NGAT_data_AASTU_2026_02_09_Afternoon.pdf
1.1 MB
#NGAT
#AASTU
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ረቡዕ የካቲት 04/2018 ዓ.ም የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) የምትወስዱ ተፈታኞች ስም ዝርዝር እና የመፈተኛ ክፍል ከዚህ በላይ የተገለጸ በመሆኑ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ፈተናችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል ስትሔዱ ብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይኖርባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነዉ።
@GAT_Tutorial
#AASTU
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ረቡዕ የካቲት 04/2018 ዓ.ም የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) የምትወስዱ ተፈታኞች ስም ዝርዝር እና የመፈተኛ ክፍል ከዚህ በላይ የተገለጸ በመሆኑ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ፈተናችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል ስትሔዱ ብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይኖርባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነዉ።
@GAT_Tutorial
❤2