ማንቸስተር ዩናይትድ በዛሬው ጨዋታ 3 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ አድርገዋል ሶስቱም ወደ ጎልነት ተቀይረዋል።
አርሰናል 3 ጎሎችን ሲያስተናግድ ከ122 ጨዋታዎች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው!!
SHARE 📲 @EthioEpl
አርሰናል 3 ጎሎችን ሲያስተናግድ ከ122 ጨዋታዎች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው!!
SHARE 📲 @EthioEpl
❤164😁41🔥13💔11👏6🥰3
Forwarded from Y.W
https://t.me/Zena_United
https://t.me/Zena_United
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤44
የአርሰናል በማንችስተር ዩናይትድ ሽንፈት፡
◾️️ የመጀመሪያ ሽንፈት በሜዳው በዚህ ሲዝን በሁሉም ውድድሮች
◾️️ የመጀመሪያ ሽንፈት በዚህ የውድድር ዘመን የመክፈቻ ጎል ካስቆጠረ በኋላ
◾️ ለመጀመሪያ ጊዜ ከታህሳስ 2023 በኋላ ሶስት ጎል ተቆጠረባቸው
SHARE 📲 @EthioEpl
◾️️ የመጀመሪያ ሽንፈት በሜዳው በዚህ ሲዝን በሁሉም ውድድሮች
◾️️ የመጀመሪያ ሽንፈት በዚህ የውድድር ዘመን የመክፈቻ ጎል ካስቆጠረ በኋላ
◾️ ለመጀመሪያ ጊዜ ከታህሳስ 2023 በኋላ ሶስት ጎል ተቆጠረባቸው
A rough night for the Gunners 🫥
SHARE 📲 @EthioEpl
😁79❤29👍9🤣6🏆3🙏1
ብራያን ምቤሞ ከማርከስ ራሽፎርድ በኋላ በአንድ የፕሪሚየር ሊግ ሲዝን አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል ላይ ጎል ያስቆጠረ የመጀመሪያው የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች መሆን ችሏል። 😮
SHARE 📲 @EthioEpl
SHARE 📲 @EthioEpl
🔥142❤35👏10😁6😡4