የጾም ወቅት ፖሊስ የማይጾሙ ሰዎችን አስሮ የነበረ ሲሆን ታሳሪዎቹ እንደሚጾሙ ቃል መግባታቸውን ተከትሎ ከእስር ተለቀው ነበርም ተብሏል፡፡
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2
ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ‼️
ደብረ ብርሃን ዩንቨርስቲ በተለያዩ መርሃግብሮች ያሰለጠናቸውን 1811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት ለ17ኛ ጊዜ እያሥመረቀ ይገኛል።
ለተመራቂ ተማሪዎች፣ለዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ እንዲሁም በዛሬው ዕለት ልጆቻችሁን ለምታስመርቁ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ።
Congratulations❗
አዩዘሀበሻ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ደብረ ብርሃን ዩንቨርስቲ በተለያዩ መርሃግብሮች ያሰለጠናቸውን 1811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት ለ17ኛ ጊዜ እያሥመረቀ ይገኛል።
ለተመራቂ ተማሪዎች፣ለዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ እንዲሁም በዛሬው ዕለት ልጆቻችሁን ለምታስመርቁ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ።
Congratulations❗
አዩዘሀበሻ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2
መውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ተከታታይ ውይይት ሲያደርግ መቆየቱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ይህን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንዲጀመር ውሳኔ ላይ መድረሱን አሳውቋል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት እንዲሆን መደረጉንም ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከስቪል ሰርቪስ ጋር ውይይት እየተደረገ መሆኑን ህብረቱ አሳውቋል።
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ተከታታይ ውይይት ሲያደርግ መቆየቱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ይህን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንዲጀመር ውሳኔ ላይ መድረሱን አሳውቋል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት እንዲሆን መደረጉንም ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከስቪል ሰርቪስ ጋር ውይይት እየተደረገ መሆኑን ህብረቱ አሳውቋል።
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2