Ethio_programming
48 subscribers
522 photos
93 videos
181 files
140 links
Codders for ethiopia
You need to teach your self
Nobody is gonna tea

We talk about hacking. Promotion is so forbidden stay cool and get updated.
🚫Insults Not Allowed
✔️No politics
✔️Be nice
🚫NO SPAM/Ad
🔞No Adult Content



👉@Yada2k20
Download Telegram
Forwarded from MERRY AB
Goro secondary school adama
Mana barumsaa gooroo sad.2ffaa adaamaa
https://t.me/Goroscho
Forwarded from Deleted Account
Channel photo updated
🔰 ለማንም ሰው በነፃ እና በሌላ ቁጥር ለመደወል 🔰


Steps:-
Step 1 - የስልኮን browser ከፍተው GlobFone.com ብለው ይፈልጉ

Step 2 - ወደ Top Result ይሂዱ call የሚለዉን ይጫኑ

Step 3 - ሀገር እና ስልክ ቁጥር ይምረጡ

Step 4 - ለ 2min ይጠብቁ

Step 5 - ለመሞከር ወደራስዎ ስልክ ደውለው ቁጥሩን ይዩት😍
Channel photo removed
Channel photo updated
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ኦሮሚያ ክልል!

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተከናወነው የላብራቶሪ ምርመራ 284 ሲሆን ከእነዚህ መካከል ነው ስድስት (6) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው። አጠቃላይ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 83 ደርሰዋል።

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

ታማሚ 1 - የ21 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።

ታማሚ 2 - የ20 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።

ታማሚ 3 - የ65 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዳማ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

ታማሚ 4 - የ46 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

ታማሚ 5 - የ56 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

ታማሚ 6 - የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

Via @tikvahethAFAANOROMOO (Biiroo Fayyaa Oromiyaa)

@tikvhhethiopiaBot @tikvahethiopia