Geography Grade-12 Unit 3 -5(2012 E.C).pdf
1.1 MB
💡 Grade 12 Geography.
📚 Unit 3 - 5 elegant notes.
📚 ለማንበብ ምቹ የሆኑ ኖቶችን የያዘ ፋይል ነው Entrance ተፈታኞች።
======================
∞ ነኝ።😊👍
======================
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN : @GTutorialclass
📚 JOIN : @GTutorialclass
=================
📚 Unit 3 - 5 elegant notes.
📚 ለማንበብ ምቹ የሆኑ ኖቶችን የያዘ ፋይል ነው Entrance ተፈታኞች።
======================
∞ ነኝ።😊👍
======================
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN : @GTutorialclass
📚 JOIN : @GTutorialclass
=================
የማመልከቻ ቀኑ የተራዘመ ማስታወቂያ
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ባስመዘገባችሁት ውጤት መሠረት በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ማግኘት የሚያስችላችሁ ታማሪዎች ከዚህ ቅደም የተቋም እና የመስክ ምርጫ ማካሄዳችሁ ይታወቃል። ስለሆነም ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ምደባ የሚያደርግ መሆኑን አውቃችሁ የሚከተሉትን መረጃዎች እንድትመለከቱ እንጠይቃለን
1ኛ. የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም፣ የተማሪዎች አማካይ ውጤት አፈፃፀም፣ ወዘተ ከግንዛቤ በማስገባት የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ http://Portal.neaea.gov.et ገብታችሁ እንድታስተካክሉ እየገለጽን ከምደባ በኋላ የሚቀርብ ምንም አይነት የምደባ ለውጥ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
2ኛ. በጤና እና ልዩ ልዩ ጉዳዮች ምደባ በልዩ ሁኔታ እንዲታይላችሁ የምታመለክቱ ተማሪዎች መረጃችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ https://student.ethernet.edu.et/ በኩል እንድትልኩ እያሳሰብን በአካል የሚቀርብ ምንም ዓይነት ማስረጃ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
©ትምህርት ሚኒስቴር
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN : @GTutorialclass
📚 JOIN : @GTutorialclass
=================
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ባስመዘገባችሁት ውጤት መሠረት በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ማግኘት የሚያስችላችሁ ታማሪዎች ከዚህ ቅደም የተቋም እና የመስክ ምርጫ ማካሄዳችሁ ይታወቃል። ስለሆነም ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ምደባ የሚያደርግ መሆኑን አውቃችሁ የሚከተሉትን መረጃዎች እንድትመለከቱ እንጠይቃለን
1ኛ. የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም፣ የተማሪዎች አማካይ ውጤት አፈፃፀም፣ ወዘተ ከግንዛቤ በማስገባት የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ http://Portal.neaea.gov.et ገብታችሁ እንድታስተካክሉ እየገለጽን ከምደባ በኋላ የሚቀርብ ምንም አይነት የምደባ ለውጥ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
2ኛ. በጤና እና ልዩ ልዩ ጉዳዮች ምደባ በልዩ ሁኔታ እንዲታይላችሁ የምታመለክቱ ተማሪዎች መረጃችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ https://student.ethernet.edu.et/ በኩል እንድትልኩ እያሳሰብን በአካል የሚቀርብ ምንም ዓይነት ማስረጃ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
©ትምህርት ሚኒስቴር
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN : @GTutorialclass
📚 JOIN : @GTutorialclass
=================
📌 የዩኒቨርሲቲ ምንጫ ማስተካከያ ጊዜው እስከ መጋቤት 19 መራዘሙን ትምህርት ሚኒስትር ገለፀ።
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ባስመዘገባችሁት ውጤት መሠረት በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ማግኘት የሚያስችላችሁ ታማሪዎች ከዚህ ቅደም የተቋም እና የመስክ ምርጫ ማካሄዳችሁ ይታወቃል። ስለሆነም ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ምደባ የሚያደርግ መሆኑን አውቃችሁ የሚከተሉትን መረጃዎች እንድትመለከቱ እንጠይቃለን
1ኛ. የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም፣ የተማሪዎች አማካይ ውጤት አፈፃፀም፣ ወዘተ ከግንዛቤ በማስገባት የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ http://Portal.neaea.gov.et ገብታችሁ እንድታስተካክሉ እየገለጽን ከምደባ በኋላ የሚቀርብ ምንም አይነት የምደባ ለውጥ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
2ኛ. በጤና እና ልዩ ልዩ ጉዳዮች ምደባ በልዩ ሁኔታ እንዲታይላችሁ የምታመለክቱ ተማሪዎች መረጃችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ https://student.ethernet.edu.et/ በኩል እንድትልኩ እያሳሰብን በአካል የሚቀርብ ምንም ዓይነት ማስረጃ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
©ትምህርት ሚኒስቴር
📌 Join and Share 👇👇👇
🎯JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ባስመዘገባችሁት ውጤት መሠረት በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ማግኘት የሚያስችላችሁ ታማሪዎች ከዚህ ቅደም የተቋም እና የመስክ ምርጫ ማካሄዳችሁ ይታወቃል። ስለሆነም ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ምደባ የሚያደርግ መሆኑን አውቃችሁ የሚከተሉትን መረጃዎች እንድትመለከቱ እንጠይቃለን
1ኛ. የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም፣ የተማሪዎች አማካይ ውጤት አፈፃፀም፣ ወዘተ ከግንዛቤ በማስገባት የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ http://Portal.neaea.gov.et ገብታችሁ እንድታስተካክሉ እየገለጽን ከምደባ በኋላ የሚቀርብ ምንም አይነት የምደባ ለውጥ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
2ኛ. በጤና እና ልዩ ልዩ ጉዳዮች ምደባ በልዩ ሁኔታ እንዲታይላችሁ የምታመለክቱ ተማሪዎች መረጃችሁን እስከ መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ድረስ በ https://student.ethernet.edu.et/ በኩል እንድትልኩ እያሳሰብን በአካል የሚቀርብ ምንም ዓይነት ማስረጃ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
©ትምህርት ሚኒስቴር
📌 Join and Share 👇👇👇
🎯JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
✅ አስተማማኝ የክለሳ ጥበቦች፤
@Aconcise ፅፎ አቅርቦላችኋል።
#exam #revision #advice
1⃣ የራስን የክለሳ ዘዴ ማስቀደም፣ ወይም ቀጥሎ ያሉትን አማራጮች መጠቀም
👉 አጫጭር ማስታወሻዎችን መያዝ፣ ለማስታወስ እንዲረዳም በተቻለ መጠን ሰንጠረዥ፣ ግራፍ፣ ዲያግራም ወይም መሰል ስዕላዊ መግለጫዎችን መጠቀም
👉 የመማሪያ መፅሃፍ መልመጃ ጥያቄዎችን መስራት (መልሱን ከመምህር መምሪያ ማረጋገጥ)
👉 ራስን እንደ መምህር በማሰብ የፈተና ጥያቄዎችን ማውጣትና ከፈተና በፊት እንደ ክለሳ ጥያቄ ራስን መፈተን
👉 አቅም ከፈቀደ YouTube ላይ ያሉ የትምህርት ቪዲዮዎችን መከታተል (Khan Academy, The Organic Chemistry Tutor, etc...)
2⃣ ጣልቃ-ገብ እረፍት ማድረግ
👉 45 ደቂቃ ጥናት ከ15 ደቂቃ እረፍት ወይም 25 ደቂቃ ጥናት ከ5 ደቂቃ እረፍት ጋር ጊዜን መመደብ
👉 በእረፍት ጊዜ አካላዊ እንቅስቃሴ ማድረግ
👉 ሰውነትን እና አዕምሮን ለማፍታታት ንፁህ አየር ወደ ጥናት ቦታ እንዲደርስ ማድረግ
3⃣ መከለስ ያለበትን የትምህርት አይነት በሙሉ ተመጣጣኝ ጊዜ በመስጠት መከለስ
4⃣ በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት ስር መከለስ ያለባቸውን ርዕሶች በሙሉ ተመጣጣኝ ጊዜ በመስጠት መከለስ
👉 ለፈተና የተመረጡ (በመምህር የተነገሩ) ርዕሶች ካሉ ሙሉ ትኩረትን እነሱ ላይ ማድረግ
👉 አንዳንዴ ክፉ መምህራን ሊኖሩ ስለሚችሉ እንደመምህሩ ባህሪ ያልተነገሩ ርዕሶችንም መከለስ
👉 የሚከብዱ ወይም ለመረዳት ጊዜ የሚወስዱ ርዕሶችን ከጓደኛ ጋር በመሆን ተረዳድቶ ለመሸፈን መሞከር
5⃣ የፈተና አወጣጥን እና የጥያቄዎችን ትዕዛዛት በአግባቡ መረዳት
6⃣ በተመሳሳይ መምህር የወጡ ያለፉ አመታት የፈተና ወረቀቶችን በሚገባ መስራት፣ የተሰጡ የግል፣ የቡድን ወይም የፕሮጀክት ስራዎችን እንደገና ማንበብ ወይም መስራት
7⃣ መምህራን የሚጠቀሙባቸው አጋዥ መፅሃፍት ካሉ የእነሱን መልመጃዎች መስራት
8⃣ የመምህራንን የጥያቄ አወጣጥ ከታላላቅ ተማሪዎች (Senior students) በመጠየቅ በእነሱ ላይ አተኩሮ መዘጋጀት
━━━━━━━━━━━━
🎯 Join & Share
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
━━━━━━━━━━━━
@Aconcise ፅፎ አቅርቦላችኋል።
#exam #revision #advice
1⃣ የራስን የክለሳ ዘዴ ማስቀደም፣ ወይም ቀጥሎ ያሉትን አማራጮች መጠቀም
👉 አጫጭር ማስታወሻዎችን መያዝ፣ ለማስታወስ እንዲረዳም በተቻለ መጠን ሰንጠረዥ፣ ግራፍ፣ ዲያግራም ወይም መሰል ስዕላዊ መግለጫዎችን መጠቀም
👉 የመማሪያ መፅሃፍ መልመጃ ጥያቄዎችን መስራት (መልሱን ከመምህር መምሪያ ማረጋገጥ)
👉 ራስን እንደ መምህር በማሰብ የፈተና ጥያቄዎችን ማውጣትና ከፈተና በፊት እንደ ክለሳ ጥያቄ ራስን መፈተን
👉 አቅም ከፈቀደ YouTube ላይ ያሉ የትምህርት ቪዲዮዎችን መከታተል (Khan Academy, The Organic Chemistry Tutor, etc...)
2⃣ ጣልቃ-ገብ እረፍት ማድረግ
👉 45 ደቂቃ ጥናት ከ15 ደቂቃ እረፍት ወይም 25 ደቂቃ ጥናት ከ5 ደቂቃ እረፍት ጋር ጊዜን መመደብ
👉 በእረፍት ጊዜ አካላዊ እንቅስቃሴ ማድረግ
👉 ሰውነትን እና አዕምሮን ለማፍታታት ንፁህ አየር ወደ ጥናት ቦታ እንዲደርስ ማድረግ
3⃣ መከለስ ያለበትን የትምህርት አይነት በሙሉ ተመጣጣኝ ጊዜ በመስጠት መከለስ
4⃣ በእያንዳንዱ የትምህርት አይነት ስር መከለስ ያለባቸውን ርዕሶች በሙሉ ተመጣጣኝ ጊዜ በመስጠት መከለስ
👉 ለፈተና የተመረጡ (በመምህር የተነገሩ) ርዕሶች ካሉ ሙሉ ትኩረትን እነሱ ላይ ማድረግ
👉 አንዳንዴ ክፉ መምህራን ሊኖሩ ስለሚችሉ እንደመምህሩ ባህሪ ያልተነገሩ ርዕሶችንም መከለስ
👉 የሚከብዱ ወይም ለመረዳት ጊዜ የሚወስዱ ርዕሶችን ከጓደኛ ጋር በመሆን ተረዳድቶ ለመሸፈን መሞከር
5⃣ የፈተና አወጣጥን እና የጥያቄዎችን ትዕዛዛት በአግባቡ መረዳት
6⃣ በተመሳሳይ መምህር የወጡ ያለፉ አመታት የፈተና ወረቀቶችን በሚገባ መስራት፣ የተሰጡ የግል፣ የቡድን ወይም የፕሮጀክት ስራዎችን እንደገና ማንበብ ወይም መስራት
7⃣ መምህራን የሚጠቀሙባቸው አጋዥ መፅሃፍት ካሉ የእነሱን መልመጃዎች መስራት
8⃣ የመምህራንን የጥያቄ አወጣጥ ከታላላቅ ተማሪዎች (Senior students) በመጠየቅ በእነሱ ላይ አተኩሮ መዘጋጀት
━━━━━━━━━━━━
🎯 Join & Share
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
━━━━━━━━━━━━
የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ከ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ በኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የቀረበበትን አቤቱታ እንደማይቀበለው ማምሻውን አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ማምሻውን ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ከ12ኛ ክፋል ፈተና ጋር ተያይዞ የፈተናው እርማት ላይ ችግር ተፈጥሯል በሚል የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም። ይህንንም በተጨባጭ ያረጋገጥነው በመሆኑ አስተራረም ላይ የተፈጠረ ሥህተት የለም ብለዋል።
ስህተት የተፈጠረው ፈተናው በሁለት ዙር የተሰጠ ከመሆኑና የመረጃ ቋቱም አንድ ላይ የተቀመጠ ስለሆነ ውጤት አገላለጽ ላይ መረጃ ሲወሰድ የተወሰነ ሥህተት ተፈጥሯል። ይህንንም በቀረበ ቅሬታ መሰረት ኤጀንሲው ማስተካከሉን ነው አቶ ተፈራ የገለጹት። ከ20 ሺህ በላይ ቅሬታ በኦንላይ እና በአካል ተቀብሎ የማጣራት ሥራ መስራቱን የጠቀሱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በኦንላይን የቀረቡ አቤቱታዎች አልታዩም የሚለውን ክስም ሥህተት ነው ሲሉ አብራርተዋል።
ከመግቢያ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያለው ቅሬታ እንደማይመለከታቸውና ጉዳዩ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኑንም አቶ ተፈራ ገልጸዋል።
የኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከተማሪዎች የቀረቡ አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ባደረገው ማጣራት ስህተት መፈጠሩን፤ ቅሬታ አመላለስ ላይም ችግሮች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። #ኢትዮመረጃ
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ማምሻውን ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ከ12ኛ ክፋል ፈተና ጋር ተያይዞ የፈተናው እርማት ላይ ችግር ተፈጥሯል በሚል የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም። ይህንንም በተጨባጭ ያረጋገጥነው በመሆኑ አስተራረም ላይ የተፈጠረ ሥህተት የለም ብለዋል።
ስህተት የተፈጠረው ፈተናው በሁለት ዙር የተሰጠ ከመሆኑና የመረጃ ቋቱም አንድ ላይ የተቀመጠ ስለሆነ ውጤት አገላለጽ ላይ መረጃ ሲወሰድ የተወሰነ ሥህተት ተፈጥሯል። ይህንንም በቀረበ ቅሬታ መሰረት ኤጀንሲው ማስተካከሉን ነው አቶ ተፈራ የገለጹት። ከ20 ሺህ በላይ ቅሬታ በኦንላይ እና በአካል ተቀብሎ የማጣራት ሥራ መስራቱን የጠቀሱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በኦንላይን የቀረቡ አቤቱታዎች አልታዩም የሚለውን ክስም ሥህተት ነው ሲሉ አብራርተዋል።
ከመግቢያ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያለው ቅሬታ እንደማይመለከታቸውና ጉዳዩ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኑንም አቶ ተፈራ ገልጸዋል።
የኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከተማሪዎች የቀረቡ አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ባደረገው ማጣራት ስህተት መፈጠሩን፤ ቅሬታ አመላለስ ላይም ችግሮች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። #ኢትዮመረጃ
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
#2014_EntranceExam
ጉዳዩ፡- የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ፈተናን ይመለከታል
የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ፈተና ዝግጅት አስመልክቶ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት የሚከተሉት ዋና ዋና ጉዳዮች ትኩረት እንዲሰጣቸው ማብራሪያ ተሰጥቷል
📌አዲስ በተጠናው የትምህርትና ሥልጠና ፍንተ-ካርታ መሠረት ቀደም ሲል የሁለተኛ ደረጃ 9ኛ እና 10ኛ ክፍል የነበረው በአዲሱ የትምህርት እርከን መሰረት 👉 ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል። በዚህ መሠረት ቀደም ሲል 10ኛ ክፍል ይሰጥ የነበረው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና 12ኛ ክፍል ማብቂያ ላይ እንዲሆን ተደርጓል፡፡ በመሆኑም ወደፊት የሚሰጠው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና መሸፈን ያለበት የትምሀርት ያዘት 👉ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለው ምን እንዳለበት፥
📌የኢኮኖሚክስ ትምህርትን በተመለከተ በ2013 የትምህርት ዘመን የ11ኛና የ12ኛ ክፍል የኢኮኖሚክስ ትምህርት አሰጣጥ ያለበትን ደረጃ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች በተሰበሰበው መረጃ መሰረት ወጥ በሆነ መልኩ እየተሰጠ እንዳልነበር ያሳያል፡፡ በመሆኑም በተሰበሰው መረጃ መሠረት የትምህረቱ አሰጣጥ ወጥነት ሳይኖረው ፈተናውን መስጠት በፈተናው አሰጣጥ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ሰለሚያሳድር የኢኮኖሚክስ ትምህረት ፈተና #ባይሰጥ የተሻለ መሆኑን ቀደም ሲል በተሰጠው ምክረ ሃሳብ መሠረት እንዲቀጥል ማብራሪያ ተሰጥቷል።
በዚህ መሰረት ተማሪዎች ከወዲሁም ከላይ የተጠቀሱትን ጉዳዮች አውቀው እንዲዘጋጁ ይገለፅላቸው ዘንድ እናሳስባለን። #MoE
📌 Join and Share👇👇👇
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ጉዳዩ፡- የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ፈተናን ይመለከታል
የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ፈተና ዝግጅት አስመልክቶ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት የሚከተሉት ዋና ዋና ጉዳዮች ትኩረት እንዲሰጣቸው ማብራሪያ ተሰጥቷል
📌አዲስ በተጠናው የትምህርትና ሥልጠና ፍንተ-ካርታ መሠረት ቀደም ሲል የሁለተኛ ደረጃ 9ኛ እና 10ኛ ክፍል የነበረው በአዲሱ የትምህርት እርከን መሰረት 👉 ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል። በዚህ መሠረት ቀደም ሲል 10ኛ ክፍል ይሰጥ የነበረው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና 12ኛ ክፍል ማብቂያ ላይ እንዲሆን ተደርጓል፡፡ በመሆኑም ወደፊት የሚሰጠው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና መሸፈን ያለበት የትምሀርት ያዘት 👉ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለው ምን እንዳለበት፥
📌የኢኮኖሚክስ ትምህርትን በተመለከተ በ2013 የትምህርት ዘመን የ11ኛና የ12ኛ ክፍል የኢኮኖሚክስ ትምህርት አሰጣጥ ያለበትን ደረጃ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች በተሰበሰበው መረጃ መሰረት ወጥ በሆነ መልኩ እየተሰጠ እንዳልነበር ያሳያል፡፡ በመሆኑም በተሰበሰው መረጃ መሠረት የትምህረቱ አሰጣጥ ወጥነት ሳይኖረው ፈተናውን መስጠት በፈተናው አሰጣጥ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ሰለሚያሳድር የኢኮኖሚክስ ትምህረት ፈተና #ባይሰጥ የተሻለ መሆኑን ቀደም ሲል በተሰጠው ምክረ ሃሳብ መሠረት እንዲቀጥል ማብራሪያ ተሰጥቷል።
በዚህ መሰረት ተማሪዎች ከወዲሁም ከላይ የተጠቀሱትን ጉዳዮች አውቀው እንዲዘጋጁ ይገለፅላቸው ዘንድ እናሳስባለን። #MoE
📌 Join and Share👇👇👇
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍1
📌 Freshman course ለማንበብ የወሰናችሁ ልጆች 2013 first semester በተለያዩ ግቢዎች ይሄንን ይመሥል ነበረ።
✳️ Bahirdar university first semester course
📌for social science
1Emerging technology
2 Economics
3 Global trend
4 Entrepreneurship
5 Social Antropology
5 comm English skill1
📌For natural
1Physical fit
2mathematics
3English
4Geography
5physics
6psychology
7Logic and critical
✳️ Addis abeba university
📌Natural stream
1General mathematics
2physics
3psychology
4Geography
5Logic
6Commulicative English
📌Social Courses
1English
2Civics
3Economics
4Global trends
5Anthropology
6Entrepreneurship
✳️Hawassa university first semester
📌natural
1.Logical and critical thinking
2.social Anthropology
3.General physics
4.physical fitness
5.communicative English
6.lntroduction to emerging thechnology
7.Mathimatics for natural
📌 for social
1 english
2 psychology
3 emerging technology
4 economics
5 logic and critical thinking
6 geography of Ethiopian and the horn
✳️ዲላ ዩንቨርሲቲ
📌ናቹራል
1,communicative english
2,general biology
3,general psychology
4,maths for natural
5,logic and critical....
6,physical fitness
7,geograpy of ethiopia and the horn
✳️መቅደል አምባ ዩኒቨርሲቲ
📌 Ns
1 physics
2 mathematics
3 English
4 geography
5 critical thinking
6 psychology
7 physical fitness
✳️ wollega university 1st semester courses..
1general biology,
2basic mathematics for natural science
3geography of Ethiopia & the horn,
4critical thinking,
5general psychology and life skills
6 communicative english skill 1 & 7physical fitness
✳️Wolayita sodo
📌natural
1Communicative English 1
2General physics
3General psychology
4Mathematics for natural science
5Logic & critical thinking
6Geography of Ethiopia and the horn
7Physical fitness
✳️DILLA UNIVERSITY
📌Natural
1COMUNICATIVE ENGLISH SKILL
2GENERAL BIOLOGY
3GENERAL PSYCHOLOGY
4LOGIC&CRITICAL THINKING
5PHYSICAL FITNESS
6MATHS FOR NATURAL SCINCE
7GEOGRAPY
✳️ Debremarkos
የዚ ደግሞ ይለያል
📌FOR a natural science
1Antrophology
2Civics
3Entrepreneurship
4Psychology
5 G physics
6emerging technology
7Communcative Englishman
8Maths for NS
©ቀለሜ
📌 Join and Share👇👇👇
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
✳️ Bahirdar university first semester course
📌for social science
1Emerging technology
2 Economics
3 Global trend
4 Entrepreneurship
5 Social Antropology
5 comm English skill1
📌For natural
1Physical fit
2mathematics
3English
4Geography
5physics
6psychology
7Logic and critical
✳️ Addis abeba university
📌Natural stream
1General mathematics
2physics
3psychology
4Geography
5Logic
6Commulicative English
📌Social Courses
1English
2Civics
3Economics
4Global trends
5Anthropology
6Entrepreneurship
✳️Hawassa university first semester
📌natural
1.Logical and critical thinking
2.social Anthropology
3.General physics
4.physical fitness
5.communicative English
6.lntroduction to emerging thechnology
7.Mathimatics for natural
📌 for social
1 english
2 psychology
3 emerging technology
4 economics
5 logic and critical thinking
6 geography of Ethiopian and the horn
✳️ዲላ ዩንቨርሲቲ
📌ናቹራል
1,communicative english
2,general biology
3,general psychology
4,maths for natural
5,logic and critical....
6,physical fitness
7,geograpy of ethiopia and the horn
✳️መቅደል አምባ ዩኒቨርሲቲ
📌 Ns
1 physics
2 mathematics
3 English
4 geography
5 critical thinking
6 psychology
7 physical fitness
✳️ wollega university 1st semester courses..
1general biology,
2basic mathematics for natural science
3geography of Ethiopia & the horn,
4critical thinking,
5general psychology and life skills
6 communicative english skill 1 & 7physical fitness
✳️Wolayita sodo
📌natural
1Communicative English 1
2General physics
3General psychology
4Mathematics for natural science
5Logic & critical thinking
6Geography of Ethiopia and the horn
7Physical fitness
✳️DILLA UNIVERSITY
📌Natural
1COMUNICATIVE ENGLISH SKILL
2GENERAL BIOLOGY
3GENERAL PSYCHOLOGY
4LOGIC&CRITICAL THINKING
5PHYSICAL FITNESS
6MATHS FOR NATURAL SCINCE
7GEOGRAPY
✳️ Debremarkos
የዚ ደግሞ ይለያል
📌FOR a natural science
1Antrophology
2Civics
3Entrepreneurship
4Psychology
5 G physics
6emerging technology
7Communcative Englishman
8Maths for NS
©ቀለሜ
📌 Join and Share👇👇👇
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
💡በዮኒቨርሲቲ ቆይታችሁ እነዚህ ነገሮች ብታረጉ ጥሩ ነው ......❗️
💡....ዲያሪ መፃፍ .....
📚 የካንፓስ ቆይታ በጣም የሚገርሙ moment ያሉበት ነው ።በቃ 3 or 5 የደስታ ዘመናት ... የሚገራርም ሰው ታያላችሁ ....የሚወዛገብ ፤ የሚወሳሰብ የሚፈላሰፍ ፤ ምንም ዲጭ የማይልበት ፤ ተንከሲሲስ ፤ በጣም ጅል ፤ አራዳ ነኝ ባይ ገገማ ....ኧረ ምኑ ቅጡ ....በህይወታችን አዳዲስ ነገሮች ይከሰታሉ ። ነገር ግን እንረሳቸዋለን ቶሎ ቶሎ አዳዲስ ነገር ስለሚፈጠሩ ይረሳል ። እናንተ ደግሞ ከፈለጋችሁ መፃፍ ብታረጉት ፤ ወደፊት ፊልም የመስራት ዕቅድ ካላችሁ ሚገራርሙ ገፀባህራያት ታገኛላቹሁ....ብቻ በላይፋቹ የማታገኙት ዕድል ስለሆነ በርትታቹሁ?...አዳዲስ ነገር ሲኖር በወረቀት (ዲያሪ) "ወይም ስልካቹም ላይ ቢሆን አስፍሩት ..! ትዝታዎቻቹ ናቸው እንዳትረሱት...ሙድ የተያዘባችሁ ሙድ የያዛችሁትን ...የሚያስቅ ፤ የሚያሳዝይ ፤ የሚያናድድ ብቻ ....ቸክችኩ ቢያንስ ልጆቻችሁ ትሰጧቹሃላቹ እነሱም ካንፓስ ሊገቡ ሲሉ ....በየቀኑ ሳይሆን የሆነ ነገር ሲፈጠር ፃፉት ...አሁን ምንም ላይመስላቹሁ ይችላል ግን አልፎ ስታዮት የምርም ትደሰታላቹሁ .....
💡አዲስ ቋንቋ መማር ......❗️
📚 ዶርም የምትሰባሰቡት ከየአቅጣጫው ነው ። ብዙ የማታውቁትን የሚያቁ ይሄም አለ❓... ያምሃል...! የሚያስብሉ ዕውቀቶች ታገኛላችሁ ። አንዱ ደሞ ቋንቋ ነው ። በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ በርከት ያለ ተናጋሪ ያላቸው እንደ ኦሮሚኛ ሲዳመኛ ትግረኛ ሱማሌኛ ቋንቋዎች የሚችሉ ልጆች ዶርም ካገኛችሁ በቀን 5 ቃልም ቢሆን ቀስ እያላችሁ ተማሩ .....የምር ይጠቅማቹሃል ።አማርኛ ብዙም አትጠቀሙ ...ቋንቋ መልመድ ጥሩ ነው ። ሁላቹም ጋር አዲስ ቋንቋ ከሌለ ደሞ ጓደኞቻችሁን የምታስታውሱበት አለ ኣ በቃ ....አዲስ የባህርማዶ አንድ ቋንቋ በጋራ ተለማመዱ ...ስፓንሽ ወይ ደሞ ፈረንች ...የተመቻችሁ በጋራ በቀን ትንሽ ነገር አጥኑ ። የ3 or 5 አመት ጓደኞቻችሁን ስትለዮዎቸው ማስታወሻ ይሆናቹሃል ። ፈታ እያላችሁ ጠዋው ላይ 5 ቃላት ምናምን ሸምድዱ የምርም ጓደኝነታችሁ ለማጠንከር ያግዛቹሃል ።
💡መክሊታችሁን ማዳበር ......!
📚 የሰው ልጅ በተፈጥሮ 7 መክሊቶች ተሰጥቶታል ። ታዲያ እናንተም የተፈጥሮ ስጦታችሁን በክበብ በመሳተፍ ማሳደግ አለባቹሁ በገገሙ ትምህርት ብቻ ካንሰር ነው የሚሆንባቹሁ ...ትወና የምትሞክሩ....ግጥም መጣጥፍ የምትሞክሩ ....ስዕል ....ሃይማኖታዊ ነገሮች የምትሞክሩ ብቻ ግቢ ላይ ብዙ ክበቦች አሉ ...የሴቶች ...የበጎአድራጎት ...የሌለ የለም ....እና ተሳተፉ ማህበር አለ ...ዕቁብ ሁላ አለ (ቀልዴ ነው ...) ....በቃ በዓል ግዜ ደስ ይላል አትገለሉ ቀጣይ ረመዳንም ስለሆነ በህብረት አንድ ላይ አፍጥሩ ። ሰብሰብ ብላቹሁ አንድ ላይ በፍቅር ፆሙን ጨርሱ .....የምትወዱት ከኖርማል ትምህርታቹ ላይ የሚደበል ...ዘፈን ከሆነ ...ስፓርት ከሆነ ...ኳስ ከሆነ .....ብቻ የምትወዱትን አንድ ነገር አዳብሯቹሁ ። ተገኙ .....በገገሙ ትምሮ ብቻ አይነፋም ...!
💡 የተለያዮ EVENT እና TOUR እንዳትቀሩ ... ❓
በግቢ ቆይታ ፍራንክ ባይኖራቹ ራሱ ተበዳድራቹ ሀገር መጎብኘት አሪፍ ነው ። በቃ ceremony ሲኖር ....ይሂዱ ባክህ... አትበሉ ዳግም የሚገኝ ነገር አይደለም ጦቢያን የምር የምታውቁበት ነው ። ትምህርተ ጋር ካልተጋጨ በየ ግዜው በአስተባሪዎች ጉዞ ይኖራል ። ስለዚህ.... አትቅሩ ...የመፅሀፍ ምረቃዎች ....አነቃቂ ንግሮች ...ትያአታራዊ ዝግጅቶች ይደረጋሉ .....አትቅሩ ....ታዋቂ ሰዎች በየግቢ እየመጡ በተለይ ወጣቶች የህይወት ልምዶቻቸውን ስለሚያጋሩ .....የምታደንቋቸው ሰዎች በየትኛው መንገድ ነው የተሳካላቸው ....የሚለው የህይወት ጉዞን ትማሩበታላቹሁ ...የፈታ ኢቨንቶችም አሉ በቃ ....ፈተና ሲያልቅ ምናምን ከች የሚሉ እና ሳትንዘላዘሉ ተሳተፉ ....እነ ሮፍናን ደግሰው መቼስ አይቀርም .....እነ እሸቱ መለሰ እየቀለዱ መቅረት ይከብዳል ....
⏰ አዳዲስ ነገሮች ሞክሩ ...አትፍሩ ❓
📚 አዳዲስ ነገሮች የማድረግ ዕድሉ ስለሚኖረን ምንአቧቱ በእናት ሆድ አይለመድ አትፍሩ ሞክሩ ....ታዲያ ሱስ ምናምን ሳይሆን አሪፍ የሚባሉ ነገሮች የፍቅር ህይወትም ቢሆን ትምህርትን በማይነካ መልኩ ቢደረግ አይከፋም (ታዲያ ለሴሚስተር የሚቆይ ሳይሆን የምር መሆኑኑን ካመናችሁ ..) ....በግ ተራም ቢሆን አንዳንዴ መሄዱ ለክፉ አይሰጥም (አመራችሁ ዴ ቀልዴ ነው..) .....ሀገራቹ ሄዳቹሁ ለማውራትም ኮ መሞከሩ አይከፋም ።ግን ብዙ አትንዘላዘሉ ...ቸክሉ ...በቃ የሚያስደስታችሁን አዲስ ነገር ሞክሩ .....ብዙዎች ካንፓስ ሃይማኖተኛ ያረጋቸዋል አንዳንዶች ደሞ ...."ፈላስፈ አንዳነዶች ....ዘልዛላም ይሆናል ....አንዳንዴ ሳታስቡት ሃርድ ውስጥ ትገቡ ይሆናል ....ታዲያ ያን ግዜ አትጨናነቁ ...Normal ነው ። በተረፈ መልካም ካንፓስ!
💬በመጨረሻም ካንፓስ ላይ ቆይታቹሁ ልትደሰቱበት የሚችሉበትን የማትፀፀቱበትን ነገር ብቻ ከውኑ ። በቃ ያማረ የግቢ ቆይታ እንዲሆንላቹ ምኞቴ ነው ። ጥሩ ጥሩ ነገሮች ሊያውም የማይደገሙ ሲያጋጥማቹሁ አትለፉ እርግጥ ዋናው ጉዳያቹሁ ትምህርት ቢሆንም ...መደሰቱ መሳተፉ አይከፋም ። አይዞን በቆንጆ ሁኔታ ይታለፋል ።
©Z Campus Ethiopia.
📌 Join and Share 👇👇👇
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
💡....ዲያሪ መፃፍ .....
📚 የካንፓስ ቆይታ በጣም የሚገርሙ moment ያሉበት ነው ።በቃ 3 or 5 የደስታ ዘመናት ... የሚገራርም ሰው ታያላችሁ ....የሚወዛገብ ፤ የሚወሳሰብ የሚፈላሰፍ ፤ ምንም ዲጭ የማይልበት ፤ ተንከሲሲስ ፤ በጣም ጅል ፤ አራዳ ነኝ ባይ ገገማ ....ኧረ ምኑ ቅጡ ....በህይወታችን አዳዲስ ነገሮች ይከሰታሉ ። ነገር ግን እንረሳቸዋለን ቶሎ ቶሎ አዳዲስ ነገር ስለሚፈጠሩ ይረሳል ። እናንተ ደግሞ ከፈለጋችሁ መፃፍ ብታረጉት ፤ ወደፊት ፊልም የመስራት ዕቅድ ካላችሁ ሚገራርሙ ገፀባህራያት ታገኛላቹሁ....ብቻ በላይፋቹ የማታገኙት ዕድል ስለሆነ በርትታቹሁ?...አዳዲስ ነገር ሲኖር በወረቀት (ዲያሪ) "ወይም ስልካቹም ላይ ቢሆን አስፍሩት ..! ትዝታዎቻቹ ናቸው እንዳትረሱት...ሙድ የተያዘባችሁ ሙድ የያዛችሁትን ...የሚያስቅ ፤ የሚያሳዝይ ፤ የሚያናድድ ብቻ ....ቸክችኩ ቢያንስ ልጆቻችሁ ትሰጧቹሃላቹ እነሱም ካንፓስ ሊገቡ ሲሉ ....በየቀኑ ሳይሆን የሆነ ነገር ሲፈጠር ፃፉት ...አሁን ምንም ላይመስላቹሁ ይችላል ግን አልፎ ስታዮት የምርም ትደሰታላቹሁ .....
💡አዲስ ቋንቋ መማር ......❗️
📚 ዶርም የምትሰባሰቡት ከየአቅጣጫው ነው ። ብዙ የማታውቁትን የሚያቁ ይሄም አለ❓... ያምሃል...! የሚያስብሉ ዕውቀቶች ታገኛላችሁ ። አንዱ ደሞ ቋንቋ ነው ። በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ በርከት ያለ ተናጋሪ ያላቸው እንደ ኦሮሚኛ ሲዳመኛ ትግረኛ ሱማሌኛ ቋንቋዎች የሚችሉ ልጆች ዶርም ካገኛችሁ በቀን 5 ቃልም ቢሆን ቀስ እያላችሁ ተማሩ .....የምር ይጠቅማቹሃል ።አማርኛ ብዙም አትጠቀሙ ...ቋንቋ መልመድ ጥሩ ነው ። ሁላቹም ጋር አዲስ ቋንቋ ከሌለ ደሞ ጓደኞቻችሁን የምታስታውሱበት አለ ኣ በቃ ....አዲስ የባህርማዶ አንድ ቋንቋ በጋራ ተለማመዱ ...ስፓንሽ ወይ ደሞ ፈረንች ...የተመቻችሁ በጋራ በቀን ትንሽ ነገር አጥኑ ። የ3 or 5 አመት ጓደኞቻችሁን ስትለዮዎቸው ማስታወሻ ይሆናቹሃል ። ፈታ እያላችሁ ጠዋው ላይ 5 ቃላት ምናምን ሸምድዱ የምርም ጓደኝነታችሁ ለማጠንከር ያግዛቹሃል ።
💡መክሊታችሁን ማዳበር ......!
📚 የሰው ልጅ በተፈጥሮ 7 መክሊቶች ተሰጥቶታል ። ታዲያ እናንተም የተፈጥሮ ስጦታችሁን በክበብ በመሳተፍ ማሳደግ አለባቹሁ በገገሙ ትምህርት ብቻ ካንሰር ነው የሚሆንባቹሁ ...ትወና የምትሞክሩ....ግጥም መጣጥፍ የምትሞክሩ ....ስዕል ....ሃይማኖታዊ ነገሮች የምትሞክሩ ብቻ ግቢ ላይ ብዙ ክበቦች አሉ ...የሴቶች ...የበጎአድራጎት ...የሌለ የለም ....እና ተሳተፉ ማህበር አለ ...ዕቁብ ሁላ አለ (ቀልዴ ነው ...) ....በቃ በዓል ግዜ ደስ ይላል አትገለሉ ቀጣይ ረመዳንም ስለሆነ በህብረት አንድ ላይ አፍጥሩ ። ሰብሰብ ብላቹሁ አንድ ላይ በፍቅር ፆሙን ጨርሱ .....የምትወዱት ከኖርማል ትምህርታቹ ላይ የሚደበል ...ዘፈን ከሆነ ...ስፓርት ከሆነ ...ኳስ ከሆነ .....ብቻ የምትወዱትን አንድ ነገር አዳብሯቹሁ ። ተገኙ .....በገገሙ ትምሮ ብቻ አይነፋም ...!
💡 የተለያዮ EVENT እና TOUR እንዳትቀሩ ... ❓
በግቢ ቆይታ ፍራንክ ባይኖራቹ ራሱ ተበዳድራቹ ሀገር መጎብኘት አሪፍ ነው ። በቃ ceremony ሲኖር ....ይሂዱ ባክህ... አትበሉ ዳግም የሚገኝ ነገር አይደለም ጦቢያን የምር የምታውቁበት ነው ። ትምህርተ ጋር ካልተጋጨ በየ ግዜው በአስተባሪዎች ጉዞ ይኖራል ። ስለዚህ.... አትቅሩ ...የመፅሀፍ ምረቃዎች ....አነቃቂ ንግሮች ...ትያአታራዊ ዝግጅቶች ይደረጋሉ .....አትቅሩ ....ታዋቂ ሰዎች በየግቢ እየመጡ በተለይ ወጣቶች የህይወት ልምዶቻቸውን ስለሚያጋሩ .....የምታደንቋቸው ሰዎች በየትኛው መንገድ ነው የተሳካላቸው ....የሚለው የህይወት ጉዞን ትማሩበታላቹሁ ...የፈታ ኢቨንቶችም አሉ በቃ ....ፈተና ሲያልቅ ምናምን ከች የሚሉ እና ሳትንዘላዘሉ ተሳተፉ ....እነ ሮፍናን ደግሰው መቼስ አይቀርም .....እነ እሸቱ መለሰ እየቀለዱ መቅረት ይከብዳል ....
⏰ አዳዲስ ነገሮች ሞክሩ ...አትፍሩ ❓
📚 አዳዲስ ነገሮች የማድረግ ዕድሉ ስለሚኖረን ምንአቧቱ በእናት ሆድ አይለመድ አትፍሩ ሞክሩ ....ታዲያ ሱስ ምናምን ሳይሆን አሪፍ የሚባሉ ነገሮች የፍቅር ህይወትም ቢሆን ትምህርትን በማይነካ መልኩ ቢደረግ አይከፋም (ታዲያ ለሴሚስተር የሚቆይ ሳይሆን የምር መሆኑኑን ካመናችሁ ..) ....በግ ተራም ቢሆን አንዳንዴ መሄዱ ለክፉ አይሰጥም (አመራችሁ ዴ ቀልዴ ነው..) .....ሀገራቹ ሄዳቹሁ ለማውራትም ኮ መሞከሩ አይከፋም ።ግን ብዙ አትንዘላዘሉ ...ቸክሉ ...በቃ የሚያስደስታችሁን አዲስ ነገር ሞክሩ .....ብዙዎች ካንፓስ ሃይማኖተኛ ያረጋቸዋል አንዳንዶች ደሞ ...."ፈላስፈ አንዳነዶች ....ዘልዛላም ይሆናል ....አንዳንዴ ሳታስቡት ሃርድ ውስጥ ትገቡ ይሆናል ....ታዲያ ያን ግዜ አትጨናነቁ ...Normal ነው ። በተረፈ መልካም ካንፓስ!
💬በመጨረሻም ካንፓስ ላይ ቆይታቹሁ ልትደሰቱበት የሚችሉበትን የማትፀፀቱበትን ነገር ብቻ ከውኑ ። በቃ ያማረ የግቢ ቆይታ እንዲሆንላቹ ምኞቴ ነው ። ጥሩ ጥሩ ነገሮች ሊያውም የማይደገሙ ሲያጋጥማቹሁ አትለፉ እርግጥ ዋናው ጉዳያቹሁ ትምህርት ቢሆንም ...መደሰቱ መሳተፉ አይከፋም ። አይዞን በቆንጆ ሁኔታ ይታለፋል ።
©Z Campus Ethiopia.
📌 Join and Share 👇👇👇
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ከ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ በኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የቀረበበትን አቤቱታ እንደማይቀበለው ማምሻውን አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ማምሻውን ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ከ12ኛ ክፋል ፈተና ጋር ተያይዞ የፈተናው እርማት ላይ ችግር ተፈጥሯል በሚል የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም። ይህንንም በተጨባጭ ያረጋገጥነው በመሆኑ አስተራረም ላይ የተፈጠረ ሥህተት የለም ብለዋል።
ስህተት የተፈጠረው ፈተናው በሁለት ዙር የተሰጠ ከመሆኑና የመረጃ ቋቱም አንድ ላይ የተቀመጠ ስለሆነ ውጤት አገላለጽ ላይ መረጃ ሲወሰድ የተወሰነ ሥህተት ተፈጥሯል። ይህንንም በቀረበ ቅሬታ መሰረት ኤጀንሲው ማስተካከሉን ነው አቶ ተፈራ የገለጹት። ከ20 ሺህ በላይ ቅሬታ በኦንላይ እና በአካል ተቀብሎ የማጣራት ሥራ መስራቱን የጠቀሱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በኦንላይን የቀረቡ አቤቱታዎች አልታዩም የሚለውን ክስም ሥህተት ነው ሲሉ አብራርተዋል።
ከመግቢያ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያለው ቅሬታ እንደማይመለከታቸውና ጉዳዩ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኑንም አቶ ተፈራ ገልጸዋል።
የኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከተማሪዎች የቀረቡ አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ባደረገው ማጣራት ስህተት መፈጠሩን፤ ቅሬታ አመላለስ ላይም ችግሮች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። #ኢትዮመረጃ
======================
∞ ነኝ።😊👍
======================
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
=================
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ማምሻውን ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ከ12ኛ ክፋል ፈተና ጋር ተያይዞ የፈተናው እርማት ላይ ችግር ተፈጥሯል በሚል የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም። ይህንንም በተጨባጭ ያረጋገጥነው በመሆኑ አስተራረም ላይ የተፈጠረ ሥህተት የለም ብለዋል።
ስህተት የተፈጠረው ፈተናው በሁለት ዙር የተሰጠ ከመሆኑና የመረጃ ቋቱም አንድ ላይ የተቀመጠ ስለሆነ ውጤት አገላለጽ ላይ መረጃ ሲወሰድ የተወሰነ ሥህተት ተፈጥሯል። ይህንንም በቀረበ ቅሬታ መሰረት ኤጀንሲው ማስተካከሉን ነው አቶ ተፈራ የገለጹት። ከ20 ሺህ በላይ ቅሬታ በኦንላይ እና በአካል ተቀብሎ የማጣራት ሥራ መስራቱን የጠቀሱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በኦንላይን የቀረቡ አቤቱታዎች አልታዩም የሚለውን ክስም ሥህተት ነው ሲሉ አብራርተዋል።
ከመግቢያ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያለው ቅሬታ እንደማይመለከታቸውና ጉዳዩ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኑንም አቶ ተፈራ ገልጸዋል።
የኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከተማሪዎች የቀረቡ አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ባደረገው ማጣራት ስህተት መፈጠሩን፤ ቅሬታ አመላለስ ላይም ችግሮች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። #ኢትዮመረጃ
======================
∞ ነኝ።😊👍
======================
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
=================
📌University grading system
#⃣A+ --------> ብርቄ ነሽ
Range ፡ ከ90 በላይ
Multiplied by: 4
#⃣A -------> አስቤሽ አላውቅም
Range : 85-90
Multiplied by:4
#⃣A- ----->አለም 9 ናት
Range : 80-85
Multiplied by:3.75
#⃣B+ ------>ጌጤ ነሽ
Range: 75-80
Multiplied by:3.5
#⃣B -------> ነይልኝ በሞቴ
Range : 70-75
Multiplied by:3
#⃣B- ----->አንቺን ከሚከፋሽ
Range :65-70
Multiplied by:2.75
#⃣C+ -----> የኔ ማር
Range : 60-65
Multiplied by:2.5
#⃣C --------> አንለያይም
Range : 50-60
Multiplied by:2
#⃣C- -------> በቴስታ ማለት ነበር
Range:45-50
Multiplied by:1.75
#⃣D -------> የኔው ጉድ
Range: 40-45
Multiplied by:1
#⃣FX -------> አንቺ ባትኖሪ እኮ
Range : 30-40
Multiplied by:tempo 0 ኮርሱን በድጋሚ የመፈተን እድል ይፈጥራል፤ በድጋሚው ፈተና ግን ከ40 በላይ ካላመጡ F ይሆናል
#⃣F --------> ጥሎብኝ
Range ከ30 በታች
Multiplied by: 0 ኮርሱን እንደገና መማር ያስገድዳል በቀጣዩ ዓመት ማለት ነው።
🏨 ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
#⃣A+ --------> ብርቄ ነሽ
Range ፡ ከ90 በላይ
Multiplied by: 4
#⃣A -------> አስቤሽ አላውቅም
Range : 85-90
Multiplied by:4
#⃣A- ----->አለም 9 ናት
Range : 80-85
Multiplied by:3.75
#⃣B+ ------>ጌጤ ነሽ
Range: 75-80
Multiplied by:3.5
#⃣B -------> ነይልኝ በሞቴ
Range : 70-75
Multiplied by:3
#⃣B- ----->አንቺን ከሚከፋሽ
Range :65-70
Multiplied by:2.75
#⃣C+ -----> የኔ ማር
Range : 60-65
Multiplied by:2.5
#⃣C --------> አንለያይም
Range : 50-60
Multiplied by:2
#⃣C- -------> በቴስታ ማለት ነበር
Range:45-50
Multiplied by:1.75
#⃣D -------> የኔው ጉድ
Range: 40-45
Multiplied by:1
#⃣FX -------> አንቺ ባትኖሪ እኮ
Range : 30-40
Multiplied by:tempo 0 ኮርሱን በድጋሚ የመፈተን እድል ይፈጥራል፤ በድጋሚው ፈተና ግን ከ40 በላይ ካላመጡ F ይሆናል
#⃣F --------> ጥሎብኝ
Range ከ30 በታች
Multiplied by: 0 ኮርሱን እንደገና መማር ያስገድዳል በቀጣዩ ዓመት ማለት ነው።
🏨 ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
📚 Physics Grade 11 chapter 4.
📚Chapter wise Entrance Standard Questions.
🙆♂ ኸረ በጣም የሚገራርሙ ጥያቄዎች ከነ መልሱ። በበቂ ሁኔታ ለ Entrance የሚያዘጋጁ ናቸው። ተመሰጡበት።🤓
======================
∞ ነኝ።😊👍
======================
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
=================
📚Chapter wise Entrance Standard Questions.
🙆♂ ኸረ በጣም የሚገራርሙ ጥያቄዎች ከነ መልሱ። በበቂ ሁኔታ ለ Entrance የሚያዘጋጁ ናቸው። ተመሰጡበት።🤓
======================
∞ ነኝ።😊👍
======================
✅ ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
======================
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
=================
#MoLS
ሦሥት አዳዲስ የትምህርት ዘርፎች በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስርዓተ ትምህርት ውስጥ ሊካተቱ ነው።
ከ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆኑት የትምህርት መስኮች ተግባቦት እና የአገር ፍቅርን ከፍ የሚያደርጉ ናቸው ተብሏል።
የትምህርት ዓይነቶቹ ፦
👉 ኢንተርፕርነርሺፕ
👉 ሲቪክና ፓትሪዮቲዝም
👉 ኮሚዩኒኬሽንና ቋንቋ መሆናቸው ተገልጿል።
አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ባስቀመጠው ምክረ ሃሳብ መሰረት፤ ሦሥቱ የትምህርት መስኮች በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስርዓተ ትምህርት ውስጥ መካተታቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዲኤታ በከር ሻሌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ዓይነቶቹ ሥራ ፈጠራን የሚያበረታቱ፣ የውጭ አገር የሥራ አማራጭን የሚያሰፉ እና የአገር ፍቅርን ከፍ የሚያደርጉ መሆኑን ሚኒስትር ዲኤታው ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ዓመት መሰጠት ለሚጀመሩት የትምህርት ዘርፎች የስርዓተ ትምህርት እና የማስተማሪያ ሞጁል እየተዘጋጀላቸው መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
🏨ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
ሦሥት አዳዲስ የትምህርት ዘርፎች በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስርዓተ ትምህርት ውስጥ ሊካተቱ ነው።
ከ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆኑት የትምህርት መስኮች ተግባቦት እና የአገር ፍቅርን ከፍ የሚያደርጉ ናቸው ተብሏል።
የትምህርት ዓይነቶቹ ፦
👉 ኢንተርፕርነርሺፕ
👉 ሲቪክና ፓትሪዮቲዝም
👉 ኮሚዩኒኬሽንና ቋንቋ መሆናቸው ተገልጿል።
አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ባስቀመጠው ምክረ ሃሳብ መሰረት፤ ሦሥቱ የትምህርት መስኮች በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስርዓተ ትምህርት ውስጥ መካተታቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዲኤታ በከር ሻሌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ዓይነቶቹ ሥራ ፈጠራን የሚያበረታቱ፣ የውጭ አገር የሥራ አማራጭን የሚያሰፉ እና የአገር ፍቅርን ከፍ የሚያደርጉ መሆኑን ሚኒስትር ዲኤታው ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ዓመት መሰጠት ለሚጀመሩት የትምህርት ዘርፎች የስርዓተ ትምህርት እና የማስተማሪያ ሞጁል እየተዘጋጀላቸው መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
🏨ውብ የካንፓስ ቆይታ ከዘ ካንፓስ ጋር !
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
♾♾♾♾♾♾♾♾♾
#ETHIOPIA
የ2013 የ12ኛ ክፍል ፈተና በሁለት ዙር ተሰጥቶ ውጤት እና የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ከሆነ ቀናት ተቆጥሯል።
የፈተናው ውጤት እና የመቁረጫ ነጥቡ በተለያዩ ተማሪዎች/ወላጆች፣የትምህርት ቢሮና መምሪዎች ዘንድ ቅሬታ ፈጥሮ ትልቅ አጀንዳ መሆኑ ይታወቃል።
መንግስት ለቅሬታዎች ምላሽ እንዲሰጥም ግፊት እየተደረገ ነው።
የትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ምደባ ለማድረግ ተማሪዎች ማስተካከል ያለባቸውን መረጃዎች እንዲያስተካክሉ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ትላንት ተጠናቋል።
መቼ ተማሪዎች ተመድበው ትምህርት እንደሚጀምሩ ግን እስካሁን አይታወቅም።
በውጤት እና መቁረጫ ነጥብ ላይ ከተነሳው ቅሬታ ባለፈ ወደዩኒቨርሲቲ መግባት የሚያስችላቸውን ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ሳይገቡ ሌላው ቀርቶ የት እንደሚማሩ ሳያውቁ ለወራት ለመቀመጥ ተገደዋል፤ ይህም ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
መንግስት እየተነሱ ላሉ ቅሬታዎች ያለውን ምላሽ በፍጥነት እንዲሰጥና ሌሎች ውጤት የመጣላቸውና ወደ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ያለባቸውን ተማሪዎች በፍጥነት ወደ ትምህርት እንዲያስገባ ከወላጆችና ተማሪዎች እየተጠየቀ ይገኛል።
ይህ ዓመት ሊጠናቀቅ ጥቂት ወራት የቀረው ሲሆን እስካሁን ተማሪዎች አልተመደቡም፤ ዩኒቨሲቲዎችም መቼ ጥሪ እንደሚያደርጉ አይታወቅም።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሀገሪቱ ከተነሳ ጊዜ አንስቶ በኃላም በሰሜን ኢትዮጵያ የተነሳው ጦርነት የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ላይ እያሳደረ ያለው ተፅእኖ ከባድ ሆኖ ቀጥሏል።
በትግራይ ተማሪዎች የ2012ና የ2013 ፈተናን አልወሰዱም የ2014 ስለመውሰዳቸውም አጠራጣሪ ነው።
በሀገር ደረጃም የትምህርት መርሃግብሩ ቀድሞ ወደነበረበት ሊመለስ አልቻለም። ይህ ትውልዱ ላይ ትልቅ ተፅእኖ የሚያሳድር በመሆኑ መፍትሄ ያሻዋል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የ2013 የ12ኛ ክፍል ፈተና በሁለት ዙር ተሰጥቶ ውጤት እና የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ከሆነ ቀናት ተቆጥሯል።
የፈተናው ውጤት እና የመቁረጫ ነጥቡ በተለያዩ ተማሪዎች/ወላጆች፣የትምህርት ቢሮና መምሪዎች ዘንድ ቅሬታ ፈጥሮ ትልቅ አጀንዳ መሆኑ ይታወቃል።
መንግስት ለቅሬታዎች ምላሽ እንዲሰጥም ግፊት እየተደረገ ነው።
የትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ምደባ ለማድረግ ተማሪዎች ማስተካከል ያለባቸውን መረጃዎች እንዲያስተካክሉ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ትላንት ተጠናቋል።
መቼ ተማሪዎች ተመድበው ትምህርት እንደሚጀምሩ ግን እስካሁን አይታወቅም።
በውጤት እና መቁረጫ ነጥብ ላይ ከተነሳው ቅሬታ ባለፈ ወደዩኒቨርሲቲ መግባት የሚያስችላቸውን ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ሳይገቡ ሌላው ቀርቶ የት እንደሚማሩ ሳያውቁ ለወራት ለመቀመጥ ተገደዋል፤ ይህም ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
መንግስት እየተነሱ ላሉ ቅሬታዎች ያለውን ምላሽ በፍጥነት እንዲሰጥና ሌሎች ውጤት የመጣላቸውና ወደ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ያለባቸውን ተማሪዎች በፍጥነት ወደ ትምህርት እንዲያስገባ ከወላጆችና ተማሪዎች እየተጠየቀ ይገኛል።
ይህ ዓመት ሊጠናቀቅ ጥቂት ወራት የቀረው ሲሆን እስካሁን ተማሪዎች አልተመደቡም፤ ዩኒቨሲቲዎችም መቼ ጥሪ እንደሚያደርጉ አይታወቅም።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሀገሪቱ ከተነሳ ጊዜ አንስቶ በኃላም በሰሜን ኢትዮጵያ የተነሳው ጦርነት የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ላይ እያሳደረ ያለው ተፅእኖ ከባድ ሆኖ ቀጥሏል።
በትግራይ ተማሪዎች የ2012ና የ2013 ፈተናን አልወሰዱም የ2014 ስለመውሰዳቸውም አጠራጣሪ ነው።
በሀገር ደረጃም የትምህርት መርሃግብሩ ቀድሞ ወደነበረበት ሊመለስ አልቻለም። ይህ ትውልዱ ላይ ትልቅ ተፅእኖ የሚያሳድር በመሆኑ መፍትሄ ያሻዋል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔰ክፍት የስራ ማስታወቂያ ለ2nd year ተማሪዎች ፦
✳️በ2013 ዓ.ም ወደ ተለያዮ የኢትዮጽያ ዮኒቨርስቲዎች በመመደብ በትምህርት ላይ የምትገኙ የ2013 ኢንትራንስ ተፈታኝ ተማሪዎች (የአምና ፍሬሾች ) በሙሉ @GTutorialclass ለመጀመርያ አመት ተማሪዎች ቴቶሪያል የሚያዘጋጁ በትምህርት አለም ስኬታማ የሆኑ ተማሪዎችን አወዳድሮ አብሮ መስራት ይፈልጋል ።
📌 Entrepreneurship
📌 Civic and moral Education
📌 Global trend
📌 anthropology
📌 emerging Technology
📌 Inclusivenes
📌 maths applied one ....
📝 በእነዚህ 7 ትምህርቶች ለመጀመርያ አመት ተማሪዎች ቲቶሪያል ለማዘጋጀት ፍቃደኛ የሆናችሁ እና ችሎታ ና ልምዱን ያካበታችሁ ተማሪዎች አንዱን የትምህርት ክፍል መርጣችሁ ማመልከት ትችላላችሁ !
❇️ ስለሆነም ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት አይነቶች ላይ ያስመዘገባችሁትን የመጀመርያ ዓመት ውጤታቸውን ማቅረብ የምትችሉ ማንኛውም ከላይ የተጠቀሱ ሳብጀክቶችን ቲቶሪያል ለማዘጋጀት እና ለመስራት ፍቃደኛ የሆናችሁ ተማሪዎች መነጋገር እንችላለን !
▶️ ለመነጋገር => @Gebretesfu
📌 መርጣችሁ ስለምትጠቀሙን እናመሰግናለን ! 📌
✳️በ2013 ዓ.ም ወደ ተለያዮ የኢትዮጽያ ዮኒቨርስቲዎች በመመደብ በትምህርት ላይ የምትገኙ የ2013 ኢንትራንስ ተፈታኝ ተማሪዎች (የአምና ፍሬሾች ) በሙሉ @GTutorialclass ለመጀመርያ አመት ተማሪዎች ቴቶሪያል የሚያዘጋጁ በትምህርት አለም ስኬታማ የሆኑ ተማሪዎችን አወዳድሮ አብሮ መስራት ይፈልጋል ።
📌 Entrepreneurship
📌 Civic and moral Education
📌 Global trend
📌 anthropology
📌 emerging Technology
📌 Inclusivenes
📌 maths applied one ....
📝 በእነዚህ 7 ትምህርቶች ለመጀመርያ አመት ተማሪዎች ቲቶሪያል ለማዘጋጀት ፍቃደኛ የሆናችሁ እና ችሎታ ና ልምዱን ያካበታችሁ ተማሪዎች አንዱን የትምህርት ክፍል መርጣችሁ ማመልከት ትችላላችሁ !
❇️ ስለሆነም ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት አይነቶች ላይ ያስመዘገባችሁትን የመጀመርያ ዓመት ውጤታቸውን ማቅረብ የምትችሉ ማንኛውም ከላይ የተጠቀሱ ሳብጀክቶችን ቲቶሪያል ለማዘጋጀት እና ለመስራት ፍቃደኛ የሆናችሁ ተማሪዎች መነጋገር እንችላለን !
▶️ ለመነጋገር => @Gebretesfu
📌 መርጣችሁ ስለምትጠቀሙን እናመሰግናለን ! 📌
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የእንኳን ደህና መጣችሁ እና መክፈቻ ንግግር አደረጉ "የተከበሩ ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ፣ የት/ት ሚ/ር ሚ/ር ... የተከበሩ ..... የተከበሩ ... የተከበሩ ... " አሉና መድረኩን ለብሬ ለቀቁ፣ ...
"ማንም የተከበረ ሰው የለም፣ ትውልድ ገድለናል፣ ... ትውልድና አገር እየገደሉ "ክቡርነት የለም" ምናልባት መስዋት ከፍለን መጪውን ትውልድ ከሞት የታደግን እንደሆነ እነሱ "የተከበሩት" እያሉ ያነሱን ይሆናል፣ ... ዛሬ ግን አገር እየገደልን የተከበሩ ልንባል አይገባንም ... "
የትምህርት ስርአቱን መበስበስ ማሳያዎች እየጠቀሱ መፍትሄ እንዲያፈልቁ ተሰብሳቢዎችን ጠየቁ፣ ...
የተሰበሰበው በየደረጃው የነበረ ሀላፊ ነው፣ አንድም አስተያየት ሰጪ በሰል ያለ ነገር ፣ ወይም ፕ/ሩ የፈለጉት ጉዳይ ላይ አላተኮረም። ... ብሬ አሁን ንዴቱ ከፍ አለ፣ ... ለአስተያየት እና ጥያቄዎች መልስ ሊሰጥ ተነሳ፣
"ከተሰነዘሩት ሃሳቦች 99%ቱ የቤት መስሪያ ቦታ ጥያቄ ነው፣ ... የመጨረሻ አንድ ጠያቂ ደሞ መኪና ለመግዛት የረጅም ጊዜ ብድር እንዲመቻችለት ነው የጠየቀው። ... መጨረሻ ላይ መኪና የጠየቅኸው ፣ ... ጥሩ ነው መሆኑ ካልቀረ ማርቼዲስ ቢሆን ምን ይመስላችዃል፣ ... " እንደተንተገተገ መኪናውን አስነስቶ ከግቢው ወጣ🤭.
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
"ማንም የተከበረ ሰው የለም፣ ትውልድ ገድለናል፣ ... ትውልድና አገር እየገደሉ "ክቡርነት የለም" ምናልባት መስዋት ከፍለን መጪውን ትውልድ ከሞት የታደግን እንደሆነ እነሱ "የተከበሩት" እያሉ ያነሱን ይሆናል፣ ... ዛሬ ግን አገር እየገደልን የተከበሩ ልንባል አይገባንም ... "
የትምህርት ስርአቱን መበስበስ ማሳያዎች እየጠቀሱ መፍትሄ እንዲያፈልቁ ተሰብሳቢዎችን ጠየቁ፣ ...
የተሰበሰበው በየደረጃው የነበረ ሀላፊ ነው፣ አንድም አስተያየት ሰጪ በሰል ያለ ነገር ፣ ወይም ፕ/ሩ የፈለጉት ጉዳይ ላይ አላተኮረም። ... ብሬ አሁን ንዴቱ ከፍ አለ፣ ... ለአስተያየት እና ጥያቄዎች መልስ ሊሰጥ ተነሳ፣
"ከተሰነዘሩት ሃሳቦች 99%ቱ የቤት መስሪያ ቦታ ጥያቄ ነው፣ ... የመጨረሻ አንድ ጠያቂ ደሞ መኪና ለመግዛት የረጅም ጊዜ ብድር እንዲመቻችለት ነው የጠየቀው። ... መጨረሻ ላይ መኪና የጠየቅኸው ፣ ... ጥሩ ነው መሆኑ ካልቀረ ማርቼዲስ ቢሆን ምን ይመስላችዃል፣ ... " እንደተንተገተገ መኪናውን አስነስቶ ከግቢው ወጣ🤭.
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በ2013 ዓ.ም አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ÷ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሀገር እድገት መሰረት የሆኑ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች የሚፈልቁበት፣ የሀገሪቱን መጻዒ እድል የሚወስኑ ትውልዶች የሚቀረፁበት በመሆኑ የተቋሙን አቅም መገንባትና ተዓማኒነትን ማሳደግ ላይ ቅድሚያ ተሰጥቶት ሊሰራ እንደሚገባ ተናግረዋል።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቆ የውጤት ትንተና ከተሰራ በኋላ በመጀመሪያው ዙር ከተሰጡት የትምህርት አይነቶች የሲቪክስ ትምህርት ፈተና እንደወጣ የሚያሳዩ አሳማኝ መረጃዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የሲቪክስ ውጤት ከዩኒቨርሲቲ መቁረጫ ነጥብ እንዲሰረዝ መወሰኑን የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙዔል ክፍሌ ገልጸዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈሪ ፈይሳ በበኩላቸው÷ከክልሎች የተውጣጡ የፖለቲካ አመራሮችና የትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች በተገኙበት የውጤት ትንተና እና የአስተራረም ሂደት ታይቶ የተፈጠረ ምንም አይነት ችግር እንዳልነበረ ግልጽነት ተፈጥሯል ብለዋል።
በፈተና እርማትና ውጤት አሰጣጥ ላይ ቅሬታ ያለበት ማንኛውም አካል ሂደቱን ለመፈተሽና ለማረጋገጥ ከፈለገ አሁንም ቢሆን ማስተናገድና ግልጽነት መፍጠር እንደሚቻል አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ መግለጻቸውን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ÷ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሀገር እድገት መሰረት የሆኑ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች የሚፈልቁበት፣ የሀገሪቱን መጻዒ እድል የሚወስኑ ትውልዶች የሚቀረፁበት በመሆኑ የተቋሙን አቅም መገንባትና ተዓማኒነትን ማሳደግ ላይ ቅድሚያ ተሰጥቶት ሊሰራ እንደሚገባ ተናግረዋል።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቆ የውጤት ትንተና ከተሰራ በኋላ በመጀመሪያው ዙር ከተሰጡት የትምህርት አይነቶች የሲቪክስ ትምህርት ፈተና እንደወጣ የሚያሳዩ አሳማኝ መረጃዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የሲቪክስ ውጤት ከዩኒቨርሲቲ መቁረጫ ነጥብ እንዲሰረዝ መወሰኑን የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙዔል ክፍሌ ገልጸዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈሪ ፈይሳ በበኩላቸው÷ከክልሎች የተውጣጡ የፖለቲካ አመራሮችና የትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች በተገኙበት የውጤት ትንተና እና የአስተራረም ሂደት ታይቶ የተፈጠረ ምንም አይነት ችግር እንዳልነበረ ግልጽነት ተፈጥሯል ብለዋል።
በፈተና እርማትና ውጤት አሰጣጥ ላይ ቅሬታ ያለበት ማንኛውም አካል ሂደቱን ለመፈተሽና ለማረጋገጥ ከፈለገ አሁንም ቢሆን ማስተናገድና ግልጽነት መፍጠር እንደሚቻል አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ መግለጻቸውን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
📚ይድረስ ለ ትምህርት ሚኒስትር!
📚 ግልባጭ ለ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ!
🎤አዘጋጅ - 12+1 ባንድ.
🎬 Producer - ሰፊው ህዝብ😂
📌 join and share 👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
📚 ግልባጭ ለ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ!
🎤አዘጋጅ - 12+1 ባንድ.
🎬 Producer - ሰፊው ህዝብ😂
📌 join and share 👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass