Forwarded from All Promotion
10 አምሮን የሚጎዱ ልምዶች - በፍጥነት መቆም ያለባቸው https://get.et/hvLsnN
www.get.et
10 አምሮን የሚጎዱ ልምዶች - በፍጥነት መቆም ያለባቸው
10 harmful and must stop propensities and habits
All Promotion
"Welcome"
This Channel Created For
#Promotion
#Advertising
And More And More
https://t.me/yppromotion
"Welcome"
This Channel Created For
#Promotion
#Advertising
And More And More
https://t.me/yppromotion
Telegram
All Promotion
"Welcome"
This Channel Created For
#Promotion
#Advertising
And More And More
This Channel Created For
#Promotion
#Advertising
And More And More
🔰 ለማንም ሰው በነፃ እና በሌላ ቁጥር ለመደወል 🔰
Steps:-
Step 1 - የስልኮን browser ከፍተው GlobFone.com ብለው ይፈልጉ
Step 2 - ወደ Top Result ይሂዱ call የሚለዉን ይጫኑ
Step 3 - ሀገር እና ስልክ ቁጥር ይምረጡ
Step 4 - ለ 2min ይጠብቁ
Step 5 - ለመሞከር ወደራስዎ ስልክ ደውለው ቁጥሩን ይዩት😍
Steps:-
Step 1 - የስልኮን browser ከፍተው GlobFone.com ብለው ይፈልጉ
Step 2 - ወደ Top Result ይሂዱ call የሚለዉን ይጫኑ
Step 3 - ሀገር እና ስልክ ቁጥር ይምረጡ
Step 4 - ለ 2min ይጠብቁ
Step 5 - ለመሞከር ወደራስዎ ስልክ ደውለው ቁጥሩን ይዩት😍
Forwarded from All Promotion
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ኦሮሚያ ክልል!
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተከናወነው የላብራቶሪ ምርመራ 284 ሲሆን ከእነዚህ መካከል ነው ስድስት (6) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው። አጠቃላይ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 83 ደርሰዋል።
የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦
ታማሚ 1 - የ21 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።
ታማሚ 2 - የ20 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።
ታማሚ 3 - የ65 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዳማ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
ታማሚ 4 - የ46 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
ታማሚ 5 - የ56 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
ታማሚ 6 - የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
Via @tikvahethAFAANOROMOO (Biiroo Fayyaa Oromiyaa)
@tikvhhethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተከናወነው የላብራቶሪ ምርመራ 284 ሲሆን ከእነዚህ መካከል ነው ስድስት (6) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው። አጠቃላይ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 83 ደርሰዋል።
የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦
ታማሚ 1 - የ21 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።
ታማሚ 2 - የ20 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።
ታማሚ 3 - የ65 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዳማ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
ታማሚ 4 - የ46 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
ታማሚ 5 - የ56 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
ታማሚ 6 - የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።
Via @tikvahethAFAANOROMOO (Biiroo Fayyaa Oromiyaa)
@tikvhhethiopiaBot @tikvahethiopia
Forwarded from Benito
👑️LATINO FAN'S👑
EP⚡CO💿
musica🎶
video🎥
pictuer 📷
easy money baby💖
creator @Lu_Lu_Lunay
https://telegram.me/Latinopop12
EP⚡CO💿
musica🎶
video🎥
pictuer 📷
easy money baby💖
creator @Lu_Lu_Lunay
https://telegram.me/Latinopop12
Forwarded from 7 Nation🇪🇹
J balvin
BIENVENIDOS AL MUMDO D J BALVIN
Aqui encontraràs:
🎧Music
📷 Photo
🔎Curiosidades
🎥Videos
Ultimo album: colores🌈💜💙💜💛💚 @wampiii
https://telegram.me/J_balvinalbum
BIENVENIDOS AL MUMDO D J BALVIN
Aqui encontraràs:
🎧Music
📷 Photo
🔎Curiosidades
🎥Videos
Ultimo album: colores🌈💜💙💜💛💚 @wampiii
https://telegram.me/J_balvinalbum
የተዘጉ ስልኮችን መክፈት ማለት ምን ማለት ነው?
Network ሰጪ ድርጅቶች በመላው አለም ላይ ይገኛሉ። በሀገራችንም ethio telecom ይገኛል። በሌሎች ሀገራት ደሞ ከ አንድ በላይ network አቅራቢ ድርጅቶች ሊኖሩ ይችላሉ። ይህም የሆነበት ምክንያት በመንግስት ስር ሳይሆን በ ግል ተቃማት ስር ስለሆኑ ነው።ለዚህም ጎሮቤታችን Kenya ጥሩ ማሳያ ናት። ከ አንድ በላይ የመኖሩ ጥቅም ህዝቡ የተሻለ አማራጭ ያገኛል ድርጅቶቹም የተሻለ ነገር ለማቅረብ ፉክክር ዉስጥ ይገባሉ። አንድ አንድ network ሰጪ ድርጅቶች ደግሞ አለም አቀፍ እውቅና አላቸው ለምሳሌ T-mobile, verizon, orange, vodafone.....
እነዚህ ድርጅቶች ከሚፎካክሩቸው መንገዶች አንዱ ደንበኞችን ለመሳብ ሲሉ የስልክ ቀፎዎችን በቅናሽ ዋጋ ያቀርባሉ። ይህን የሚያደርጉት ደንበኞቻቸው የ አየር ሰአት በገዛቸዉ ቁጥር ተጠቃሚ ስለሚሆኑ ነው። ነገር ግን በዚ መንገድ የተገዙ የ ስልክ ቀፎዎች ከተገዙበት የ network ሰጪ ተቃማት ውጪ ያሉ sim cardoችን አይቀበሉም ይህም ምክንያቱ በ security code ስለሚቆለፉ ነው። እንደዚህ አይነት ስልኮች ሀገር ስለቀየሩ ሳይሆን እንቢ የሚሉት ከ ተገዙበት የ network ሰጪ ድርጅት ዉጪ ባሉ network ሰጪ ድርጅቶች sim card ስለማይሰሩ ነው።
የተዘጉ ስልኮች የሚከተሉትን ምልክቶች ያሳያሉ።
Sim not valid, wrong sim,unknown sim, phone restricted, contact service provider.....
ከ network ሰጪ ድርጅቶች የተገዛ ስልክ ለመክፈት ሁለት መንገድ አለ።
1. Computer , flasher box, እና flasher file በመጠቀም መክፈት ይቻላል።
2. ለ ድርጅቱ መጠነኛ ክፍያ በመፈጸም ማስከፈት ሲሆን ይሄ ደሞ የ e-commerce እንዲሁም credit card ይጠይቃል። ይሄ አገልግሎት ደሞ እኛ ሀገር ስለሌለ ያለው አማራጭ ውጭ ሀገር በምናቀው ሰው ማስከፈት ነው። ክፍያው ከተፈጸመላቸው ኮድ ብቻ ስለሚልኩን ማለት ነው
Network ሰጪ ድርጅቶች በመላው አለም ላይ ይገኛሉ። በሀገራችንም ethio telecom ይገኛል። በሌሎች ሀገራት ደሞ ከ አንድ በላይ network አቅራቢ ድርጅቶች ሊኖሩ ይችላሉ። ይህም የሆነበት ምክንያት በመንግስት ስር ሳይሆን በ ግል ተቃማት ስር ስለሆኑ ነው።ለዚህም ጎሮቤታችን Kenya ጥሩ ማሳያ ናት። ከ አንድ በላይ የመኖሩ ጥቅም ህዝቡ የተሻለ አማራጭ ያገኛል ድርጅቶቹም የተሻለ ነገር ለማቅረብ ፉክክር ዉስጥ ይገባሉ። አንድ አንድ network ሰጪ ድርጅቶች ደግሞ አለም አቀፍ እውቅና አላቸው ለምሳሌ T-mobile, verizon, orange, vodafone.....
እነዚህ ድርጅቶች ከሚፎካክሩቸው መንገዶች አንዱ ደንበኞችን ለመሳብ ሲሉ የስልክ ቀፎዎችን በቅናሽ ዋጋ ያቀርባሉ። ይህን የሚያደርጉት ደንበኞቻቸው የ አየር ሰአት በገዛቸዉ ቁጥር ተጠቃሚ ስለሚሆኑ ነው። ነገር ግን በዚ መንገድ የተገዙ የ ስልክ ቀፎዎች ከተገዙበት የ network ሰጪ ተቃማት ውጪ ያሉ sim cardoችን አይቀበሉም ይህም ምክንያቱ በ security code ስለሚቆለፉ ነው። እንደዚህ አይነት ስልኮች ሀገር ስለቀየሩ ሳይሆን እንቢ የሚሉት ከ ተገዙበት የ network ሰጪ ድርጅት ዉጪ ባሉ network ሰጪ ድርጅቶች sim card ስለማይሰሩ ነው።
የተዘጉ ስልኮች የሚከተሉትን ምልክቶች ያሳያሉ።
Sim not valid, wrong sim,unknown sim, phone restricted, contact service provider.....
ከ network ሰጪ ድርጅቶች የተገዛ ስልክ ለመክፈት ሁለት መንገድ አለ።
1. Computer , flasher box, እና flasher file በመጠቀም መክፈት ይቻላል።
2. ለ ድርጅቱ መጠነኛ ክፍያ በመፈጸም ማስከፈት ሲሆን ይሄ ደሞ የ e-commerce እንዲሁም credit card ይጠይቃል። ይሄ አገልግሎት ደሞ እኛ ሀገር ስለሌለ ያለው አማራጭ ውጭ ሀገር በምናቀው ሰው ማስከፈት ነው። ክፍያው ከተፈጸመላቸው ኮድ ብቻ ስለሚልኩን ማለት ነው