በርካታ ተማሪዎች የትቶርያል ፕሮግራም ተጣቃሚ ሆነዋሉ። እጅግ በጣም ቀላል፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ትቶርያል እያቀረበን እንገኛለን።
ከምቀጥለው ሳምንት ጀምሬን የGAT Solution የምንጀምር ይሆናል። በ GAT ሶሉሽን ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮች የወጡ ጥያቄዎችን ፈትፍተን የምንሰራ ይሆናል። እንዳያመልጦ አሁኑኑ በመመዝገብ የዚህ ድንቅ ፕሮግራም ተካፋይ ይሁኑ።
ለቀሩት ጥቂት ቀናት የሚመጥን፣ ፈተናውን ለማለፍ ጭንቀቶን የሚያቃልል አጭር፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ቲቶርያሎችን አዘጋጅቶ የተመኛችሁትን ዩኒቨርሲቲ ከሚትፈልጉት የማስተርስ/phd ት/ት ዘርፍ ጋር የሚታገኙበትን ቁልፍ ይዞላችሁ ከተፍ ብሏል። GAT Tutorial Official
በፍጥነት ይመዝገቡ፣ ተገቢውን ዝግጅት አድርገው ወደ ፈተናው ይግቡ፣ በርግጠኝነት የሁለተኛ/ ሶስተኛ ድግሪ ተማሪ ኖት።
ለምዝገባ: @GATtutorial_bot
share and Join
@GAT_Tutorial
ከምቀጥለው ሳምንት ጀምሬን የGAT Solution የምንጀምር ይሆናል። በ GAT ሶሉሽን ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮች የወጡ ጥያቄዎችን ፈትፍተን የምንሰራ ይሆናል። እንዳያመልጦ አሁኑኑ በመመዝገብ የዚህ ድንቅ ፕሮግራም ተካፋይ ይሁኑ።
ለቀሩት ጥቂት ቀናት የሚመጥን፣ ፈተናውን ለማለፍ ጭንቀቶን የሚያቃልል አጭር፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ቲቶርያሎችን አዘጋጅቶ የተመኛችሁትን ዩኒቨርሲቲ ከሚትፈልጉት የማስተርስ/phd ት/ት ዘርፍ ጋር የሚታገኙበትን ቁልፍ ይዞላችሁ ከተፍ ብሏል። GAT Tutorial Official
በፍጥነት ይመዝገቡ፣ ተገቢውን ዝግጅት አድርገው ወደ ፈተናው ይግቡ፣ በርግጠኝነት የሁለተኛ/ ሶስተኛ ድግሪ ተማሪ ኖት።
ለምዝገባ: @GATtutorial_bot
share and Join
@GAT_Tutorial
👍7
GAT Tutorial Official pinned «በርካታ ተማሪዎች የትቶርያል ፕሮግራም ተጣቃሚ ሆነዋሉ። እጅግ በጣም ቀላል፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ትቶርያል እያቀረበን እንገኛለን። ከምቀጥለው ሳምንት ጀምሬን የGAT Solution የምንጀምር ይሆናል። በ GAT ሶሉሽን ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮች የወጡ ጥያቄዎችን ፈትፍተን የምንሰራ ይሆናል። እንዳያመልጦ አሁኑኑ በመመዝገብ የዚህ ድንቅ ፕሮግራም ተካፋይ ይሁኑ። ለቀሩት ጥቂት ቀናት የሚመጥን፣…»
በርካታ ተማሪዎች የትቶርያል ፕሮግራም ተጣቃሚ ሆነዋሉ። እጅግ በጣም ቀላል፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ትቶርያል እያቀረበን እንገኛለን።
ከምቀጥለው ሳምንት ጀምሬን የGAT Solution የምንጀምር ይሆናል። በ GAT ሶሉሽን ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮች የወጡ የGAT ጥያቄዎችን ፈትፍተን የምንሰራ ይሆናል። እንዳያመልጦ አሁኑኑ በመመዝገብ የዚህ ድንቅ ፕሮግራም ተካፋይ ይሁኑ።
ለቀሩት ጥቂት ቀናት የሚመጥን፣ ፈተናውን ለማለፍ ጭንቀቶን የሚያቃልል አጭር፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ቲቶርያሎችን አዘጋጅቶ የተመኛችሁትን ዩኒቨርሲቲ ከሚትፈልጉት የማስተርስ/phd ት/ት ዘርፍ ጋር የሚታገኙበትን ቁልፍ ይዞላችሁ ከተፍ ብሏል። GAT Tutorial Official
በፍጥነት ይመዝገቡ፣ ተገቢውን ዝግጅት አድርገው ወደ ፈተናው ይግቡ፣ በርግጠኝነት የሁለተኛ/ ሶስተኛ ድግሪ ተማሪ ኖት።
ለምዝገባ: @GATtutorial_bot
share and Join
@GAT_Tutorial
ከምቀጥለው ሳምንት ጀምሬን የGAT Solution የምንጀምር ይሆናል። በ GAT ሶሉሽን ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮች የወጡ የGAT ጥያቄዎችን ፈትፍተን የምንሰራ ይሆናል። እንዳያመልጦ አሁኑኑ በመመዝገብ የዚህ ድንቅ ፕሮግራም ተካፋይ ይሁኑ።
ለቀሩት ጥቂት ቀናት የሚመጥን፣ ፈተናውን ለማለፍ ጭንቀቶን የሚያቃልል አጭር፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ቲቶርያሎችን አዘጋጅቶ የተመኛችሁትን ዩኒቨርሲቲ ከሚትፈልጉት የማስተርስ/phd ት/ት ዘርፍ ጋር የሚታገኙበትን ቁልፍ ይዞላችሁ ከተፍ ብሏል። GAT Tutorial Official
በፍጥነት ይመዝገቡ፣ ተገቢውን ዝግጅት አድርገው ወደ ፈተናው ይግቡ፣ በርግጠኝነት የሁለተኛ/ ሶስተኛ ድግሪ ተማሪ ኖት።
ለምዝገባ: @GATtutorial_bot
share and Join
@GAT_Tutorial
👍8✍2
Dear Graduate Program Aspirants, if you have registered but have not yet received the link, please reach out to @Dr_Hanuel.
✅ Now on use this Bot to register for Gat Tutorial Official Class
@NGatTutorial_bot
thank you!
✅ Now on use this Bot to register for Gat Tutorial Official Class
@NGatTutorial_bot
thank you!
👍3
Audio
@GAT_Tutorial
Register either for
✅ Special class
✅ Level A class
✅ Level B class
GAT Tutorial, Gateway to your post graduate Glory.
Excel in every exam!
Registration is still open
@NGatTutorial_bot
Register either for
✅ Special class
✅ Level A class
✅ Level B class
GAT Tutorial, Gateway to your post graduate Glory.
Excel in every exam!
Registration is still open
@NGatTutorial_bot
👍5
Dear Graduate Program Aspirants, if you have registered but have not yet received the link, please reach out to @Dr_Hanuel.
✅ Now on use this Bot to register for Gat Tutorial Official Class
@NGatTutorial_bot
thank you!
✅ Now on use this Bot to register for Gat Tutorial Official Class
@NGatTutorial_bot
thank you!
👍2✍1
#ጥቆማ
የምርምር ዩኒቨርሲቲ የሆነው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለድኅረ ምረቃ እና ለምርምር ሥራዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በማስተርስ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለድኅረምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች፦
- የዶርም አገልግሎት፣
- የቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣
- የዲጂታል ቤተመጻሕፍትና ኮምፒውተር ማዕከላት እና
- የ24 ሰዓት የኢንተርኔት አገልግሎት ያቀርባል፡፡
ተቋሙ ለፒ.ኤች.ዲ. ምርምር አወዳድሮ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚሰጥም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አሥራት አፀደወይን (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
(ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 የትምህርት ዘመን በማስተርስ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች በ11 ኮሌጆች ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያስተምርባቸው የትምህርት መስኮች ከላይ ተያይዘዋል፡፡)
Source: @tikvahuniversity
@GAT_Tutorial
Tutorial Registration: @NGATtutorial_bot
የምርምር ዩኒቨርሲቲ የሆነው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለድኅረ ምረቃ እና ለምርምር ሥራዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በማስተርስ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለድኅረምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች፦
- የዶርም አገልግሎት፣
- የቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣
- የዲጂታል ቤተመጻሕፍትና ኮምፒውተር ማዕከላት እና
- የ24 ሰዓት የኢንተርኔት አገልግሎት ያቀርባል፡፡
ተቋሙ ለፒ.ኤች.ዲ. ምርምር አወዳድሮ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚሰጥም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አሥራት አፀደወይን (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
(ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 የትምህርት ዘመን በማስተርስ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች በ11 ኮሌጆች ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያስተምርባቸው የትምህርት መስኮች ከላይ ተያይዘዋል፡፡)
Source: @tikvahuniversity
@GAT_Tutorial
Tutorial Registration: @NGATtutorial_bot
👍13❤1
#ይመዝገቡ
#ዛሬ_ይጠናቀቃል
በ2017 ዓ.ም በድኅረ-ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች ለመማር የአመልካቾች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ አድርገዋል?
ለአምስት ቀናት የተራዘመው የድኅረ-ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ ዛሬ ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል።
ይመዝገቡ 👉 https://NGAT.ethernet.edu.et
@tikvahuniversity
Registration for NGAT Tutorial: @NGATtutorial_bot
Ask: @Dr_Hanuel
#ዛሬ_ይጠናቀቃል
በ2017 ዓ.ም በድኅረ-ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች ለመማር የአመልካቾች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ አድርገዋል?
ለአምስት ቀናት የተራዘመው የድኅረ-ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ ዛሬ ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል።
ይመዝገቡ 👉 https://NGAT.ethernet.edu.et
@tikvahuniversity
Registration for NGAT Tutorial: @NGATtutorial_bot
Ask: @Dr_Hanuel
👍6❤2🤝1
#Update
በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸሁና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣችሁ አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
አመልካቾች በየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ለፈተና ወደ ማዕከላት ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።
https://t.me/GAT_Tutorial
Tutorial Registration
@NGATtutorial_bot
በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸሁና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣችሁ አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
አመልካቾች በየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ለፈተና ወደ ማዕከላት ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።
https://t.me/GAT_Tutorial
Tutorial Registration
@NGATtutorial_bot
👍5🥰3
#JimmaUniversity
To all National Graduate Admission Test (NGAT) applicants choosing Jimma University as exam center
Please be informed that your NGAT exam will be administered tomorrow (Thursday, September 05/2024) at Jimma University main campus.
NB. Every exam candidate is expected to reset his/her password tomorrow (05/09/2024) starting from 9:00am in the morning at the exam room assigned. NGAT exam will then be administered in the afternoon staring from 1:00pm.
@GAT_Tutorial
To all National Graduate Admission Test (NGAT) applicants choosing Jimma University as exam center
Please be informed that your NGAT exam will be administered tomorrow (Thursday, September 05/2024) at Jimma University main campus.
NB. Every exam candidate is expected to reset his/her password tomorrow (05/09/2024) starting from 9:00am in the morning at the exam room assigned. NGAT exam will then be administered in the afternoon staring from 1:00pm.
@GAT_Tutorial
👍1
NGAT Name list and Username.pdf
176 KB
#SamaraUniversity
Dear Candidates,please check out your personal details from here attached pdf.
NGAT በሰመራ ዩንቨርሲቲ የምትፈተኑ ስም ዝርዝራችሁን እና ተጨማሪ መረጃ ከተያያዘው ፒ.ዲ.ኤፍ ተመልከቱ።
@GAT_Tutorial
Dear Candidates,please check out your personal details from here attached pdf.
NGAT በሰመራ ዩንቨርሲቲ የምትፈተኑ ስም ዝርዝራችሁን እና ተጨማሪ መረጃ ከተያያዘው ፒ.ዲ.ኤፍ ተመልከቱ።
@GAT_Tutorial
👍2
ለNGATተፈታኞች በሙሉ
በደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምረቃ ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመዘገባችሁ የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ተፈታኞች አሁን ዘግይቶ ከትምህርት ሚኒሰቴር በደረሰን መልእክት መሰረት #የሁሉም የትምህርት መስኮች ፈተና ነገ ሐሙስ ነሐሴ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ በተመደባችሁበት እናስታዉቃለን ሲል ደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ ገልጿል።
@GAT_Tutorial
በደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምረቃ ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመዘገባችሁ የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ተፈታኞች አሁን ዘግይቶ ከትምህርት ሚኒሰቴር በደረሰን መልእክት መሰረት #የሁሉም የትምህርት መስኮች ፈተና ነገ ሐሙስ ነሐሴ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ በተመደባችሁበት እናስታዉቃለን ሲል ደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ ገልጿል።
@GAT_Tutorial
👍2
NGAT ፈተናን በተመለከተ አጭር ማብራሪያ
1. የመፈተኛ ተቋም እና የመፈተኛ schedule በ portal በኩል የምታገኙ ሲሆን ዘርዝር መረጃውን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
2. ማንኛውም ተፈታኝ በ portal በኩል የተላከለትን Pass Card ሳይዝ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የማይችል መሆኑን እያሳሰብን Pass Card የሚገኘው በያንዳንዳችሁ Portal Dashboard ላይ ብቻ ነው። የፖርታል አድራሻ ngat.ethernet.edu.et ነው።
ማሳሰቢያ
Pass Card ላይ ያሉ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባል፦
2.1. የተፈታኝ ሙሉ መረጃ
2.2. የሚፈተኑበት ተቋም እና ካምፓስ አድራሻ
2.3 የሚፈተኑበት የትምህርት ዘርፍ
2.4. የሚፈተኑበት Session እና የፈተና ሰዓት እንዲሁም
2.5. የተፈታኝ ፎቶ ሲሆኑ ሁሉም ተፈታኝ Pass Card Print አድርጎ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
1. የመፈተኛ ተቋም እና የመፈተኛ schedule በ portal በኩል የምታገኙ ሲሆን ዘርዝር መረጃውን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
2. ማንኛውም ተፈታኝ በ portal በኩል የተላከለትን Pass Card ሳይዝ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የማይችል መሆኑን እያሳሰብን Pass Card የሚገኘው በያንዳንዳችሁ Portal Dashboard ላይ ብቻ ነው። የፖርታል አድራሻ ngat.ethernet.edu.et ነው።
ማሳሰቢያ
Pass Card ላይ ያሉ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባል፦
2.1. የተፈታኝ ሙሉ መረጃ
2.2. የሚፈተኑበት ተቋም እና ካምፓስ አድራሻ
2.3 የሚፈተኑበት የትምህርት ዘርፍ
2.4. የሚፈተኑበት Session እና የፈተና ሰዓት እንዲሁም
2.5. የተፈታኝ ፎቶ ሲሆኑ ሁሉም ተፈታኝ Pass Card Print አድርጎ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
👍2
#የጥንቃቄ_መልዕክት
የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከዛሬ ነሐሴ 30/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ተፈፃሚ የሚሆኑ የፈተናውን ደንብ እና ስርዓት እናስታውስዎ፦
ለተፈታኞች
► ተፈታኞች ሞባይል፣ ካልኩሌተር እና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ይዘው ፈተና ክፍል ውስጥ መግባት አይችሉም፡፡
► ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል ሲመጡ ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ እና Pass Card ብቻ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
► ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀምርበት ሰዓት ከ30 ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት መፈተኛ ክፍል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
ለፈታኝ መምህራን
► ማንኛውም በፈታኝነትና አስተባባሪነት የተሰማራ ግለሰብ ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ይዞ ወደ መፈተኛ ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
► ፈታኝ መምህራን በፈተና ወቅት ተፈታኞችን ከመቆጣጠርና የፈተና አሰጣጥ ደንብ ከማስከበር ባለፈ ሌሎች ነገሮችን እንዲፈጽሙ አይፈቀድም።
Source: tikvahuniversity
@GAT_Tutorial
የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከዛሬ ነሐሴ 30/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ተፈፃሚ የሚሆኑ የፈተናውን ደንብ እና ስርዓት እናስታውስዎ፦
ለተፈታኞች
► ተፈታኞች ሞባይል፣ ካልኩሌተር እና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ይዘው ፈተና ክፍል ውስጥ መግባት አይችሉም፡፡
► ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል ሲመጡ ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ እና Pass Card ብቻ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
► ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀምርበት ሰዓት ከ30 ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት መፈተኛ ክፍል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
ለፈታኝ መምህራን
► ማንኛውም በፈታኝነትና አስተባባሪነት የተሰማራ ግለሰብ ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ይዞ ወደ መፈተኛ ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
► ፈታኝ መምህራን በፈተና ወቅት ተፈታኞችን ከመቆጣጠርና የፈተና አሰጣጥ ደንብ ከማስከበር ባለፈ ሌሎች ነገሮችን እንዲፈጽሙ አይፈቀድም።
Source: tikvahuniversity
@GAT_Tutorial
👍2