Forwarded from ETHIO-MEREJA®
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አቶ ስብሃት ነጋ በቁጥጥር ስር የዋሉት ተደብቀው ከነበሩበት ለሰው ልጅ እጅግ አስቸጋሪ በሆነ ሰርጥ ውስጥ ነው።
አቶ ስብሃትን የህወሓት ቡድን አባላት በሰርጡ ውስጥ ተሸክመው በማስገባት ደብቀዋቸው የነበር ሲሆን የመከላከያ ሰራዊት እና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ አካላት በጋራ ባደረጉት ፍተሻ እና አሰሳ፣ ከተደበቁበት በማውጣት በቁጥጥር ስር እንዳዋላቸው ገልጻል። ሀገር መከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር የዋሉ አመራሮችን ለመከላከል በአካባቢው ጥበቃ ላይ የነበረ የታጠቂ ሀይልን መደምሰሱን ገልጿል። (ebc)
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
አቶ ስብሃትን የህወሓት ቡድን አባላት በሰርጡ ውስጥ ተሸክመው በማስገባት ደብቀዋቸው የነበር ሲሆን የመከላከያ ሰራዊት እና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ አካላት በጋራ ባደረጉት ፍተሻ እና አሰሳ፣ ከተደበቁበት በማውጣት በቁጥጥር ስር እንዳዋላቸው ገልጻል። ሀገር መከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር የዋሉ አመራሮችን ለመከላከል በአካባቢው ጥበቃ ላይ የነበረ የታጠቂ ሀይልን መደምሰሱን ገልጿል። (ebc)
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በሕንድ አንድ ሆስፒታል ውስጥ በደረሰ የእሳት አደጋ 10 አዲስ የተወለዱ ህጻናት ሞቱ
በሕንድ ሀብታም በሆነችው ማሃራሽትራ ግዛት በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ በደረሰ የእሳት አደጋ አስር አዲስ የተወለዱ ጨቅላ ሕጻናት ዛሬ ቅዳሜ ዕለት ሞተዋል፡፡ ብሃንዳራ በተሰኘው ሆስፒታል በደረሰው አደጋ ገባ እንደተወለዱ በማቆያ ውስጥ ከነበሩ 17 ህጻናት አስሩ ሲሞቱ ሰባቱን ማትረፍ ተችሏል፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ እና ሌሎች ባለሥልጣናት ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ ኤኤፍፒ እንደዘገበው የእሳት አደጋው መንስኤ እንዲጣራ የግዛቱ አስተዳደር ትእዛዝ ሰጥቷል፡፡
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
በሕንድ ሀብታም በሆነችው ማሃራሽትራ ግዛት በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ በደረሰ የእሳት አደጋ አስር አዲስ የተወለዱ ጨቅላ ሕጻናት ዛሬ ቅዳሜ ዕለት ሞተዋል፡፡ ብሃንዳራ በተሰኘው ሆስፒታል በደረሰው አደጋ ገባ እንደተወለዱ በማቆያ ውስጥ ከነበሩ 17 ህጻናት አስሩ ሲሞቱ ሰባቱን ማትረፍ ተችሏል፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ እና ሌሎች ባለሥልጣናት ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ ኤኤፍፒ እንደዘገበው የእሳት አደጋው መንስኤ እንዲጣራ የግዛቱ አስተዳደር ትእዛዝ ሰጥቷል፡፡
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
Forwarded from Abel Birhanu የወይኗ ልጅ
ከ50 በላይ መንገደኞችን የጫነ የኢንዶኔዢያ የመንገደኞች አውሮፕላን (Sriwijaya Air Boeing 737) ጠፋ።
አውሮፕላኑ የተነሳው ከጃካርታ ሲሆን እስካሁን የደረሰበት አልታወቀም።
የኢንዶኔዢያ ትራንስፖርት ሚኒስትር ከጃካርታ ከተነሳ በኃላ በደቂቃዎች ውስጥ ደብዛው የጠፋውን አውሮፕላን የመፈለጉ ስራ እየተሰራ መሆኑን አሳውቀዋል።
አውሮፕላኑ የተነሳው ከጃካርታ ሲሆን እስካሁን የደረሰበት አልታወቀም።
የኢንዶኔዢያ ትራንስፖርት ሚኒስትር ከጃካርታ ከተነሳ በኃላ በደቂቃዎች ውስጥ ደብዛው የጠፋውን አውሮፕላን የመፈለጉ ስራ እየተሰራ መሆኑን አሳውቀዋል።
በቢንሻንጉልጉሙዝ በደባጤ ወረዳ የ 130 ንጹሀን ሂወት አልፎል ጥቃቱም ብሄር ተኮር ነው ሲል ኢሳት ዘግቧታል
👋ሰላም Gebre ይህ ከታች የላክንልዎ የእርሶ መለያ ቁጥር ነው ይህን ለ 25 ሰዎች በመላክ እና Start እንዲሉ በመጋበዝ የ 500 ብር የሞባይል ካርድ ተሸላሚ ይሁኑ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AwashBankRefferalBot?start=r05511284830
💞 መልካም እድል 💞
💎Awash Bank💎
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AwashBankRefferalBot?start=r05511284830
💞 መልካም እድል 💞
💎Awash Bank💎
Telegram
Awash Bank
🌟በዚህ Bot 25 ሰዉ ወደ ቦቱ በመጋበዝ የ500 ብር ከፈለጋችሁ ሞባይል ካርድ ካልፈለጋችሁ ደግሞ በባንካችን ተሸላሚ መሆን ይችላሉ።
💞መልካም እድል💞
💎Awash Bank💎
💞መልካም እድል💞
💎Awash Bank💎
ይሄንን መልካም እድል ጆይን በማድረግና ሼር በማድረግ ይጠቀሙ ጓደኛዎንም ይጥቀሙ መልካም እድል ይሁንሎ👂🤳‼️
የኢትዮጲያ መስማት የተሳናቸው ማህበር የ45 ዓመት ጥያቄው እንደተመለሰለት አስታወቀ።
መስማት የተሳናቸው ዜጎች አሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ገብተው የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና መውሰድ ሊጀምሩ ነው፡፡
የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ከጥር 16 ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን ኤትዮ ኤፍ ኤም ከኢትዮጲያ መስማት የተሳናቸው ማህበር ሰምቷል፡፡
ይህንን ጥያቄ ማህበሩ ከ1967 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 45 ዓመታት ሲጠይቀው የነበረው መሆኑን የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ትዕግስት ዓለማየሁ ገልፀዋል።
ኢትዮጲያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን የአካል ጉዳተኞችን መብት ኮንቬንሽን ከፈረሙ ሀገራት መካከል እንደመገኘቷ አካል ጉዳተኞች ያለአንዳች አድሎ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ተጠቃሚዎች ይሆኑ ዘንድ ዋስትና የመስጠት ግዴታ ተጥሎባታል፡፡
በመሆኑም መስማት የተሳናቸው ዜጎች አሰፈላጊውን ስልጠና በመውሰድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማግኘት እንዲችሉ የአሰራር ማንዋል ሲዘጋጅ መቆየቱን የኢትዮጲያ መስማት የተሳናቸው ማህበር ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ትዕግስት ዓለማየሁ ለኤትዩ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡
መስማት የተሳናቸው ዜጎች የማሽከርከር መብታቸው ተረጋግጦ የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እድገት ቀጣይና ዘላቂ እንዲሆን የራሳቸውን ድርሻ እንዲያበረክቱ ማድረግ እና ማሽከርከር አይችሉም በሚል የተሳሳተ አመለካከትና ግንዛቤ የሚፈጥረውን የስራ አጥነት ችግር በመቅረፍ ወደ አምራች ዜጋ መቀየር የጥረታችን ዋና አላማ ነው ብለዋል ወ/ሮ ትዕግስት፡፡
ስራ አስኪያጇ አክለውም በሀገራችን የህግ ማእቀፎችን በማሻሻል መስማት የተሳናቸው ዜጎች ባላቸው እውቀትና ችሎታ በማንኛውም ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ተሳታፊነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ ይገኛል፡፡
በዚህ መሰረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ አዋጅ 1074/2010 መሰረት በማድረግ መስማት የተሳናቸው ሰዎች አሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ገብተው የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና በመውሰድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማግኘት እንዲችሉ የአሰራር ማንዋል ተዘጋጅቷል፡፡
ማህበሩ ከትራንስፖርት ሚኒስትር ፣ ከጤና ሚኒስትር ከትራፈክ ፖሊስ ፅ/ቤት እና ከሰራተኛና ማህበራዊ ጎዳይ ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑን አንስተው ከዚህ በፊት በጤናው ዘርፍ ምርመራ ሲደረግ በጆሮ አካባቢ ችግር ካለ የይለፍ ወረቀት አይሰጥም ነበር።
አሁን ግን ጤና ሚኒስትር ይህንን ለጤና ተቋማት በሙሉ ማሰረጃ እንዲሰጥልን እንዲሁም ደግሞ የትራፊክ ፖሊስ ፅ/ቤት ይህ መረጃ እንዲኖረው ለማድረግ ጊዜ ቢወስድብንም ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ስልጠናው ይጀመራል ተብሏል፡፡
(Ethio fm)
መስማት የተሳናቸው ዜጎች አሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ገብተው የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና መውሰድ ሊጀምሩ ነው፡፡
የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ከጥር 16 ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን ኤትዮ ኤፍ ኤም ከኢትዮጲያ መስማት የተሳናቸው ማህበር ሰምቷል፡፡
ይህንን ጥያቄ ማህበሩ ከ1967 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 45 ዓመታት ሲጠይቀው የነበረው መሆኑን የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ትዕግስት ዓለማየሁ ገልፀዋል።
ኢትዮጲያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን የአካል ጉዳተኞችን መብት ኮንቬንሽን ከፈረሙ ሀገራት መካከል እንደመገኘቷ አካል ጉዳተኞች ያለአንዳች አድሎ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ተጠቃሚዎች ይሆኑ ዘንድ ዋስትና የመስጠት ግዴታ ተጥሎባታል፡፡
በመሆኑም መስማት የተሳናቸው ዜጎች አሰፈላጊውን ስልጠና በመውሰድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማግኘት እንዲችሉ የአሰራር ማንዋል ሲዘጋጅ መቆየቱን የኢትዮጲያ መስማት የተሳናቸው ማህበር ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ትዕግስት ዓለማየሁ ለኤትዩ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡
መስማት የተሳናቸው ዜጎች የማሽከርከር መብታቸው ተረጋግጦ የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እድገት ቀጣይና ዘላቂ እንዲሆን የራሳቸውን ድርሻ እንዲያበረክቱ ማድረግ እና ማሽከርከር አይችሉም በሚል የተሳሳተ አመለካከትና ግንዛቤ የሚፈጥረውን የስራ አጥነት ችግር በመቅረፍ ወደ አምራች ዜጋ መቀየር የጥረታችን ዋና አላማ ነው ብለዋል ወ/ሮ ትዕግስት፡፡
ስራ አስኪያጇ አክለውም በሀገራችን የህግ ማእቀፎችን በማሻሻል መስማት የተሳናቸው ዜጎች ባላቸው እውቀትና ችሎታ በማንኛውም ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ተሳታፊነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ ይገኛል፡፡
በዚህ መሰረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ አዋጅ 1074/2010 መሰረት በማድረግ መስማት የተሳናቸው ሰዎች አሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ገብተው የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና በመውሰድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማግኘት እንዲችሉ የአሰራር ማንዋል ተዘጋጅቷል፡፡
ማህበሩ ከትራንስፖርት ሚኒስትር ፣ ከጤና ሚኒስትር ከትራፈክ ፖሊስ ፅ/ቤት እና ከሰራተኛና ማህበራዊ ጎዳይ ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑን አንስተው ከዚህ በፊት በጤናው ዘርፍ ምርመራ ሲደረግ በጆሮ አካባቢ ችግር ካለ የይለፍ ወረቀት አይሰጥም ነበር።
አሁን ግን ጤና ሚኒስትር ይህንን ለጤና ተቋማት በሙሉ ማሰረጃ እንዲሰጥልን እንዲሁም ደግሞ የትራፊክ ፖሊስ ፅ/ቤት ይህ መረጃ እንዲኖረው ለማድረግ ጊዜ ቢወስድብንም ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ስልጠናው ይጀመራል ተብሏል፡፡
(Ethio fm)
ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ውዝግብ ለማሳወቅ ጎረቤት ሀገራትን እየዞረች ነው
የሱዳን የተለያዩ ባለስልጣናት ሳዑዲን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ሀገራት ጉዳዩን ለማሳወቅ አቅንተዋል። የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤትና የሚኒስትሮች የጋራ ምክር ቤት ሀገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ውዝግብ በተመለከተ ወደ ጎረቤት ሀገራት ጉብኝት እንዲደረግ መወሰኑን አስታወቀ፡፡
የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ወደ ካይሮ፣ አስመራ፣ ጁባና ሳዑዲ አረቢያ በመሄድ ጉዳዩን እያስረዱ ነው ተብሏል፡፡
በዚህም መሰረት የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ አባል ሌፍተናንት ጄነራል ሻምሰዲን ካባሺ በደቡብ ሱዳን፣ የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ ምክትል ሊቀመንበር ሌፍተናንት ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ ወደ ኤርትራ፣ የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ አባል ሌፍተናንት ጄነራል ኢብራሂም ጃቢር ወደ ቻድ፣ መሐመድ ፋኪ ሱሌማን ወደ ሳዑዲ አረቢያ ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የሀገሪቱ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦማር ቀመረዲን፣ የስለላ ኃላፊው ጄነራል ጃማል አዲን ኦማር ፣የማስታወቂያ ሚኒስትሩ ፋይሳል መሐመድ ሳሊህ እና የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ አባል ሌፍተናንት ጄነራል ሻምስ ኢል ዲን ካባሺ ዛሬ ወደ ካይሮ አቅንተዋል፡፡
የሱዳን የተለያዩ ባለስልጣናት ሳዑዲን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ሀገራት ጉዳዩን ለማሳወቅ አቅንተዋል። የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤትና የሚኒስትሮች የጋራ ምክር ቤት ሀገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ውዝግብ በተመለከተ ወደ ጎረቤት ሀገራት ጉብኝት እንዲደረግ መወሰኑን አስታወቀ፡፡
የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ወደ ካይሮ፣ አስመራ፣ ጁባና ሳዑዲ አረቢያ በመሄድ ጉዳዩን እያስረዱ ነው ተብሏል፡፡
በዚህም መሰረት የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ አባል ሌፍተናንት ጄነራል ሻምሰዲን ካባሺ በደቡብ ሱዳን፣ የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ ምክትል ሊቀመንበር ሌፍተናንት ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ ወደ ኤርትራ፣ የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ አባል ሌፍተናንት ጄነራል ኢብራሂም ጃቢር ወደ ቻድ፣ መሐመድ ፋኪ ሱሌማን ወደ ሳዑዲ አረቢያ ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የሀገሪቱ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦማር ቀመረዲን፣ የስለላ ኃላፊው ጄነራል ጃማል አዲን ኦማር ፣የማስታወቂያ ሚኒስትሩ ፋይሳል መሐመድ ሳሊህ እና የሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤቱ አባል ሌፍተናንት ጄነራል ሻምስ ኢል ዲን ካባሺ ዛሬ ወደ ካይሮ አቅንተዋል፡፡
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የአፄ ቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው!
202ኛው የአፄቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ ላይ አጼ ቴዎድሮስን የሚዘክሩ ትርኢቶችም በወጣቶች ቀርበዋል፡፡ የአማራ ክልል ማርሽ ባንድም በአከባበሩ ላይ በመገኘት የማጀቢያ ጣዕመ ዜማዎችን አሰምቷል፡፡ በአከባበሩ ላይ ጎንደር ከተማን ጨምሮ ከዞኑ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡ (አብመድ)
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
202ኛው የአፄቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ ላይ አጼ ቴዎድሮስን የሚዘክሩ ትርኢቶችም በወጣቶች ቀርበዋል፡፡ የአማራ ክልል ማርሽ ባንድም በአከባበሩ ላይ በመገኘት የማጀቢያ ጣዕመ ዜማዎችን አሰምቷል፡፡ በአከባበሩ ላይ ጎንደር ከተማን ጨምሮ ከዞኑ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡ (አብመድ)
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
👋ሰላም Gebre ይህ ከታች የላክንልዎ የእርሶ መለያ ቁጥር ነው ይህን ለ 25 ሰዎች በመላክ እና Start እንዲሉ በመጋበዝ የ 500 ብር የሞባይል ካርድ ተሸላሚ ይሁኑ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AwashBankRefferalBot?start=r05511284830
💞 መልካም እድል 💞
💎Awash Bank💎
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AwashBankRefferalBot?start=r05511284830
💞 መልካም እድል 💞
💎Awash Bank💎
Telegram
Awash Bank
🌟በዚህ Bot 25 ሰዉ ወደ ቦቱ በመጋበዝ የ500 ብር ከፈለጋችሁ ሞባይል ካርድ ካልፈለጋችሁ ደግሞ በባንካችን ተሸላሚ መሆን ይችላሉ።
💞መልካም እድል💞
💎Awash Bank💎
💞መልካም እድል💞
💎Awash Bank💎
የመፈተኛው ቀን ሳምንት ይፋ ይሆናል..
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን የሚሰጠው የ12ተኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የዛሬ ወር ገደማ ይሰጣል!
ለሚሰጠውም ፈተና ተበሎ 500 ሺ ታብሌቶች ተዘጋጅተዋል።
ትክክለኛ መፈተኛ ቀን በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል። በቀኑም መግለጫ የምንሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን የሚሰጠው የ12ተኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የዛሬ ወር ገደማ ይሰጣል!
ለሚሰጠውም ፈተና ተበሎ 500 ሺ ታብሌቶች ተዘጋጅተዋል።
ትክክለኛ መፈተኛ ቀን በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል። በቀኑም መግለጫ የምንሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
አገርን ለመበታተን አቅደው በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ አሸባሪዎችና ዋነኛ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
#Ethiopia : ከአገር መከላከያ ሠራዊቱን በማስከዳት ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩና በጦርነቱ ከሠራዊቱ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ጄኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ መኮንኖች፣ መስመራዊ መኮንኖችና የግል ጥበቃዎቻቸው ላይ እርምጃ መወሰዱንም የመከላከያ ሠራዊት ሃይል ስምሪት መምሪያ ሃላፊ ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ ገልጸዋል።
ብርጋዴል ጄኔራሉ ጀግናው የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጥምር ሃይል የፍተሻ ተግባሩን አጠናክሮ መቀጠሉንም ተገልጿል።
ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ እንደገለፁት የቀድምው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሰባት የጁንታው ሲቪል አመራሮች እንዲሁም ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ አመራሮችም በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በዚሁ መሰረት እርምጃ የተወሰደባቸው፡-
1ኛ- ሜጀር ጄኔራል ኢብራሂም አብዱልጀሊል፡- ቀደም ሲል የመከላከያ ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረና አሁን የጁንታው ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረ
2ኛ- ብርጋዴል ጄኔራል ገብረኪዳን ገብረማርያም፡- የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ሃላፊ የነበረና በጡረታ ከተሰናበተ በኋላ ጁንታውን የተቀላቀለ
3ኛ- አስር ከፍተኛ መኮንኖች
4ኛ - ሁለት መስመራዊ መኮንኖች
5ኛ- አንድ የክልሉ ረዳት ኮሚሽነር የነበረና ከፖሊስ ከድቶ ወደ ጁንታው የተቀላቀለ ናቸው።
በተጨማሪም የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ገልፀዋል።
እነዚህም
1ኛ- አቶ አባይ ወልዱ፡- የቀድሞ የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበረ
2ኛ- ዶክተር አብርሃም ተከስተ- የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበረ
3ኛ- ዶክተር ረዳኢ በርሄ፡- የክልሉ ኦዲተር ሃላፊ የነበረ
4ኛ ዶክተር ሙሉጌታ ይርጋ፡- የክልሉ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሃላፊ የነበረ
5ኛ- አቶ ዕቁባይ በርሄ- የሃይማኖት ጉዳይ ክትትል ሃላፊ የነበረ
6ኛ- አቶ ጌታቸው ተፈሪ፡- የክልሉ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤትና የሠላምና ደህንነት ሃላፊ የነበረ
7ኛ- ወይዘሮ ኪሮስ ሃጎስ፡- የክልሉ ማህበራዊ ጉዳይ ሃላፊ የነበረች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።
በተጨማሪም ሁለት ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን እነሱም ኮሎኔል ገብረእግዚአብሄር አምባዬና ኮሎኔል ትርፏ አሰፋ መሆናቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ለኢዜአ ገልፀዋል።
#Ethiopia : ከአገር መከላከያ ሠራዊቱን በማስከዳት ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩና በጦርነቱ ከሠራዊቱ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ጄኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ መኮንኖች፣ መስመራዊ መኮንኖችና የግል ጥበቃዎቻቸው ላይ እርምጃ መወሰዱንም የመከላከያ ሠራዊት ሃይል ስምሪት መምሪያ ሃላፊ ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ ገልጸዋል።
ብርጋዴል ጄኔራሉ ጀግናው የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጥምር ሃይል የፍተሻ ተግባሩን አጠናክሮ መቀጠሉንም ተገልጿል።
ብርጋዴል ጄኔራል ተስፋዬ እንደገለፁት የቀድምው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሰባት የጁንታው ሲቪል አመራሮች እንዲሁም ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ አመራሮችም በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በዚሁ መሰረት እርምጃ የተወሰደባቸው፡-
1ኛ- ሜጀር ጄኔራል ኢብራሂም አብዱልጀሊል፡- ቀደም ሲል የመከላከያ ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረና አሁን የጁንታው ሎጂስቲክ ሃላፊ የነበረ
2ኛ- ብርጋዴል ጄኔራል ገብረኪዳን ገብረማርያም፡- የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ሃላፊ የነበረና በጡረታ ከተሰናበተ በኋላ ጁንታውን የተቀላቀለ
3ኛ- አስር ከፍተኛ መኮንኖች
4ኛ - ሁለት መስመራዊ መኮንኖች
5ኛ- አንድ የክልሉ ረዳት ኮሚሽነር የነበረና ከፖሊስ ከድቶ ወደ ጁንታው የተቀላቀለ ናቸው።
በተጨማሪም የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ገልፀዋል።
እነዚህም
1ኛ- አቶ አባይ ወልዱ፡- የቀድሞ የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበረ
2ኛ- ዶክተር አብርሃም ተከስተ- የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበረ
3ኛ- ዶክተር ረዳኢ በርሄ፡- የክልሉ ኦዲተር ሃላፊ የነበረ
4ኛ ዶክተር ሙሉጌታ ይርጋ፡- የክልሉ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሃላፊ የነበረ
5ኛ- አቶ ዕቁባይ በርሄ- የሃይማኖት ጉዳይ ክትትል ሃላፊ የነበረ
6ኛ- አቶ ጌታቸው ተፈሪ፡- የክልሉ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤትና የሠላምና ደህንነት ሃላፊ የነበረ
7ኛ- ወይዘሮ ኪሮስ ሃጎስ፡- የክልሉ ማህበራዊ ጉዳይ ሃላፊ የነበረች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።
በተጨማሪም ሁለት ከመከላከያ ከድተው ጁንታውን የተቀላቀሉ ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን እነሱም ኮሎኔል ገብረእግዚአብሄር አምባዬና ኮሎኔል ትርፏ አሰፋ መሆናቸውን ብርጋዴል ጄኔራሉ ለኢዜአ ገልፀዋል።
ሰበር ዜና ‼️
የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ዋነኛ የጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ
#Ethiopia : የቀድሞውን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱና ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩትን ዶክተር አብርሃም ተከስተን ጨምሮ አገር ለመበታተን ሲሰሩ ቁጥጥር ስር የዋሉ የህወሓት ጁንታ አመራሮች አዲስ አበባ ገብተዋል።
የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጥምር ሃይል በአገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት በማድረስ አገር ለመበታተን ሲሰሩ የነበሩ የአሸባሪው ህወሓት ቡድን አባላትን ለሕግ የማቅረብ ተልዕኮ እንደቀጠለ ነው።
በትናንትናው ዕለትም የቀድሞውን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱና የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶክተር አብርሃም ተከስተን ጨምሮ ዘጠኝ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን አሁን አዲስ አበባ ገብተዋል።
የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ዋነኛ የጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ
#Ethiopia : የቀድሞውን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱና ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩትን ዶክተር አብርሃም ተከስተን ጨምሮ አገር ለመበታተን ሲሰሩ ቁጥጥር ስር የዋሉ የህወሓት ጁንታ አመራሮች አዲስ አበባ ገብተዋል።
የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጥምር ሃይል በአገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት በማድረስ አገር ለመበታተን ሲሰሩ የነበሩ የአሸባሪው ህወሓት ቡድን አባላትን ለሕግ የማቅረብ ተልዕኮ እንደቀጠለ ነው።
በትናንትናው ዕለትም የቀድሞውን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱና የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶክተር አብርሃም ተከስተን ጨምሮ ዘጠኝ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን አሁን አዲስ አበባ ገብተዋል።
“እኛ እኮ ከሞትን ቆይተናል” - አቶ ስብሃት ነጋ
አቶ ስብሃት “አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችንን ነው በማስፈጸም ላይ ያላችሁት” ማለታቸውን ሌ/ጄኔራል ባጫ ገለጹ!
የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ስብሃት ነጋ በመከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር መዋላቸው መገለጹ ይታወሳል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብርጋዴር ጄነራል ተስፋየ አያሌውን ከቀናት በፊት በሰጡት መግለጫ አቶ ስብሃት ነጋ እና ሌሎች የሕወሓት አመራሮች መያዛቸውን በገለጹበት ጊዜ ግለሰቦቹ የተያዙት በሰርጥ ውስጥ ተደብቀው ከነበረበት መሆኑን አንስተዋል፡፡
አቶ ስብሃት በመከላከያ ሰራዊትና በፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በተለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስልና ፎቶ ሲስቁ ታይተዋል፡፡በርካቶችም አቶ ስብሃት ምን አሉ በሚል ሲነጋገሩ ነበር፡፡ የሕግ ማስከበር ዘመቻውን በራያ ግንባር በኩል ሲመሩ የነበሩት ሌፍተናንት ጄኔራል ባጫ ደበሌ እንደገለጹት አቶ ስብሃት ከተያዙ በኋላ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አቶ ስብሃት በተያዙበት ሰዓት ለከፍተኛ የመከላከያ መኮንኖች ፣ “እኛ እኮ ከሞትን ቆይተናል“ የሚል አስተያየት እንደሰጡ ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
አቶ ስብሃት ከተያዙ በኋላም ልክ እንደተገመተው ፣ አንደኛው ጄኔራል ሲያናግሯቸው "ህገ መንግስቱ ጥሩ ነው፤ ተወያዩበት“ እያሉ ሲያወሩ እንደነበር ገልፀዋል። ሌ/ጄኔራል ባጫ ተጫዋች ያሉት የምዕራብ ዕዝ ሌላ ጄኔራል አቶ ስብሃትን “ስለ ሕገ መንግስቱ ተወውና አንተ እስኪ ምን ይሰማሃል“ ብሎ እንደጠየቋቸው ተናግረዋል፡፡ አቶ ስብሃት ሲመልሱ “እኔ የሚሰማኝ እኛ ከሞትን እኮ ቆይተናል“ የሚል ነው፡፡
“መቸ ነው የሞታችሁት“ የሚል ጥያቄ እንደተነሳላቸው ያስታወቁት ሌ/ጄነራል ባጫ “እኛ የሞትነውማ ኢህአዴግ የሚባለው የጠፋ ጊዜ ነው ፤ አሁን የምታደርጉት ምን እንደሆነ ልንገርህ? አሁን እያደረጋችሁ ያላችሁት የቀብር ሥነ ስነስርዓታችን እየፈጸማችሁ ነው“ ሲሉ መመለሳቸውን አንስተዋል፡፡
ምንጭ :- አል አይን
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
አቶ ስብሃት “አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችንን ነው በማስፈጸም ላይ ያላችሁት” ማለታቸውን ሌ/ጄኔራል ባጫ ገለጹ!
የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ስብሃት ነጋ በመከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር መዋላቸው መገለጹ ይታወሳል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብርጋዴር ጄነራል ተስፋየ አያሌውን ከቀናት በፊት በሰጡት መግለጫ አቶ ስብሃት ነጋ እና ሌሎች የሕወሓት አመራሮች መያዛቸውን በገለጹበት ጊዜ ግለሰቦቹ የተያዙት በሰርጥ ውስጥ ተደብቀው ከነበረበት መሆኑን አንስተዋል፡፡
አቶ ስብሃት በመከላከያ ሰራዊትና በፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በተለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስልና ፎቶ ሲስቁ ታይተዋል፡፡በርካቶችም አቶ ስብሃት ምን አሉ በሚል ሲነጋገሩ ነበር፡፡ የሕግ ማስከበር ዘመቻውን በራያ ግንባር በኩል ሲመሩ የነበሩት ሌፍተናንት ጄኔራል ባጫ ደበሌ እንደገለጹት አቶ ስብሃት ከተያዙ በኋላ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አቶ ስብሃት በተያዙበት ሰዓት ለከፍተኛ የመከላከያ መኮንኖች ፣ “እኛ እኮ ከሞትን ቆይተናል“ የሚል አስተያየት እንደሰጡ ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
አቶ ስብሃት ከተያዙ በኋላም ልክ እንደተገመተው ፣ አንደኛው ጄኔራል ሲያናግሯቸው "ህገ መንግስቱ ጥሩ ነው፤ ተወያዩበት“ እያሉ ሲያወሩ እንደነበር ገልፀዋል። ሌ/ጄኔራል ባጫ ተጫዋች ያሉት የምዕራብ ዕዝ ሌላ ጄኔራል አቶ ስብሃትን “ስለ ሕገ መንግስቱ ተወውና አንተ እስኪ ምን ይሰማሃል“ ብሎ እንደጠየቋቸው ተናግረዋል፡፡ አቶ ስብሃት ሲመልሱ “እኔ የሚሰማኝ እኛ ከሞትን እኮ ቆይተናል“ የሚል ነው፡፡
“መቸ ነው የሞታችሁት“ የሚል ጥያቄ እንደተነሳላቸው ያስታወቁት ሌ/ጄነራል ባጫ “እኛ የሞትነውማ ኢህአዴግ የሚባለው የጠፋ ጊዜ ነው ፤ አሁን የምታደርጉት ምን እንደሆነ ልንገርህ? አሁን እያደረጋችሁ ያላችሁት የቀብር ሥነ ስነስርዓታችን እየፈጸማችሁ ነው“ ሲሉ መመለሳቸውን አንስተዋል፡፡
ምንጭ :- አል አይን
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
Telegram
ETHIO-MEREJA®
News & Media Channel®
Addisababa, Ethiopia🇪🇹
ውድ የኢትዮ መረጃ ቤተሰቦች ከዚህ የቴሌግራም ቻናል ውጪ ሌላ መረጃ የምናቀርብበት ምንም አይነት የዩቲዩብ፣ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገፆች እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን፣ ስለሆነም በተመሳሳይ ስም በተከፈቱ ገፆች እንዳይሸወዱ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @ethio_merejabot
Addisababa, Ethiopia🇪🇹
ውድ የኢትዮ መረጃ ቤተሰቦች ከዚህ የቴሌግራም ቻናል ውጪ ሌላ መረጃ የምናቀርብበት ምንም አይነት የዩቲዩብ፣ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገፆች እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን፣ ስለሆነም በተመሳሳይ ስም በተከፈቱ ገፆች እንዳይሸወዱ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @ethio_merejabot
በመተከል ዞን ዘጠኝ ሰዎች ተገደሉ‼️
በዛሬው እለት ጥር 8/2013 በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኤኮንቲ እና በቁጂ ቀበሌ ዘጠኝ ንፁሀን ዜጎች መገደላቸውን የአዲስ ማለዳ ታማኝ ምንጮች ተናገሩ።ማንም ሰው መሳሪያ ይዞ እንዳይንቀሳቀስ እና የሰአት ገደብ በተጣለበት መተከል ዞን ዛሬም ግድያ ተፈፅሟል ሲሉ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።የተገደሉትም ዜጎች መሳሪያ መያዝ ክልክል መሆኑን ተከትሎ ራሳቸውን መከላከል በማይችሉበት ሁኔታ ወደ እርሻ ቦታቸው በማቅናት ሳሉ መገደላቸውን ነው የአዲስ ማለዳ ምንጭ የተናገሩት።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በዛሬው እለት ጥር 8/2013 በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኤኮንቲ እና በቁጂ ቀበሌ ዘጠኝ ንፁሀን ዜጎች መገደላቸውን የአዲስ ማለዳ ታማኝ ምንጮች ተናገሩ።ማንም ሰው መሳሪያ ይዞ እንዳይንቀሳቀስ እና የሰአት ገደብ በተጣለበት መተከል ዞን ዛሬም ግድያ ተፈፅሟል ሲሉ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።የተገደሉትም ዜጎች መሳሪያ መያዝ ክልክል መሆኑን ተከትሎ ራሳቸውን መከላከል በማይችሉበት ሁኔታ ወደ እርሻ ቦታቸው በማቅናት ሳሉ መገደላቸውን ነው የአዲስ ማለዳ ምንጭ የተናገሩት።
@Esat_tv1
@Esat_tv1