#DebreBerhanUniversity
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1008 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ተመራቂዎቹ 919 በመጀመሪያ ዲግሪ፣ 87 በሁለተኛ ዲግሪ እና ሁለት ተማሪዎች ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብር ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1008 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ተመራቂዎቹ 919 በመጀመሪያ ዲግሪ፣ 87 በሁለተኛ ዲግሪ እና ሁለት ተማሪዎች ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብር ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤42👍7😁6
51A+ ያስመዘገበችው ተመራቂ 👏👏
ቃልኪዳን ታዘብ ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ባዮሎጅ ትምህርት ክፍል የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂ ናት።
ተማሪ ቃልኪዳን CGPA 4.00 አጠቃላይ ውጤት ብቻ አይደለም ያስመዘገበችው። በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው ኮርሶች 51A+ እና 6A በማምጣት ያጠናቀቀችው።
በዩኒቨርሲቲው ታሪክ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበችው ቃልኪዳን፤ ከአጠቃላይ ተመራቂ ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት የሁለት ዋንጫዎች ተሸላሚ ሆናለች፡፡
የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ተመራቂ ቃልኪዳን በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ተቀጥራ እንድታገለግል መወሰኑ ተገልጿል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
ቃልኪዳን ታዘብ ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ባዮሎጅ ትምህርት ክፍል የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂ ናት።
ተማሪ ቃልኪዳን CGPA 4.00 አጠቃላይ ውጤት ብቻ አይደለም ያስመዘገበችው። በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው ኮርሶች 51A+ እና 6A በማምጣት ያጠናቀቀችው።
በዩኒቨርሲቲው ታሪክ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበችው ቃልኪዳን፤ ከአጠቃላይ ተመራቂ ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት የሁለት ዋንጫዎች ተሸላሚ ሆናለች፡፡
የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ተመራቂ ቃልኪዳን በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ተቀጥራ እንድታገለግል መወሰኑ ተገልጿል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
👍58❤35🥰11😭5🔥1
#ማሳሰቢያ
የዲግሪ ሰርተፍኬት ለዩንቨርስቲዎች መላኩ የተረጋገጠ ሲሆን ዩንቨርስቲዎች ከዛሬ ጀምሮ ቴምፖ መስጠት ጀምረዋል የመውጫ ፈተና በተመለከተ ላለፉ ተማሪዎች ብቻ ይሰጣል ተብሏል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
የዲግሪ ሰርተፍኬት ለዩንቨርስቲዎች መላኩ የተረጋገጠ ሲሆን ዩንቨርስቲዎች ከዛሬ ጀምሮ ቴምፖ መስጠት ጀምረዋል የመውጫ ፈተና በተመለከተ ላለፉ ተማሪዎች ብቻ ይሰጣል ተብሏል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
👏57❤48😭18👍11🥰2🤔2
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ነገ መጋቢት 15/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ላይ ይጠናቀቃል።
በተሰጠው ጊዜ ያልተመዘገበ ተማሪ ለፈተናው መቀመጥ አይችልም። ያልተመዘገበ ተማሪ በቀጣይ ዓመት የሚፈተን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ከ9-11 ክፍል የተማሩበት ውጤት
➫ አሁን ላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪ መሆን
በድጋሜ ተፈታኝ ከሆኑ https://register.eaes.et ላይ ከዚህ በፊት የተፈተኑበትን አድሚሽን ካርድ በማስገባትና 750 ብር ክፍያ በመፈጸም መመዝገብ ይችላሉ።
ተፈታኞች በመረጡበት የፈተና ማዕከል መፈተን እንደሚችሉ ተገልጿል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚሰጥበት ትክክለኛ ጊዜ ባይገለፅም፤ ፈተናው ሰኔ ወር ውስጥ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
በተሰጠው ጊዜ ያልተመዘገበ ተማሪ ለፈተናው መቀመጥ አይችልም። ያልተመዘገበ ተማሪ በቀጣይ ዓመት የሚፈተን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ከ9-11 ክፍል የተማሩበት ውጤት
➫ አሁን ላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪ መሆን
በድጋሜ ተፈታኝ ከሆኑ https://register.eaes.et ላይ ከዚህ በፊት የተፈተኑበትን አድሚሽን ካርድ በማስገባትና 750 ብር ክፍያ በመፈጸም መመዝገብ ይችላሉ።
ተፈታኞች በመረጡበት የፈተና ማዕከል መፈተን እንደሚችሉ ተገልጿል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚሰጥበት ትክክለኛ ጊዜ ባይገለፅም፤ ፈተናው ሰኔ ወር ውስጥ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤52🤔3👍1
#TVTI #ExitExam
የኢፌዲሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና አርብ መጋቢት 18/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ፣ የሳተላይት ካምፓሶች እና የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የጨርቃ ጨርቅ ቴክኖሎጂ የክረምት ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን ለመውሰድ እየጠበቁ እንደሚገኙ ኢንስቲትዩቱ ገልጿል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጋር በመተባበር በተመረጡ 10 ዩኒቨርሲቲዎች አርብ መጋቢት 18/2018 ዓ.ም ከጠዋት 2፡30-5፡30 ይሰጣል፡፡
የተመዘገቡ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ፈተናውን መውሰድ ያለባቸው ሲሆን፤ ህጋዊ መታወቂያ (የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ፣ የቀበሌ መታወቂያ ወይም የፋይዳ መታወቂያ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Username and Password ተፈታኞቹ በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች የተለጠፈ መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገልጿል፡፡
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
የኢፌዲሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና አርብ መጋቢት 18/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ፣ የሳተላይት ካምፓሶች እና የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የጨርቃ ጨርቅ ቴክኖሎጂ የክረምት ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን ለመውሰድ እየጠበቁ እንደሚገኙ ኢንስቲትዩቱ ገልጿል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጋር በመተባበር በተመረጡ 10 ዩኒቨርሲቲዎች አርብ መጋቢት 18/2018 ዓ.ም ከጠዋት 2፡30-5፡30 ይሰጣል፡፡
የተመዘገቡ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ፈተናውን መውሰድ ያለባቸው ሲሆን፤ ህጋዊ መታወቂያ (የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ፣ የቀበሌ መታወቂያ ወይም የፋይዳ መታወቂያ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Username and Password ተፈታኞቹ በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች የተለጠፈ መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገልጿል፡፡
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤53👍1
ባለፈው ወር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 48,692 (23.8 በመቶ) የሚሆኑት ተፈታኞች ብቻ ፈተናውን ማለፋቸው ተሰምቷል።
ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 236,460 ተማሪዎች ውስጥ 204,028 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ከ32,000 በላይ ተማሪዎች ተመዝግበው 'በግል ምክንያት' ሳይፈተኑ መቅረታቸውን አንድ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን ጠቅሶ መረጃ አጋርቷል።
በአጠቃላይ 342 ተቋማት ማለትም 70 የመንግሥት እና 272 የግል ተቋማት በፈተና አሰጣጡ ላይ መሳተፋቸው ተገልጿል።
የመውጫ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች 48,692 ተፈታኞች ብቻ ያለፉ ሲሆን፤ በቅሬታ ሂደት ላይ ያሉ ውጤቶች አሐዙን ሊያሳድጉት ይችላሉ ተብሏል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 236,460 ተማሪዎች ውስጥ 204,028 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ከ32,000 በላይ ተማሪዎች ተመዝግበው 'በግል ምክንያት' ሳይፈተኑ መቅረታቸውን አንድ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን ጠቅሶ መረጃ አጋርቷል።
በአጠቃላይ 342 ተቋማት ማለትም 70 የመንግሥት እና 272 የግል ተቋማት በፈተና አሰጣጡ ላይ መሳተፋቸው ተገልጿል።
የመውጫ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች 48,692 ተፈታኞች ብቻ ያለፉ ሲሆን፤ በቅሬታ ሂደት ላይ ያሉ ውጤቶች አሐዙን ሊያሳድጉት ይችላሉ ተብሏል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤51😢13🥰1👏1
#coc
የብቃት ምዘና ፈተና በተመለከት አጠቃላይ ማብራሪያ
የ coc ፈተና ከ 2019 Gc ጀምሮ በጤና ሚንስትር ለጤና ዘርፍ ተመራቂ ተማሪዎች የሚሰጥ ፈተና ነው ። በ 13 የጤና ዘርፎች የሚሰጠው ፈተናው ከ2015ዓ.ም ጀምሮ ደሞ የመውጫ ፈተና ያለፉ ተማሪዎች ብቻ እንዲወስዱት ተደርጓል ። ፈተናው በከፍተኛ ትምህርት መምህራን ሚዘጋጅ ሲሆን ሁሉም ጥያቄዎች scenario based ናቸው ፈተናው ለ የ department በተመረጡ standard text book እና updated guide lines ላይ ተመስርቶ ነው ሚዘጋጀው ከመውጫ ፈተና ያለው ልዩነት ተማሪው understand ማድረጉን ላይ ሳይሆን knows how ወይ ደሞ evaluate አድርጎ ለታካሚ ሚወስደውን decision ላይ በብዛት ማተኮሩ ነው።
ፈተናውን ለመፈተን ቴምፖ ግዴታ ነው!
ምዝገባው በዚህ ወር ጀምሮ እስከ ቀጣይ ወር መጀመሪያ እንደሚቀጥል ሲጠበቅ ፈተናው በሚያዚያ ወር መጨረሻ አሊያ ደሞ በግንቦት መጀመሪያ ይሰጣል ።
ፈተናውን እንድታልፉ ሚረዳቹ ከዚ በፊት የነበሩ ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያው ተዘጋጅቶላቹሀል ይሄን በመንካት እራሳችሁን ለፈተናው አዘጋጁ
👉@Exit_Exam_preparationbot
ያለፉ ተማሪዎች ሊስት ወደ ከተማ መስተዳድር ስማቸው ተልኮ license ከዛው ሚወስዱ ይሆናል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
የብቃት ምዘና ፈተና በተመለከት አጠቃላይ ማብራሪያ
የ coc ፈተና ከ 2019 Gc ጀምሮ በጤና ሚንስትር ለጤና ዘርፍ ተመራቂ ተማሪዎች የሚሰጥ ፈተና ነው ። በ 13 የጤና ዘርፎች የሚሰጠው ፈተናው ከ2015ዓ.ም ጀምሮ ደሞ የመውጫ ፈተና ያለፉ ተማሪዎች ብቻ እንዲወስዱት ተደርጓል ። ፈተናው በከፍተኛ ትምህርት መምህራን ሚዘጋጅ ሲሆን ሁሉም ጥያቄዎች scenario based ናቸው ፈተናው ለ የ department በተመረጡ standard text book እና updated guide lines ላይ ተመስርቶ ነው ሚዘጋጀው ከመውጫ ፈተና ያለው ልዩነት ተማሪው understand ማድረጉን ላይ ሳይሆን knows how ወይ ደሞ evaluate አድርጎ ለታካሚ ሚወስደውን decision ላይ በብዛት ማተኮሩ ነው።
ፈተናውን ለመፈተን ቴምፖ ግዴታ ነው!
ምዝገባው በዚህ ወር ጀምሮ እስከ ቀጣይ ወር መጀመሪያ እንደሚቀጥል ሲጠበቅ ፈተናው በሚያዚያ ወር መጨረሻ አሊያ ደሞ በግንቦት መጀመሪያ ይሰጣል ።
ፈተናውን እንድታልፉ ሚረዳቹ ከዚ በፊት የነበሩ ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያው ተዘጋጅቶላቹሀል ይሄን በመንካት እራሳችሁን ለፈተናው አዘጋጁ
👉@Exit_Exam_preparationbot
ያለፉ ተማሪዎች ሊስት ወደ ከተማ መስተዳድር ስማቸው ተልኮ license ከዛው ሚወስዱ ይሆናል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤108👍21🔥5😁4🤔4👏1💔1🖕1
#exit_exam
ለቅሬታ የሚሰጡ ምላሾች ዛሬ ነው ሚጠናቀቁት።
ከ15 ሺህ በላይ ቅሬታዎች ገብተው የተወሰኑት በአግባቡ ተስተካክለዋል። አቶ ተፈሪ(eaes)
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
ለቅሬታ የሚሰጡ ምላሾች ዛሬ ነው ሚጠናቀቁት።
ከ15 ሺህ በላይ ቅሬታዎች ገብተው የተወሰኑት በአግባቡ ተስተካክለዋል። አቶ ተፈሪ(eaes)
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤61👍22😢18😁6🕊6
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 907 ተማሪዎች አስመርቋል።
የዩኒቨርሲቲው 17ኛ ዙር ተመራቂዎች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሕክምና ዶክትሬት እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 907 ተማሪዎች አስመርቋል።
የዩኒቨርሲቲው 17ኛ ዙር ተመራቂዎች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሕክምና ዶክትሬት እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤21
#AdigratUniversity
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 167 ተማሪዎች አስመርቋል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 16ቱ የሕክምና ዶክተሮች መሆናቸው ተገልጿል።
የተቋሙ 12ኛ ዙር ተመራቂዎች 121 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 46 በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 167 ተማሪዎች አስመርቋል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 16ቱ የሕክምና ዶክተሮች መሆናቸው ተገልጿል።
የተቋሙ 12ኛ ዙር ተመራቂዎች 121 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 46 በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤23
#WolaitaSodoUniversity
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 352 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ከ2,300 በላይ ተማሪዎች ትናንት ማስመረቁ ይታወቃል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 352 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ከ2,300 በላይ ተማሪዎች ትናንት ማስመረቁ ይታወቃል።
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤34👍2🥰2
በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ 52 የግል ኮሌጆች ታገዱ
የኢ. ፌ. ዲ. ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር መሰረት በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ባደረገው የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች 52 የግል ኮሌጆች ከዘርፉ እንዲወጡ ማድረሱን አስታወቀ፡፡
ተቋማቱ በዳግም ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ባለመግባታቸው ምክንያት ከከፍተኛ ትምህርት ሴክተር እንዲወጡ የታዘዙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዝርዝር አሳውቋል፡፡
ባለስልጣኑ እንዳታወቀው ተቋማቱ አራት ጊዜ በደብዳቤ፣ አንድ ጊዜ በስልክ እንዲሁም አንድ ጊዜ በአካል ቀርበው እንዲያስረዱ በስልክ ጥሪ በተደጋጋሚ ጥሪ ባለማክበራቸው ህጋዊነታቸው ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም ተቋማቱ የተላለፈውን ውሳኔ ተግባራዊ እንድያደርጉ በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ተግባራዊ ባለማድረጋቸው ህጋዊነታቸው የተቋረጠ ሰለሆነ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ተሰማርተው ዜጎች ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ የከፍተኛ ትምህርት አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ እና አስፈላው የህግ እንደሚወሰድባቸው መገለፁን ብስራት ሬዲዮ ከኢ. ፌ. ዲ. ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የደረሰው መረጃ ያመላክታል፡፡
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
የኢ. ፌ. ዲ. ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር መሰረት በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ባደረገው የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች 52 የግል ኮሌጆች ከዘርፉ እንዲወጡ ማድረሱን አስታወቀ፡፡
ተቋማቱ በዳግም ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ባለመግባታቸው ምክንያት ከከፍተኛ ትምህርት ሴክተር እንዲወጡ የታዘዙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዝርዝር አሳውቋል፡፡
ባለስልጣኑ እንዳታወቀው ተቋማቱ አራት ጊዜ በደብዳቤ፣ አንድ ጊዜ በስልክ እንዲሁም አንድ ጊዜ በአካል ቀርበው እንዲያስረዱ በስልክ ጥሪ በተደጋጋሚ ጥሪ ባለማክበራቸው ህጋዊነታቸው ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም ተቋማቱ የተላለፈውን ውሳኔ ተግባራዊ እንድያደርጉ በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ተግባራዊ ባለማድረጋቸው ህጋዊነታቸው የተቋረጠ ሰለሆነ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ተሰማርተው ዜጎች ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ የከፍተኛ ትምህርት አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ እና አስፈላው የህግ እንደሚወሰድባቸው መገለፁን ብስራት ሬዲዮ ከኢ. ፌ. ዲ. ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የደረሰው መረጃ ያመላክታል፡፡
የ University መረጃ የምትገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep
❤80👍8😁7🔥5🤨2