Forwarded from Finance Today
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ.pdf
95.5 KB
#UPDATE
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛዉን አጠቃላይ ምርጫ ለመታዘብ ለሲቪል ማህበራት እውቅና የመስጠት ስራውን እንዳጠናቀቀ ዛሬ አሳውቋል።
በምርጫው 134,109 የአገር ውስጥ ታዛቢዎች ይሰማራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
- በሴቶች ጉዳይ ላይ በሚሰሩ 8 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የቀረቡ 61,851 ሴት ታዛቢዎች (46%) ሲሆኑ፣
- በኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌደሬሽን ስር የታቀፉ 7 ማህበራትን ያካተተ 244 ታዛቢዎች እና
- በሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች የምርጫ ሂደትን ለመታዘብ በተመረጠ 1 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት የቀረቡ 100 ታዛቢዎች እና በስሩ 37 ያህል ሲቪል ማህበራትን ያቀፈ የሲቪል ማህበረሰብ ኔትወርክ ይገኙበታል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛዉን አጠቃላይ ምርጫ ለመታዘብ ለሲቪል ማህበራት እውቅና የመስጠት ስራውን እንዳጠናቀቀ ዛሬ አሳውቋል።
በምርጫው 134,109 የአገር ውስጥ ታዛቢዎች ይሰማራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
- በሴቶች ጉዳይ ላይ በሚሰሩ 8 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የቀረቡ 61,851 ሴት ታዛቢዎች (46%) ሲሆኑ፣
- በኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌደሬሽን ስር የታቀፉ 7 ማህበራትን ያካተተ 244 ታዛቢዎች እና
- በሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች የምርጫ ሂደትን ለመታዘብ በተመረጠ 1 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት የቀረቡ 100 ታዛቢዎች እና በስሩ 37 ያህል ሲቪል ማህበራትን ያቀፈ የሲቪል ማህበረሰብ ኔትወርክ ይገኙበታል።
Forwarded from Finance Today
ሰበር መረጃ‼️ አሁን የደረሰን ዜና/ረብሻ ተነሳ/21 ሸኔዎች ተደመሰሱ/ከ1900 በላይ ሰዎች ተያዙ/ግብፅ በአባይ ጉዳይ ተወያየች
linkun በመጫን ዝርዝር መረጃው ያድምጡ👇
https://youtu.be/O8JLwypIWxg
linkun በመጫን ዝርዝር መረጃው ያድምጡ👇
https://youtu.be/O8JLwypIWxg
YouTube
ሰበር መረጃ አሁን የደረሰን ዜና/ረብሻ ተነሳ/21 ሸኔዎች ተደመሰሱ/ከ1900 በላይ ሰዎች ተያዙ/ግብፅ በአባይ ጉዳይ/ኢትዮጵያ /biruke merejamedia
#like #subscribe #share
#birukemerejamedia
#birukemerejamedia
Forwarded from Finance Today
በተለያዩ አካባቢዎች በአማራ ሕዝብ ላይ የሚፈፀሙ ዘር ተኮር ጥቃቶች በአጥፊዎች ላይ ርምጃ በመውሰድ እንዲቆሙ አብን ጠየቀ‼️
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ባወጣው መግለጫ በሰሜን ሸዋ ዞን በአጣዬና አጎራባች አካባቢዎች የጥላቻ ኃይሎች በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት በሕዝብ ላይ መክፈታቸውን እንዳረጋገጠ አስታውቋል። በዚህም ምክንያት ሕይወት መጥፋቱን፣ አካል መጉደሉንና ንብረት መውደሙን አመላክቷል።
“ጥቃቱ የተከፈተውና እየተፈፀመ ያለው በመሀል የአማራ አካባቢዎች ሲሆን ቀደም ሲል በተደጋጋሚ ሲፈፀሙ የነበሩ ጥቃቶች ቀጣይ ክፍል ሆኖ በተለይ የአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ የትህነግን አሸባሪ ኃይል ለመመከት፣ ሕዝቡን፣ ክልሉንና ሀገሩን ለመከላከል ወደ ክልሉ ምዕራባዊና ደቡባዊ ግዛቶች መንቀሳቀሱን ተከትሎ መሆኑ ብዙ ነገር ይገልጣል” ብሏል ፓርቲው።
ፓርቲው ቀደም ብሎ መረጃው በደረሰው ወቅት ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በማሳሰብ አጥፊዎቹ ጉዳት ከማድረሳቸው በፊት አፋጣኝ እርምጃ ተወስዶ የሕዝብ ሰላም እንዲረጋገጥ ጠይቆ እንደነበርም ባወጣው መግለጫ አስገንዝቧል።
ተጨማሪ የምስል መረጃዎችን ለማግኘት #የዩትዩብ ገፃችንን #subscribe ያርጉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCHaghmzBorbg1g2Bb_cO5Vg
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ባወጣው መግለጫ በሰሜን ሸዋ ዞን በአጣዬና አጎራባች አካባቢዎች የጥላቻ ኃይሎች በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት በሕዝብ ላይ መክፈታቸውን እንዳረጋገጠ አስታውቋል። በዚህም ምክንያት ሕይወት መጥፋቱን፣ አካል መጉደሉንና ንብረት መውደሙን አመላክቷል።
“ጥቃቱ የተከፈተውና እየተፈፀመ ያለው በመሀል የአማራ አካባቢዎች ሲሆን ቀደም ሲል በተደጋጋሚ ሲፈፀሙ የነበሩ ጥቃቶች ቀጣይ ክፍል ሆኖ በተለይ የአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ የትህነግን አሸባሪ ኃይል ለመመከት፣ ሕዝቡን፣ ክልሉንና ሀገሩን ለመከላከል ወደ ክልሉ ምዕራባዊና ደቡባዊ ግዛቶች መንቀሳቀሱን ተከትሎ መሆኑ ብዙ ነገር ይገልጣል” ብሏል ፓርቲው።
ፓርቲው ቀደም ብሎ መረጃው በደረሰው ወቅት ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በማሳሰብ አጥፊዎቹ ጉዳት ከማድረሳቸው በፊት አፋጣኝ እርምጃ ተወስዶ የሕዝብ ሰላም እንዲረጋገጥ ጠይቆ እንደነበርም ባወጣው መግለጫ አስገንዝቧል።
ተጨማሪ የምስል መረጃዎችን ለማግኘት #የዩትዩብ ገፃችንን #subscribe ያርጉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCHaghmzBorbg1g2Bb_cO5Vg
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from G-Tutorialclass (Gebre Tesfu)
👋ሰላም Gebre ይህ ከታች የላክንልዎ የእርሶ መለያ ቁጥር ነው ይህን ለ 25 ሰዎች በመላክ እና Start እንዲሉ በመጋበዝ የ 500 ብር የሞባይል ካርድ ተሸላሚ ይሁኑ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AwashBankRefferalBot?start=r05511284830
💞 መልካም እድል 💞
💎Awash Bank💎
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AwashBankRefferalBot?start=r05511284830
💞 መልካም እድል 💞
💎Awash Bank💎
Telegram
Awash Bank
🌟በዚህ Bot 25 ሰዉ ወደ ቦቱ በመጋበዝ የ500 ብር ከፈለጋችሁ ሞባይል ካርድ ካልፈለጋችሁ ደግሞ በባንካችን ተሸላሚ መሆን ይችላሉ።
💞መልካም እድል💞
💎Awash Bank💎
💞መልካም እድል💞
💎Awash Bank💎
Forwarded from Natnael Mekonnen
#Ethiopia : በሸዋሮቢት የተከሰተው ተኩስና ጥቃት ከከተማው ፖሊስ ቁጥጥርና አቅም በላይ መሆኑን አሁን በስልክ ያገኘውት የፖሊስ አባል አሳውቆኛል:: ያለን አማራጭ የቀብሌ 05 ህዝብን ከቦታው ማስወጣት ነው ይህንንም እያደረግን ነው በማለት የፖሊስ አባሉ ገልጾልኛል::
Forwarded from GhionMagazine ግዮን መጽሔት
◦◉◉◎አይዞሽ ኢትዮጵያዬ◦◉◉◎
አንች ትልቅ ሀገር
በአባቶቸ አጥንት
በአባቶቸ ደም ፀንተሽ የቆየሽው፡፡
ምን? አድርገሽ ይሆን
በአጥፊዎች ሰበዝ የምትታመሽው።
በምን ?ሀጢአትሽ ነው
ወልደሽ ባሳደግሽ የምትነከሽው።
የበረከት ምድር: የታሪክ ማህደር
ኤትዮጵያ ሀገሬ።
ስልጣን አገኝ ብለው
በእንባ ያራጬሽ
በደም ያጨቀዩሽ ገለውሻል ዛሬ።
አይዞሽ እናታለም ፡
አይታለፍ የለም ይሄም ጊዜ ያልፋል ።
ከችግርሽ በላይ
ባርኮ የፈጠረሽ ፈጣሪ ይገዝፋል።
አይዞሽ ኢትዮጵያየ
ሳቅሽን ያጠፋው
ለቅሶሽን ያበዛው
መከራሸ ቢያመኝም።
ይሁን ቻል አድርጊው
ከመከራው በፊት ትንሳኤ አይገኝም።
01/03/13
Samuel Adane
@Sam2127
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
አዘጋጅ፦ @Daniel_bewketu
@Daniel_bewketu
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
አንች ትልቅ ሀገር
በአባቶቸ አጥንት
በአባቶቸ ደም ፀንተሽ የቆየሽው፡፡
ምን? አድርገሽ ይሆን
በአጥፊዎች ሰበዝ የምትታመሽው።
በምን ?ሀጢአትሽ ነው
ወልደሽ ባሳደግሽ የምትነከሽው።
የበረከት ምድር: የታሪክ ማህደር
ኤትዮጵያ ሀገሬ።
ስልጣን አገኝ ብለው
በእንባ ያራጬሽ
በደም ያጨቀዩሽ ገለውሻል ዛሬ።
አይዞሽ እናታለም ፡
አይታለፍ የለም ይሄም ጊዜ ያልፋል ።
ከችግርሽ በላይ
ባርኮ የፈጠረሽ ፈጣሪ ይገዝፋል።
አይዞሽ ኢትዮጵያየ
ሳቅሽን ያጠፋው
ለቅሶሽን ያበዛው
መከራሸ ቢያመኝም።
ይሁን ቻል አድርጊው
ከመከራው በፊት ትንሳኤ አይገኝም።
01/03/13
Samuel Adane
@Sam2127
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
አዘጋጅ፦ @Daniel_bewketu
@Daniel_bewketu
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
Forwarded from Finance Today
ዛሬ ጠዋት ከብሔራዊ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋር በነበረን ስብሰባ ወቅት፣ሠራዊታችን የሠላም ጠባቂ እና የሀገራችንን ሉዓላዊነት የሚያስከብር በመሆኑ የሚሰማኝን ኩራት ገልጫለሁ!
ስነ ምግባርን እና ሙያተኝነትን የማጠናከር እና በየትኛውም የሕግ ማስከበር ሥራ የመከላከያ ሠራዊታችንን እሴቶች የማይወክል ተግባር የሚፈጽሙትን ተጠያቂ ማድረግ፣ በአግባቡ ኃላፊነታቸውን የሚወጡትን መሸለም እንደሚገባ አሳስቤያለሁ።
የተጠያቂነት እና የስነ ምግባር ክፍተቶች በተገቢው ስርዓት ርምጃ የሚወሰድባቸው ይሆናል።
©ጠ/ይ ሚ/ር አብይ አህመድ
ተጨማሪ የምስል መረጃዎችን ለማግኘት #የዩትዩብ ገፃችንን #subscribe ያርጉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCHaghmzBorbg1g2Bb_cO5Vg
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ስነ ምግባርን እና ሙያተኝነትን የማጠናከር እና በየትኛውም የሕግ ማስከበር ሥራ የመከላከያ ሠራዊታችንን እሴቶች የማይወክል ተግባር የሚፈጽሙትን ተጠያቂ ማድረግ፣ በአግባቡ ኃላፊነታቸውን የሚወጡትን መሸለም እንደሚገባ አሳስቤያለሁ።
የተጠያቂነት እና የስነ ምግባር ክፍተቶች በተገቢው ስርዓት ርምጃ የሚወሰድባቸው ይሆናል።
©ጠ/ይ ሚ/ር አብይ አህመድ
ተጨማሪ የምስል መረጃዎችን ለማግኘት #የዩትዩብ ገፃችንን #subscribe ያርጉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCHaghmzBorbg1g2Bb_cO5Vg
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
"ሀገር መከላከያ ወደ አጣዬ እና አካባቢው እየገባ ነው!"
የአማራ ክልል የአስተዳደርና ጸጥታ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ ዛሬ በሸዋሮቢት፣ ሰንበቴ እና ማጀቴ አካባቢዎች ላይ የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አሳውቀዋል።
በሁሉም የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አካባቢዎች ሊባል ባይችልም ሁኔታው እየተባባሰ መምጣቱን አቶ ሲሳይ ተናግረዋል።
በሸዋሮቢትና በሌሎች አካባቢዎች ተመሳሳይ ጥቃትን ለመፈጸም ትንኮሳዎች እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
አቶ ሲሳይ ፥ የክልሉ መንግስት መታገዝ አለበት በሚል ለፌዴራል መንግስት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ወደ አካባቢው እየገባ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡
ህዝቡ ባልተገባ እና በተሳሳተ መንገድ ወደ ሁከት እና ብጥብጡ እንዳይገባ ሊጠነቀቅ እንደሚገባም ኃላፊው አሳስበዋል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የአማራ ክልል የአስተዳደርና ጸጥታ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ ዛሬ በሸዋሮቢት፣ ሰንበቴ እና ማጀቴ አካባቢዎች ላይ የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አሳውቀዋል።
በሁሉም የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አካባቢዎች ሊባል ባይችልም ሁኔታው እየተባባሰ መምጣቱን አቶ ሲሳይ ተናግረዋል።
በሸዋሮቢትና በሌሎች አካባቢዎች ተመሳሳይ ጥቃትን ለመፈጸም ትንኮሳዎች እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
አቶ ሲሳይ ፥ የክልሉ መንግስት መታገዝ አለበት በሚል ለፌዴራል መንግስት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ወደ አካባቢው እየገባ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡
ህዝቡ ባልተገባ እና በተሳሳተ መንገድ ወደ ሁከት እና ብጥብጡ እንዳይገባ ሊጠነቀቅ እንደሚገባም ኃላፊው አሳስበዋል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from 💜
❌ክትባቱን በይፋ እቃወማለሁ!!!❌ 💉
🦠እራሴን ለሰይጣንና ለሰራዊቱ አሳልፌ አልሰጥም ማንም በእኔ ህይወት ላይ መብት የለውም ከአምላኬ በቀር፤ዘመናዊ ባርነትን በፍፁም አልቀበልም❗️ እራሴን ና ሀገሬን ከሰይጣን ወጥመድ እጠብቃለሁ በክትባት ሰበብ የሰይጣን ባልደረባ መሆንን አልሻም ፤ሀይማኖቴን እጠብቃለሁ አምላኬ ደግሞ እኔን ይጠብቀኛል።
➡️እንደ አባቶቼ ያለክትባት መኖር እችላለው እንደ አባቶቼ ጠንካራ መሆን እሻለሁ አባቶቼ ያለክትባት ብዙ ዕድሜን ኖረዋል ግን እኔ ተከትቤ ግፋ ቢል እድሜዬ ከ50 አይበልጥም ስለዚህ ለሰውነቴ ክትባት ሳይሆን እምነት ነው የሚያስፈልጋት!!
❕❕❕ 📌📌📌📌📌📌📌
ኦርቶዶክስ፣ሙስሊም፣ካቶሊክ፣ፕሮቴስታንት ሳትል ክትባቱን ተቃወምና ሰብዓዊ መብትህን አስከብር ❗️ባንተ ህይወት ማንም እንዳይገባበት ራስህን አስከብር፤ካለበለዚያ የሰው ልጅ ጠላት ለሆነው ሰይጣን እራስህን አሳልፈህ በመስጠትህ ኋላ ላይ እንዳትቆጭ!!
✅ አልሰማሁም አላወኩም ማለት አትችልም ምክንያቱም እኔ አሁን ነግሬሀለው የአንተ ስራ እራስህን ማዳን ነው!!! አስተውል መጥፊያህ ወደ በርህ እየቀረበ ነው!!!
ክትባቱን በይፋ እቃወማለሁ ‼️❌
🦠💉❌
እራስህን ብቻ ሳይሆን ወገኖችህንም ለማንቃት ይህን ፁሁፍ ለምታውቀው ሰው ሁሉ #ሼርርርርርርርርርር አድርግ
@Thehacher
🦠እራሴን ለሰይጣንና ለሰራዊቱ አሳልፌ አልሰጥም ማንም በእኔ ህይወት ላይ መብት የለውም ከአምላኬ በቀር፤ዘመናዊ ባርነትን በፍፁም አልቀበልም❗️ እራሴን ና ሀገሬን ከሰይጣን ወጥመድ እጠብቃለሁ በክትባት ሰበብ የሰይጣን ባልደረባ መሆንን አልሻም ፤ሀይማኖቴን እጠብቃለሁ አምላኬ ደግሞ እኔን ይጠብቀኛል።
➡️እንደ አባቶቼ ያለክትባት መኖር እችላለው እንደ አባቶቼ ጠንካራ መሆን እሻለሁ አባቶቼ ያለክትባት ብዙ ዕድሜን ኖረዋል ግን እኔ ተከትቤ ግፋ ቢል እድሜዬ ከ50 አይበልጥም ስለዚህ ለሰውነቴ ክትባት ሳይሆን እምነት ነው የሚያስፈልጋት!!
❕❕❕ 📌📌📌📌📌📌📌
ኦርቶዶክስ፣ሙስሊም፣ካቶሊክ፣ፕሮቴስታንት ሳትል ክትባቱን ተቃወምና ሰብዓዊ መብትህን አስከብር ❗️ባንተ ህይወት ማንም እንዳይገባበት ራስህን አስከብር፤ካለበለዚያ የሰው ልጅ ጠላት ለሆነው ሰይጣን እራስህን አሳልፈህ በመስጠትህ ኋላ ላይ እንዳትቆጭ!!
✅ አልሰማሁም አላወኩም ማለት አትችልም ምክንያቱም እኔ አሁን ነግሬሀለው የአንተ ስራ እራስህን ማዳን ነው!!! አስተውል መጥፊያህ ወደ በርህ እየቀረበ ነው!!!
ክትባቱን በይፋ እቃወማለሁ ‼️❌
🦠💉❌
እራስህን ብቻ ሳይሆን ወገኖችህንም ለማንቃት ይህን ፁሁፍ ለምታውቀው ሰው ሁሉ #ሼርርርርርርርርርር አድርግ
@Thehacher
Forwarded from Finance Today
ሰበር ዕለታዊ መረጃዎች‼️ግጭቱ ዛሬም ሙሉ ለሙሉ አለመቆሙ ተሰማ/አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ
linkun በመጫን ዝርዝር ዜናዎቹን ያድምጡ
https://youtu.be/cRu4k2xVPns
linkun በመጫን ዝርዝር ዜናዎቹን ያድምጡ
https://youtu.be/cRu4k2xVPns
YouTube
ሰበር መረጃ‼️አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ/biruke mereja media
#like #subscribe #share
#ethiopiannews #tigraynews
ሰበር መረጃ‼️አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ/biruke mereja media
#ethiopiannews #tigraynews
ሰበር መረጃ‼️አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ/biruke mereja media
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
ችሎት!
ስብሃት ነጋ፣ ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ አምባሳደር አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ!
ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት ያቀረበው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሲሆን ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ነው የቀረቡት፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ችሎት የቀረቡት የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክርን ለመስማት በተሰጠ ተለዋጭ ቀጠሮ ነው፡፡
ዐቃቤ ህግ ባሳለፍነው ሳምንት 50 ምስክሮች ማዘጋጀቱን መግለጹን ይታወሳል፡፡
Via:- FBC
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ስብሃት ነጋ፣ ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ አምባሳደር አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ!
ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት ያቀረበው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሲሆን ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ነው የቀረቡት፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ችሎት የቀረቡት የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክርን ለመስማት በተሰጠ ተለዋጭ ቀጠሮ ነው፡፡
ዐቃቤ ህግ ባሳለፍነው ሳምንት 50 ምስክሮች ማዘጋጀቱን መግለጹን ይታወሳል፡፡
Via:- FBC
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
"ሰዉ ከሆነ ፍጡር የማይጠበቅ በጣም አሰነዋሪ፣አሳዛኝ እና በጣም ዘግናኝ የሆነ ተግባር ነው" -ዋና እንሰፔክተር ዉባለም እርገጤ
በደብረ ማርቆስ ከተማ በካርቶን ተጠቅልላ የተገኘች ጨቅላ ህፃን አብማ ቤተክርሰቲያን ተቀረች።
ዛሬ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ሲሆን በፎቶው በምታዪት ካርቶን ተጠቅልላ አብማ ቤተክርሰቲያን ልዩ ቦታዉ የነጋዴወች ሰንበቴ መብያ አዳርሸ ጎን በካርቶን ተጠቅልላ ህይወቷ አልፎ የተገኘች ጨቅላህፃን ህብረተሰቡ በሰጠዉ ጥቆማ ከተጣለበችበት ቦታ ተነሰታ በአካባቢዉ ነዋሪዎች ትብብር አብማ ቤተክርሰቲያን እንድትቀበር ተደርጓል።
የደ/ማርቆሰ ከተማ አሰተዳደር 1ኛ ፓሊሰ ጣቢያ የሴቶችና ህፃናት ክፍል ሃላፊ የሆኑት ዋና እንሰፔክተር ዉባለም እርገጤ ፥ "የተከሰተዉ ጉዳይ በጣም እንዳሰዘናቸዉና ሠዉ ከሆነ ፍጡር የማይጠበቅ በጣም አሰነዋሪ፣አሳዛኝና በጣም ዘግናኝ የሆነ ተግባር ነው ብለዋል።
ኃላፊዋ አያይዘው አሁን አሁን እንዲህ ያለተግባር በከተማው እየተለመደ የመጣ ስለሆነ፦
- መጀመሪያ ላይ ሴቶች ላለማርገዝ ተገቢዉን ጥንቃቄ ማድረግ ቢችሉ
- ጥንቃቄ ማድረግ ሳይቻል ቀርቶ ችግሩ ከተከሰተ በአግባቡ በመዉለድ የሚያድግበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል
- ለማሳደግ የአቅም ችግር ካለ ደግሞ ወልዶ ከመጣል ይልቅ ከመለሚከተዉ አካል ጋር በመነጋገር ድጋፍና እገዛ የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪ ህብረተሰቡ ቤት አከራይቶ ሲያኖር ነፍሰ ጡር የሆኑና የመዉለጃ ጊዜያቸዉ የደረሱ ተከራዮችን ሲኖሩ መከታተል ቢችልና የተለየ ነገር ካጋጠመዉና መዉለዳቸዉን የሚያመላክት ነገር ሲኖርና ህፃን ከሌለ ለፓሊሰ ጥቆማ በመሰጠት እንዲተባባረ ጥሪ ቀርቧል።
መረጃው ከደብረ ማርቆስ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ነው ያገኘነው።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በደብረ ማርቆስ ከተማ በካርቶን ተጠቅልላ የተገኘች ጨቅላ ህፃን አብማ ቤተክርሰቲያን ተቀረች።
ዛሬ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ሲሆን በፎቶው በምታዪት ካርቶን ተጠቅልላ አብማ ቤተክርሰቲያን ልዩ ቦታዉ የነጋዴወች ሰንበቴ መብያ አዳርሸ ጎን በካርቶን ተጠቅልላ ህይወቷ አልፎ የተገኘች ጨቅላህፃን ህብረተሰቡ በሰጠዉ ጥቆማ ከተጣለበችበት ቦታ ተነሰታ በአካባቢዉ ነዋሪዎች ትብብር አብማ ቤተክርሰቲያን እንድትቀበር ተደርጓል።
የደ/ማርቆሰ ከተማ አሰተዳደር 1ኛ ፓሊሰ ጣቢያ የሴቶችና ህፃናት ክፍል ሃላፊ የሆኑት ዋና እንሰፔክተር ዉባለም እርገጤ ፥ "የተከሰተዉ ጉዳይ በጣም እንዳሰዘናቸዉና ሠዉ ከሆነ ፍጡር የማይጠበቅ በጣም አሰነዋሪ፣አሳዛኝና በጣም ዘግናኝ የሆነ ተግባር ነው ብለዋል።
ኃላፊዋ አያይዘው አሁን አሁን እንዲህ ያለተግባር በከተማው እየተለመደ የመጣ ስለሆነ፦
- መጀመሪያ ላይ ሴቶች ላለማርገዝ ተገቢዉን ጥንቃቄ ማድረግ ቢችሉ
- ጥንቃቄ ማድረግ ሳይቻል ቀርቶ ችግሩ ከተከሰተ በአግባቡ በመዉለድ የሚያድግበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል
- ለማሳደግ የአቅም ችግር ካለ ደግሞ ወልዶ ከመጣል ይልቅ ከመለሚከተዉ አካል ጋር በመነጋገር ድጋፍና እገዛ የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪ ህብረተሰቡ ቤት አከራይቶ ሲያኖር ነፍሰ ጡር የሆኑና የመዉለጃ ጊዜያቸዉ የደረሱ ተከራዮችን ሲኖሩ መከታተል ቢችልና የተለየ ነገር ካጋጠመዉና መዉለዳቸዉን የሚያመላክት ነገር ሲኖርና ህፃን ከሌለ ለፓሊሰ ጥቆማ በመሰጠት እንዲተባባረ ጥሪ ቀርቧል።
መረጃው ከደብረ ማርቆስ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ነው ያገኘነው።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
ጅማ፡ እሳት አደጋ ንብረት አወደመ!
በጅማ ከተማ ከረቢያን ሆቴል ውስጥ የተነሳው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡
በዛሬው እለት ቀኑ 6፡00 አከባቢ ከሆቴሉ ኩሽና የተነሳውን እሳት ለማጥፋት አንድ የእሳት አደጋ መኪና የተሰማራ ሲሆን፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ አደጋውን መቆጣጠር ተችሏል፡፡
የአዲስ ዘይቤ ሪፖርተር ከጅማ እንደዘገበው በእሳት አደጋው የደረሰው የንብረት ውድመት በመጣራት ላይ ይገኛል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በጅማ ከተማ ከረቢያን ሆቴል ውስጥ የተነሳው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡
በዛሬው እለት ቀኑ 6፡00 አከባቢ ከሆቴሉ ኩሽና የተነሳውን እሳት ለማጥፋት አንድ የእሳት አደጋ መኪና የተሰማራ ሲሆን፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ አደጋውን መቆጣጠር ተችሏል፡፡
የአዲስ ዘይቤ ሪፖርተር ከጅማ እንደዘገበው በእሳት አደጋው የደረሰው የንብረት ውድመት በመጣራት ላይ ይገኛል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Deleted Account
በዛሬው የከሚሴ ጦርነት
👉 በርካታ ልዩ ሃይሎች መንደር ውስጥ በሸመቁ ታጣቂ ኦነጎች ተገድለዋል።
👉 ሆስፒታል ምግብና ውሃ ሊያደርሱ የሄዱና በጥሩ ስነምግባራቸው የሚታወቁ 5 የከተማው ኦሮሞ ወጣቶች ሆስፒታሉን ከብበው በነበሩ የኦነግ ታጣቂዎች ለልዩ ሃይል ስንቅ ልታቀብሉ ነው በሚል ጥርጣሬ በጥይት የተመቱ ሲሆን ሁለቱ ወዲያው ሲሞቱ ሁለቱ ቆስለዋል፥ አንዱ ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል።
👉 ኑሩ አሊ የተባለ የባህልና ቱሪዝም ኃላፊ ከከተማው ወጣ ባለ ቦታ ለልዩ ሃይሉ መረጃ ልትሰበስብ ነው በሚል በኦነግ ታጣቂዎች ተገድሏል።
👉 አንድ የፕሮቴስታንት ቸርች ተቃጥሏል።
👉 በርካታ ልዩ ሃይሎች መንደር ውስጥ በሸመቁ ታጣቂ ኦነጎች ተገድለዋል።
👉 ሆስፒታል ምግብና ውሃ ሊያደርሱ የሄዱና በጥሩ ስነምግባራቸው የሚታወቁ 5 የከተማው ኦሮሞ ወጣቶች ሆስፒታሉን ከብበው በነበሩ የኦነግ ታጣቂዎች ለልዩ ሃይል ስንቅ ልታቀብሉ ነው በሚል ጥርጣሬ በጥይት የተመቱ ሲሆን ሁለቱ ወዲያው ሲሞቱ ሁለቱ ቆስለዋል፥ አንዱ ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል።
👉 ኑሩ አሊ የተባለ የባህልና ቱሪዝም ኃላፊ ከከተማው ወጣ ባለ ቦታ ለልዩ ሃይሉ መረጃ ልትሰበስብ ነው በሚል በኦነግ ታጣቂዎች ተገድሏል።
👉 አንድ የፕሮቴስታንት ቸርች ተቃጥሏል።
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
አማራ ክልል: በሰሜን ሸዋ ዞን የተከሰተው የፀጥታ ችግር!
በሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አዋሳኝ አካባቢዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱ ይታወቃል። የተደራጁ ታጣቂዎች ከሸዋሮቢት ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ዙጢ ከተማ በቅርቡ በፈጸሙት ጥቃት ሀብትና ንብረት እንዳወደሙ ተነግሯል።
የሸዋሮቢት ከተማ ነዋሪዎች የጸጥታ ስጋት እንዳለባቸው ተናግረዋል። ነገር ግን የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የኅብረተሰብ ክፍሎች ሸዋሮቢት ከተማ በመገኘት ነዋሪዎችን በማረጋጋት ላይ እንደሆኑ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሰርጎ ገቦች እና ተመሳስለው የሚኖሩ አካላት አሁንም የኅብረተሰቡ ስጋት መሆናቸውን አንስተዋል።
በሸዋሮቢት ከተማ ዛሬ ሱቆች፣ ሆቴሎች እና ሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መዘጋታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል ሲል የዘገበው አብመድ የአማራ ክልል መንግሥትም አካባቢውን በደንብ ማደራጀትና ማኅበረሰቡ እራሱን እንዲከላከል ማድረግ እንዳለበት ጠቅሰዋል ብሏል።
ጥቃት በሚያደርሱ አካላት ላይ የማያዳግም ርምጃ በመውሰድም የሕዝቡን ሠላም እንዲጠብቅ ጠይቀዋል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር እሸቱ ጌታቸው የጸጥታ ችግር ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይል ቁጥጥር ሥር ናቸው ያሉ ሲሆን የመንግሥት የጸጥታ አካላትም ኅብረተሰቡን ለማረጋጋት ቅድሚያ ሰጥተው እየሠሩ መሆኑን አመላክተዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አዋሳኝ አካባቢዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱ ይታወቃል። የተደራጁ ታጣቂዎች ከሸዋሮቢት ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ዙጢ ከተማ በቅርቡ በፈጸሙት ጥቃት ሀብትና ንብረት እንዳወደሙ ተነግሯል።
የሸዋሮቢት ከተማ ነዋሪዎች የጸጥታ ስጋት እንዳለባቸው ተናግረዋል። ነገር ግን የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የኅብረተሰብ ክፍሎች ሸዋሮቢት ከተማ በመገኘት ነዋሪዎችን በማረጋጋት ላይ እንደሆኑ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሰርጎ ገቦች እና ተመሳስለው የሚኖሩ አካላት አሁንም የኅብረተሰቡ ስጋት መሆናቸውን አንስተዋል።
በሸዋሮቢት ከተማ ዛሬ ሱቆች፣ ሆቴሎች እና ሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መዘጋታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል ሲል የዘገበው አብመድ የአማራ ክልል መንግሥትም አካባቢውን በደንብ ማደራጀትና ማኅበረሰቡ እራሱን እንዲከላከል ማድረግ እንዳለበት ጠቅሰዋል ብሏል።
ጥቃት በሚያደርሱ አካላት ላይ የማያዳግም ርምጃ በመውሰድም የሕዝቡን ሠላም እንዲጠብቅ ጠይቀዋል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር እሸቱ ጌታቸው የጸጥታ ችግር ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይል ቁጥጥር ሥር ናቸው ያሉ ሲሆን የመንግሥት የጸጥታ አካላትም ኅብረተሰቡን ለማረጋጋት ቅድሚያ ሰጥተው እየሠሩ መሆኑን አመላክተዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መነጋገራቸው ተሰማ!
በአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን የተላኩት ሴናተር ክሪስ ኩንስ ከኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መነጋገራቸው ተሰምቷል።
አቶ ደመቀ መኮንን ለሴናተር ክሪስ ኩንስ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር ላይ ያላትን ቁርጠኝነት እንደነገሯቸው ተገልጿል።
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ 2023 ላይ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የሚጀምረው የሕዳሴ ግድብ ከድህነት ለመውጣትና የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብላ ታምናለች። ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌትም በቅርቡ እንደሚከናወን አስታውቃለች።
ግብፅ እና ሱዳን በበኩላቸው ኢትዮጵያ ምንም አይነት ስምምነት ላይ ሳይደረስ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት አከናውናለሁ ማለቷን ይቃወማሉ።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን የተላኩት ሴናተር ክሪስ ኩንስ ከኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መነጋገራቸው ተሰምቷል።
አቶ ደመቀ መኮንን ለሴናተር ክሪስ ኩንስ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር ላይ ያላትን ቁርጠኝነት እንደነገሯቸው ተገልጿል።
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ 2023 ላይ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የሚጀምረው የሕዳሴ ግድብ ከድህነት ለመውጣትና የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብላ ታምናለች። ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌትም በቅርቡ እንደሚከናወን አስታውቃለች።
ግብፅ እና ሱዳን በበኩላቸው ኢትዮጵያ ምንም አይነት ስምምነት ላይ ሳይደረስ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት አከናውናለሁ ማለቷን ይቃወማሉ።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎ (BÊŽÂ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተላልፎ በቅርቡ በተሰጠው የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አፈጻጸም ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ።
በውይይቱ መክፈቻ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ እንዳስታወቁት የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አለም አቀፍ ወረርሽኝ በሆነው የኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተዘዋውሮ በቅርቡ መሰጠቱን አስታውሰው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነበረው የፈተና አሰጣጥ ሂደትም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣታቸው ፈተናው ያለምንም ችግር እንደተሰጠ በመግለጽ በዚህ ሂደት የተገኘው ተሞክሮም ግንቦት ወር ላይ እንደሚሰጥ በሚጠበቀው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ጥሩ ልምድ የተገኘበት እንደሆነም አስረድተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ አቶ ዲናኦል ጫላ የፈትና አሰጣጥ ሂደቱን አስመልክቶ ባቀረቡት ሪፖርት በአዲስ አበባ ፈተናው በ41 የፈተና ጣቢያዎች ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013 ዓ.ም ያለምንም እንከን መሰጠቱን ገልጸው በዚህ ሂደትም የጸጥታ አካላትን ጨምሮ ሁሉም በአፈጻጸሙ የተሳተፉ አካላት ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።
በመርሀ ግብሩ በተመሳሳይ ሁኔታ በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተላልፎ የተሰጠው የ2012 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የውጤት ትንተና ቀርቦ ተሳታፊዎች ውይይት አካሂደውበታል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay safe
በውይይቱ መክፈቻ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ እንዳስታወቁት የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አለም አቀፍ ወረርሽኝ በሆነው የኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተዘዋውሮ በቅርቡ መሰጠቱን አስታውሰው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነበረው የፈተና አሰጣጥ ሂደትም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣታቸው ፈተናው ያለምንም ችግር እንደተሰጠ በመግለጽ በዚህ ሂደት የተገኘው ተሞክሮም ግንቦት ወር ላይ እንደሚሰጥ በሚጠበቀው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ጥሩ ልምድ የተገኘበት እንደሆነም አስረድተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ አቶ ዲናኦል ጫላ የፈትና አሰጣጥ ሂደቱን አስመልክቶ ባቀረቡት ሪፖርት በአዲስ አበባ ፈተናው በ41 የፈተና ጣቢያዎች ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013 ዓ.ም ያለምንም እንከን መሰጠቱን ገልጸው በዚህ ሂደትም የጸጥታ አካላትን ጨምሮ ሁሉም በአፈጻጸሙ የተሳተፉ አካላት ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።
በመርሀ ግብሩ በተመሳሳይ ሁኔታ በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተላልፎ የተሰጠው የ2012 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የውጤት ትንተና ቀርቦ ተሳታፊዎች ውይይት አካሂደውበታል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay safe
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
“የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሆኗል ማለት ይቻላል” - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
“የኤርትራ ሕዝብ እና መንግስት ከኢትዮጵያ ጥቃት ተፈፅሞባቸውን የሄዱ ወታደሮችን የተንከባከበበትን መንገድ ኢትዮጵያ መቼም አትረሳም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “የኤርትራ ወታደር የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የገባበት ምክንያት የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ ስለሆነባቸው እንደሆነ ነግረውናል” ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ኤርትራን በሚያዋስነው ድንበር ላይ የኢትዮጵያ ሰራዊት ባለመኖሩ ምክንያት የኤርትራ ሰራዊት ድንበር አካባቢ ተሰማርቷል ሲሉ የሆነውን አስረድተዋል።
“ማንን የት ማስፈር እንዳለብን ለኛ መተው ያስፈልጋል” ሲሉ ከአሜሪካ በኩል የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ከትግራይ መውጣት አለበት በሚል ወጥቶ የነበረውን መግለጫ የተቃወሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የአሜሪካ ወታደር የት መስፈር እንዳለበት ኢትዮጵያ ሳትሆን ባለቤቷ አሜሪካ ነው የምትወስነው” ብለዋል።
“የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሆኗል ማለት ይቻላል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከፈለግን ሱማሌም ቢሆን ማሰማራት እንችላለን” ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
“የኤርትራ ሕዝብ እና መንግስት ከኢትዮጵያ ጥቃት ተፈፅሞባቸውን የሄዱ ወታደሮችን የተንከባከበበትን መንገድ ኢትዮጵያ መቼም አትረሳም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “የኤርትራ ወታደር የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የገባበት ምክንያት የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ ስለሆነባቸው እንደሆነ ነግረውናል” ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ኤርትራን በሚያዋስነው ድንበር ላይ የኢትዮጵያ ሰራዊት ባለመኖሩ ምክንያት የኤርትራ ሰራዊት ድንበር አካባቢ ተሰማርቷል ሲሉ የሆነውን አስረድተዋል።
“ማንን የት ማስፈር እንዳለብን ለኛ መተው ያስፈልጋል” ሲሉ ከአሜሪካ በኩል የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ከትግራይ መውጣት አለበት በሚል ወጥቶ የነበረውን መግለጫ የተቃወሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የአሜሪካ ወታደር የት መስፈር እንዳለበት ኢትዮጵያ ሳትሆን ባለቤቷ አሜሪካ ነው የምትወስነው” ብለዋል።
“የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሆኗል ማለት ይቻላል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከፈለግን ሱማሌም ቢሆን ማሰማራት እንችላለን” ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
“ተላላኪ መንግስት ኢትዮጵያ ውስጥ አይፈጠርም” - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ!
“ኢትዮጵያ ማለት ታጥቆ ሲፎክር የነበረን ኃይልን በሶስት ሳምንት ውስጥ ብቻ መደምሰስ የቻለ መንግስት ያለባት አገር ናት” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከየትኛውም መንግስት ጋር ጦርነትና አተካራ አልፈልግም፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከመጣ ግን አንገቴ ይቀላል እንጂ ለድርድር አልቀርብም” ሲሉ ለሕዝብ ተወካዮች ተናግረዋል።
“ኢትዮጵያ ውስጥ ተላላኪ መንግስት መፍጠር አይቻልም” ሲሉ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ይሀንን ለማድረግ የሚሯሯጡ አይሳካላቸውም” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ኢትዮጵያ ትበተናለች የሚል ስጋት የለኝም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሽምቅ ውጊያ ግዜው አልፎበታል፤ አሁን ያለው የዓለም ነባራዊ ሁኔታ ይህንን አይፈቅድም” ሲሉ ተናግረዋል።
“የሱዳን ሕዝብ ወንድም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ሱዳንም ሆነች ኢትዮጵያ አሁን ላይ ባለባቸው ችግር ምክንያት ጦርነት ለማድረግ ዝግጁ ስላልሆኑ ውጊያ አያስፈልግም፤ በንግግር እንፍታው ሲሉ በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል።”
“ኢትዮጵያ ግብፅን የመጉዳት ፍፁም ዓላማ የላትም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዳሴ ግድብ በተመለከተ ግን ቃል በተገባው መሰረት ይፈፀማል” ብለዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
“ኢትዮጵያ ማለት ታጥቆ ሲፎክር የነበረን ኃይልን በሶስት ሳምንት ውስጥ ብቻ መደምሰስ የቻለ መንግስት ያለባት አገር ናት” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከየትኛውም መንግስት ጋር ጦርነትና አተካራ አልፈልግም፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከመጣ ግን አንገቴ ይቀላል እንጂ ለድርድር አልቀርብም” ሲሉ ለሕዝብ ተወካዮች ተናግረዋል።
“ኢትዮጵያ ውስጥ ተላላኪ መንግስት መፍጠር አይቻልም” ሲሉ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ይሀንን ለማድረግ የሚሯሯጡ አይሳካላቸውም” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ኢትዮጵያ ትበተናለች የሚል ስጋት የለኝም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሽምቅ ውጊያ ግዜው አልፎበታል፤ አሁን ያለው የዓለም ነባራዊ ሁኔታ ይህንን አይፈቅድም” ሲሉ ተናግረዋል።
“የሱዳን ሕዝብ ወንድም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ሱዳንም ሆነች ኢትዮጵያ አሁን ላይ ባለባቸው ችግር ምክንያት ጦርነት ለማድረግ ዝግጁ ስላልሆኑ ውጊያ አያስፈልግም፤ በንግግር እንፍታው ሲሉ በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል።”
“ኢትዮጵያ ግብፅን የመጉዳት ፍፁም ዓላማ የላትም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዳሴ ግድብ በተመለከተ ግን ቃል በተገባው መሰረት ይፈፀማል” ብለዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
“የህወሓትን ምርጫ ሲያጅብ የነበረ ፖለቲከኛ ሁሉ…” - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ!
“ከምርጫ እንዳይወጡ የኦፌኮ አመራሮችን አነጋግሬ ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን አሸናፊ የሚያደርግ ምርጫ እናደርጋለን” ሲሉ ተናግረዋል። “ብናሸንፍም በቅንነት እናገለግላለን፤ ከተሸነፍንም ያለማወላወል እናስረክባለን” ሲሉም ተደምጠዋል።
“አሁን ላይ ወደ ምርጫው ለመግባት ጥያቄ ያቀረቡትን አካላትን ጥያቄ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይቀበለዋል ብዬ በፅኑ አምናለሁ” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ “ዲሞክራሲን በሚፈለገው መጠን ለማስፋት ግን ግዜ ያስፈልጋል” ሲሉ ተናግረዋል።
“የህወሓትን ምርጫ ሲያጅብ የነበረ ፖለቲከኛ ሁሉ አሁን ላይ በምርጫው አንወዳደርም ማለታቸው የዘንድሮውን ምርጫ ትክክል አያደርገውም ማለት አይደለም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “እፍርታም ፖለቲከኞች ቶሎ ብለው ወደ ምርጫው ቢገቡ መልካም ነው” በማለት ተናግረዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
“ከምርጫ እንዳይወጡ የኦፌኮ አመራሮችን አነጋግሬ ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን አሸናፊ የሚያደርግ ምርጫ እናደርጋለን” ሲሉ ተናግረዋል። “ብናሸንፍም በቅንነት እናገለግላለን፤ ከተሸነፍንም ያለማወላወል እናስረክባለን” ሲሉም ተደምጠዋል።
“አሁን ላይ ወደ ምርጫው ለመግባት ጥያቄ ያቀረቡትን አካላትን ጥያቄ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይቀበለዋል ብዬ በፅኑ አምናለሁ” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ “ዲሞክራሲን በሚፈለገው መጠን ለማስፋት ግን ግዜ ያስፈልጋል” ሲሉ ተናግረዋል።
“የህወሓትን ምርጫ ሲያጅብ የነበረ ፖለቲከኛ ሁሉ አሁን ላይ በምርጫው አንወዳደርም ማለታቸው የዘንድሮውን ምርጫ ትክክል አያደርገውም ማለት አይደለም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “እፍርታም ፖለቲከኞች ቶሎ ብለው ወደ ምርጫው ቢገቡ መልካም ነው” በማለት ተናግረዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news