#Update
ለNGAT አመልካቾች የመመዝገቢያ Website Update ተደርጓል በሚቀጥሉት ቀናት ለተመዝጋቢዎች ክፍት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዲጅታል መታወቂያ ያላወጣችሁ ከአሁኑ አዘጋጁ‼️
ምዝገባ እንደተጀመረ የምናሳውቃችሁ ይሆናል ተከታተሉን!
@GAT_TUTORIAL
ለNGAT አመልካቾች የመመዝገቢያ Website Update ተደርጓል በሚቀጥሉት ቀናት ለተመዝጋቢዎች ክፍት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዲጅታል መታወቂያ ያላወጣችሁ ከአሁኑ አዘጋጁ‼️
ምዝገባ እንደተጀመረ የምናሳውቃችሁ ይሆናል ተከታተሉን!
@GAT_TUTORIAL
👍12❤6
ለድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና(NGAT) ተፈታኞች ማጠናከሪያ ትምህርት ፈላጊዎች ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመደበኛና በተከታታይ (በእረፍት ቀናት) መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር እየተዘጋጀ ለሚሰጠው አገር አቀፍ የመግቢያ ፈተና(National Graduation Admission Test(NGAT)) የሚያዘጋጁ ኮርሶችን በዩኒቨርሲቲዉ መምህራን በነጻ የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት እቅድ ተይዟል፡፡
በመሆኑም ስልጠናዉ ከመስከረም 5-6/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የሰልጣኞችን ቁጥር ለመለየትና መምህራንን ለመመደብ ያስችል ዘንድ ምዝገባ ማድረግ አስፈልጓል፡፡ ስለዚህ በአካል መመዝገብ የምትፈልጉ ድህረ ምረቃ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 515 በመቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን በአካል መመዝገብ የማትችሉ ደግሞ በሚከተለዉ ሊንክ እየገባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSepBEBmIXWkI1ANBNWGGwtkW6WfXBlnYgdUW4-1ntYOB1ny4g/viewform?usp=dialog
Share @GAT_Tutorial
በመሆኑም ስልጠናዉ ከመስከረም 5-6/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የሰልጣኞችን ቁጥር ለመለየትና መምህራንን ለመመደብ ያስችል ዘንድ ምዝገባ ማድረግ አስፈልጓል፡፡ ስለዚህ በአካል መመዝገብ የምትፈልጉ ድህረ ምረቃ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 515 በመቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን በአካል መመዝገብ የማትችሉ ደግሞ በሚከተለዉ ሊንክ እየገባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSepBEBmIXWkI1ANBNWGGwtkW6WfXBlnYgdUW4-1ntYOB1ny4g/viewform?usp=dialog
Share @GAT_Tutorial
❤5
#ETHIOPIA🇪🇹 #GERD💪
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃት ዛሬ ነው! እንኳን ደስ አለን!
በዚያ ሁሉ ውዝግብ መሐል ከጠበቅነው ጊዜ ዘግይቶም ቢሆን ግድባችን ለዚህ ስኬት መብቃቱ እንዴት ደስ ይላል።
ኢንተርኔት በነፃ ከ 12:00-4:00 ሰዓት Ethio-Telecom.
@GAT_Tutorial
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃት ዛሬ ነው! እንኳን ደስ አለን!
በዚያ ሁሉ ውዝግብ መሐል ከጠበቅነው ጊዜ ዘግይቶም ቢሆን ግድባችን ለዚህ ስኬት መብቃቱ እንዴት ደስ ይላል።
ኢንተርኔት በነፃ ከ 12:00-4:00 ሰዓት Ethio-Telecom.
@GAT_Tutorial
❤8
📣ምዝገባው ተጀምሯል ፤የፈተናው ቀኑም ተቃርቧል!! ታዲያ እናንተስ ዝግጅታችሁን ከምን አድርሳችሁ ይሆን?
🔊ይሄ መልእክት የ NGAT ፈተና ለመፈተን ዝግጅት ላይ ለሆናች ወይም ለመፈተን እያሰባችሁ ላላችሁ ለእናንተ ነው:: ምክንያቱም አሁን ሰዓቱ ስለ NGAT የምናወራበት ጊዜ ስለሆነ::
✴️አስባቹታል ግን ትንሽ የዝግጅት ጊዜ ኖሮአችሁ ፈተናውን በጥሩ ውጤት አልፋችሁ ህልማችሁ እውን ሲሆን፣ ማሰብ ብቻ ሳይሆን አንደሚቻልም ታውቃላችሁ::
🔆በልበሙሉነት ወደ ፈተና አደራሽ ለመግባት ምን አይነት እገዛ ያስፈልጋቹሃል?
" "
🔍ፈተናው ምን ላይ ትኩረት ያደርጋል?
🔍 የትኛውን Resources ልጠቀም?
🔍ምንምን ጥያቄዎች ልለማመድ?
🔍ጥናቴን ከምን ልጀምር?
🔍ለመሆኑ ጊዜስ ይበቃኛል ?
🔆 ብቻ ምን አለፋችሁ ለሁሉም ጥያቄያችሁ መልስ አለን‼️
🔰 ጊዜ የለኝም ማለት ቀርቷል ፤ ጭንቀታችሁን በሚያቀል ለብዙዎች ደግሞ የስኬታቸው ሚስጥር የሆነውን የTutorial ፕሮግራም ተቀላቀሉና ህላማችሁን እውን አድርጉ::
💥GAT Tutorial Official💥
💢በብቃት እና በጥራት ለፈተና እርስዎን ብቁ በሚያደርጉ አጫጭር ፣ ግልፅና ለመረዳት ምቹ በሆኑ ቪድዎች ጊዜ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ትኩረት ሰጥቶ ያስተምራል ፣
💢NGAT Focused የሆኑ ኖቶች፣ 100% NGAT የሚመስል ሲሙዩለሽን ስይስተም በመዘርጋት ፥ የ practice ብሎም ያለፉ ዓመታት ጥያቄዎችን ከነማብራሪያቸው ለናንተ ያቀርባል!
🗨ስለፈተናው ይዘት እና ከፈተናው ጋር ተያይዞ ለሚነሱ የትኛውም ጥያቄዎች ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት የምናግዛችሁ ይሆናል::
💢በርካታ ተፈታኞች የድል ጉዟቸውን ለመጀመር ተመዝግበው እየተማሩ ይገኛሉ!!
ምዝገባው አሁንም አንደቀጠለ ነው
ለመመዝገብ ⤵️
@GATtutorialbot
Join us for more:
Telegram @GAT_Tutorial
🔊ይሄ መልእክት የ NGAT ፈተና ለመፈተን ዝግጅት ላይ ለሆናች ወይም ለመፈተን እያሰባችሁ ላላችሁ ለእናንተ ነው:: ምክንያቱም አሁን ሰዓቱ ስለ NGAT የምናወራበት ጊዜ ስለሆነ::
✴️አስባቹታል ግን ትንሽ የዝግጅት ጊዜ ኖሮአችሁ ፈተናውን በጥሩ ውጤት አልፋችሁ ህልማችሁ እውን ሲሆን፣ ማሰብ ብቻ ሳይሆን አንደሚቻልም ታውቃላችሁ::
🔆በልበሙሉነት ወደ ፈተና አደራሽ ለመግባት ምን አይነት እገዛ ያስፈልጋቹሃል?
" "
🔍ፈተናው ምን ላይ ትኩረት ያደርጋል?
🔍 የትኛውን Resources ልጠቀም?
🔍ምንምን ጥያቄዎች ልለማመድ?
🔍ጥናቴን ከምን ልጀምር?
🔍ለመሆኑ ጊዜስ ይበቃኛል ?
🔆 ብቻ ምን አለፋችሁ ለሁሉም ጥያቄያችሁ መልስ አለን‼️
🔰 ጊዜ የለኝም ማለት ቀርቷል ፤ ጭንቀታችሁን በሚያቀል ለብዙዎች ደግሞ የስኬታቸው ሚስጥር የሆነውን የTutorial ፕሮግራም ተቀላቀሉና ህላማችሁን እውን አድርጉ::
💥GAT Tutorial Official💥
💢በብቃት እና በጥራት ለፈተና እርስዎን ብቁ በሚያደርጉ አጫጭር ፣ ግልፅና ለመረዳት ምቹ በሆኑ ቪድዎች ጊዜ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ትኩረት ሰጥቶ ያስተምራል ፣
💢NGAT Focused የሆኑ ኖቶች፣ 100% NGAT የሚመስል ሲሙዩለሽን ስይስተም በመዘርጋት ፥ የ practice ብሎም ያለፉ ዓመታት ጥያቄዎችን ከነማብራሪያቸው ለናንተ ያቀርባል!
🗨ስለፈተናው ይዘት እና ከፈተናው ጋር ተያይዞ ለሚነሱ የትኛውም ጥያቄዎች ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት የምናግዛችሁ ይሆናል::
💢በርካታ ተፈታኞች የድል ጉዟቸውን ለመጀመር ተመዝግበው እየተማሩ ይገኛሉ!!
ምዝገባው አሁንም አንደቀጠለ ነው
ለመመዝገብ ⤵️
@GATtutorialbot
Join us for more:
Telegram @GAT_Tutorial
❤9🤝1
የNGAT ፈተና መዘግየትን ተከትሎ ዩኒቨርሲቲዎች የድህረምረቃ ተማሪዎችን የመግቢያ ቀን እያራዘሙ ይገኛሉ።
አምቦ ዩኒቨርሲቲ ለአድስ የሁለተኛ እና ሶስተኛ ድግሪ አመልካቾች ምዝገባ በNGAT ፈተና መዘግየት ምክንያት እስከ Sep 30 GC መራዘሙን አስታውቋል።
የNGAT ፈተና የመመዝገቢያም ሆነ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን እስካሁን አልተገለጸም።
ቀናቶቹ እንደተገለ በፍጥነት የምናደርሳችሁ ይሆናል።
Join @GAT_Tuoruial
አምቦ ዩኒቨርሲቲ ለአድስ የሁለተኛ እና ሶስተኛ ድግሪ አመልካቾች ምዝገባ በNGAT ፈተና መዘግየት ምክንያት እስከ Sep 30 GC መራዘሙን አስታውቋል።
የNGAT ፈተና የመመዝገቢያም ሆነ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን እስካሁን አልተገለጸም።
ቀናቶቹ እንደተገለ በፍጥነት የምናደርሳችሁ ይሆናል።
Join @GAT_Tuoruial
👍10❤9
የAAU GAT የማለፊያ ውጤት በPercentile
👉ለMSc 30% እና ከዛ በላይ
👉ለPhD 40% እና ከዛ በላይ
ይህንን የማለፊያ ውጤት ሳታውቁ Admission ያለፋችሁ ካላችሁ ቀጣይ ሴሚስተር/ዓመት ማመልከት ትችላላችሁ!
JOIN @GAT_Tutorial
👉ለMSc 30% እና ከዛ በላይ
👉ለPhD 40% እና ከዛ በላይ
ይህንን የማለፊያ ውጤት ሳታውቁ Admission ያለፋችሁ ካላችሁ ቀጣይ ሴሚስተር/ዓመት ማመልከት ትችላላችሁ!
JOIN @GAT_Tutorial
👍8❤3
የ NGAT ፈተና በቅርብ ለመስጠት ዝግጅቱ እየተጠናቀቀ ነው ሲል ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል ።
በመሆኑም ሁላችሁም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድትጨርሱ እናሳስባለን።
የጎ/ዩ/ተ/ህብረት ጽ/ቤት
JOIN @GAT_TUtorial
በመሆኑም ሁላችሁም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድትጨርሱ እናሳስባለን።
የጎ/ዩ/ተ/ህብረት ጽ/ቤት
JOIN @GAT_TUtorial
❤6
NGAT Verbal Reasoning Questions👇👇
1. In which context would "meticulous" be most appropriately used?
A) Describing a careless artist.
B) Describing a detailed planner.
C) Describing a hasty decision.
D) Describing a spontaneous trip.
Answer:Option B
2. Which word most nearly means “to make something less severe”?
A) Relieve
B) Exacerbate
C) Mitigate
D) Compensate
Answer:Option C
3. Should a customer wish to cancel their booking, they should notify us within seven days.
A) Should a customer wish to cancel their booking if they notify us within seven days.
B) If a customer wishes to cancel their booking, they should notify us within seven days.
C) If a customer wishes to cancel their booking they should notify us within seven days.
D) A customer did not wish to cancel their booking.
Answer:Option B
4. If your brother __ here, he _ us with this works.
A) is – would help
B) were – will help
C) had been – would have help
D) had been – would have helped
Answer:Option D
5. In 1933, the government 'abrogated' Prohibition via the Twenty-First Amendment…
A) Reinforced
B) Announced
C) Overturned
D) Promoted
Answer:Option C
6. Without her 'benefactor'… Alem would not likely have had enough money…
A) Competitor
B) Teacher
C) Sponsor
D) Examine
Answer:Option C
7. The new converts traveled thousands of miles to hear the 'benediction'…
A) Command
B) Curse
C) Blessing
D) Discussion
Answer:Option C
8. Bereket worked 80 hours a week… he became understandably 'disgruntled'…
A) Encouraged
B) Confused
C) Dissatisfied
D) Determined
Answer:Option C
እነዚህን ጥያቄዎች ፈተና ከመግባታችሁ በፊት ሞክሯቸው።
JOIN @GAT_Tutorial
1. In which context would "meticulous" be most appropriately used?
A) Describing a careless artist.
B) Describing a detailed planner.
C) Describing a hasty decision.
D) Describing a spontaneous trip.
Answer:
2. Which word most nearly means “to make something less severe”?
A) Relieve
B) Exacerbate
C) Mitigate
D) Compensate
Answer:
3. Should a customer wish to cancel their booking, they should notify us within seven days.
A) Should a customer wish to cancel their booking if they notify us within seven days.
B) If a customer wishes to cancel their booking, they should notify us within seven days.
C) If a customer wishes to cancel their booking they should notify us within seven days.
D) A customer did not wish to cancel their booking.
Answer:
4. If your brother __ here, he _ us with this works.
A) is – would help
B) were – will help
C) had been – would have help
D) had been – would have helped
Answer:
5. In 1933, the government 'abrogated' Prohibition via the Twenty-First Amendment…
A) Reinforced
B) Announced
C) Overturned
D) Promoted
Answer:
6. Without her 'benefactor'… Alem would not likely have had enough money…
A) Competitor
B) Teacher
C) Sponsor
D) Examine
Answer:
7. The new converts traveled thousands of miles to hear the 'benediction'…
A) Command
B) Curse
C) Blessing
D) Discussion
Answer:
8. Bereket worked 80 hours a week… he became understandably 'disgruntled'…
A) Encouraged
B) Confused
C) Dissatisfied
D) Determined
Answer:
እነዚህን ጥያቄዎች ፈተና ከመግባታችሁ በፊት ሞክሯቸው።
JOIN @GAT_Tutorial
❤23🤝2✍1👍1👀1
𝐎𝐟𝐟𝐢𝐜𝐢𝐚𝐥 𝐀𝐧𝐧𝐨𝐮𝐧𝐜𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐟𝐨𝐫 𝐍𝐆𝐀𝐓 𝐓𝐞𝐬𝐭 𝐓𝐚𝐤𝐞𝐫𝐬 𝐚𝐭 𝐔𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲 𝐨𝐟 𝐊𝐚𝐛𝐫𝐢𝐝𝐚𝐡𝐚𝐫 (𝟐𝟎𝟏𝟖 𝐄.𝐂. / 𝟐𝟎𝟐𝟓 𝐆.𝐂.)
Dear all prospective students,
The Ministry of Education will soon administer the National Graduate Admission Test (NGAT). Registration dates will be announced shortly.
To support your academic success, the Office of Postgraduate Studies at the University of Kabridahar is pleased to offer tutorial sessions designed to help candidates prepare effectively for the NGAT.
We strongly encourage all prospective postgraduate applicants to begin their preparations and register for the upcoming tutorial program. These sessions aim to strengthen your readiness and improve your performance on the NGAT. Explore below the Postgraduate Programs offered at our university.
From the Office of Postgraduate Studies
University of Kabridahar
Going the distance to seize the future.
JOIN @GAT_Tutorial
Dear all prospective students,
The Ministry of Education will soon administer the National Graduate Admission Test (NGAT). Registration dates will be announced shortly.
To support your academic success, the Office of Postgraduate Studies at the University of Kabridahar is pleased to offer tutorial sessions designed to help candidates prepare effectively for the NGAT.
We strongly encourage all prospective postgraduate applicants to begin their preparations and register for the upcoming tutorial program. These sessions aim to strengthen your readiness and improve your performance on the NGAT. Explore below the Postgraduate Programs offered at our university.
From the Office of Postgraduate Studies
University of Kabridahar
Going the distance to seize the future.
JOIN @GAT_Tutorial
❤8
የ2018 ዓ/ም የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜ ይፋ ተደረገ።
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከመስከረም 20 - 25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን አሳውቋል።
አመልካቾች የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አመልክቷል።
አመልካቾች ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራቸው ጥያቄ ዘውትር በስራ ሰዓት በ0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et በኩል ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉም አመልካቾች የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ አሳስቧል።
የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል እንደሚኖርበት አክሏል።
JOIN @GAT_Tutorial
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከመስከረም 20 - 25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን አሳውቋል።
አመልካቾች የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አመልክቷል።
አመልካቾች ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራቸው ጥያቄ ዘውትር በስራ ሰዓት በ0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et በኩል ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉም አመልካቾች የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ አሳስቧል።
የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል እንደሚኖርበት አክሏል።
JOIN @GAT_Tutorial
❤8✍2
ባለመታከት የGAT ተፈታኞችን ለስኬት እንዳበቃን የNGAT ተፈታኞችንም በአጭር ጊዜ ያለብዙ ድካም የሚያስፈልጋችሁን ብቻ ለይተን አናዘጋጃችኋለን።
📌 ዛሬውኑ ይመዝገቡ: @GATTutorialBot
About Us: https://t.me/GAT_Tutorial/353
For Questions & Feedback
📞 0907667755
💬 @Dr_Hanuel
🔄 Share: @GAT_Tutorial
TRUSTED AND TOP RANKED
●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●
📌 ዛሬውኑ ይመዝገቡ: @GATTutorialBot
About Us: https://t.me/GAT_Tutorial/353
For Questions & Feedback
📞 0907667755
💬 @Dr_Hanuel
🔄 Share: @GAT_Tutorial
TRUSTED AND TOP RANKED
●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●●
❤12👍2🥰1