Pep tactics
ከሁሉም ቲኪ ታካ ይመቸኛል ኳሱን ከያዙት አይለቁትም ነበር ተቃራኒ ቡድን ደግሞ ደሞን እስኪተፋ ኳሷን ለማግኘት ይሯሯጥ ነበር ይሄ ስትራቴጂ ለ Barcelona እና Spain ተመችቷቸው ነበር
Mikel Arteta Arsenal manager
Enzo Maresca Leicester/Chelsea manager Now man City Head Coach
Tito Vilanova Barcelona manager after pep left
Domènec Torrent Former Flamengo/Galatasaray manager Currently Head coach, C.F. Monterrey
Carlos Vicens Braga manager
Pepijn Lijnders RB Salzburg manager before returning to assistant role at man city i think he will leave with pep
በስሩ ከነበሩት ተጫዋቾች ደግሞ ማስታውሰው Vincent Company current Bayern Munich coach እና Kolo toure
🙌🏾የምር pep የ እግር ኳስ አሰልጣኞች ከላይ ካሉት ጋር አብሮ መቀመጥ የለበትም ትላላቹ?
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🔥15❤4👏2🤝1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ሰኞ ግንቦት 24 ሥራ ዝግ ነው።
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም በፌዴራል እና ክልል መንግሥታዊ ተቋማት እንዲሁም የግል ተቋማት ሥራ ዝግ ሆኖ ይውላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ቦርዱ፦
- ዜጎች ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ መጠቀማቸው ስለሚያስፈልግ የፌዴራል እና የክልል መንግሥታዊ ተቋማት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ሥራ ዝግ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
- ዜጎች ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ መጠቀማቸው ስለሚያስፈልግ በፌዴራል እና በክልሎች የሚገኙ ማንኛውም መንግሥታዊ ያልሆኑ እና የግል ተቋማት በተመሳሳይ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ዝግ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
- የአስቸኳይ ጊዜ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት፣ ሆስፒታሎች፣ የዕለት ተዕለት አገልግሎት ሰጪዎችም (ሆቴሎች፣ ሬስቶራንቶች፣ የትራንስፓርት አገልግሎት) በዝግ ቀናት የሚያደርጉትን አገልግሎት በተመሳሳይ እንዲያከነውኑ ፤ የመተባበር ግዴታው እነዚህን ተቋማት እንቅስቃሴ መዘጋት እንደማያስገድድ አሳውቋል።
- የትራንስፓርት አገልግሎት በተለመደው መንገድ የሚቀጥል ቢሆንም፤ ዜጎች ድምፅ ከመስጠት ውጪ ከፍተኛ እንቅስቃሴን የሚፈልጉ ሁነቶችን እና ዕቅዶችን እንዳይይዙ እና እንቅስቃሴያቸውን ድምፅ ለመስጠት ብቻ እንዲያደርጉ አረበታቷል።
#NEBE
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም በፌዴራል እና ክልል መንግሥታዊ ተቋማት እንዲሁም የግል ተቋማት ሥራ ዝግ ሆኖ ይውላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ቦርዱ፦
- ዜጎች ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ መጠቀማቸው ስለሚያስፈልግ የፌዴራል እና የክልል መንግሥታዊ ተቋማት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ሥራ ዝግ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
- ዜጎች ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ መጠቀማቸው ስለሚያስፈልግ በፌዴራል እና በክልሎች የሚገኙ ማንኛውም መንግሥታዊ ያልሆኑ እና የግል ተቋማት በተመሳሳይ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ዝግ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
- የአስቸኳይ ጊዜ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት፣ ሆስፒታሎች፣ የዕለት ተዕለት አገልግሎት ሰጪዎችም (ሆቴሎች፣ ሬስቶራንቶች፣ የትራንስፓርት አገልግሎት) በዝግ ቀናት የሚያደርጉትን አገልግሎት በተመሳሳይ እንዲያከነውኑ ፤ የመተባበር ግዴታው እነዚህን ተቋማት እንቅስቃሴ መዘጋት እንደማያስገድድ አሳውቋል።
- የትራንስፓርት አገልግሎት በተለመደው መንገድ የሚቀጥል ቢሆንም፤ ዜጎች ድምፅ ከመስጠት ውጪ ከፍተኛ እንቅስቃሴን የሚፈልጉ ሁነቶችን እና ዕቅዶችን እንዳይይዙ እና እንቅስቃሴያቸውን ድምፅ ለመስጠት ብቻ እንዲያደርጉ አረበታቷል።
#NEBE
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
😁3❤2👎1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Ethio ቴክ'ˢ (Bereket Hib Alex)
🦋#Share🦋
👩💻 @ethio_techs 👨💻 @ethio_techs 👩💻
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍9
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ከቀናት በፊት የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ማሻሻያ (Update) አድርጓል።
ይህን ማሻሻያ ተከትሎ ቁጥራቸው ቀላል ያልሆነ ደንበኞች ከፍተኛ የአገልግሎት መስተጓጎል እየገጠማቸው መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ደንበኞች ቅሬታ ከሆነ መተግበሪያው አፕዴት ከተደረገ በኋላ፦
- አንዳንዴ ሙሉ በሙሉ ስታክ የማድረግ፣
- Passphrase አስገቡ የማለት፣
- "Unexpected error occurred!" የሚል የቴክኒክ ስህተት መልዕክት የማሳየት፣
- የመዘግየት እና ምንም አለማሳየት ችግር እየገጠማቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
ቃላቸውን የሰጡን የባንኩ ደንበኞች ችግሩን ለመፍታት በአካል ወደ ባንክ ቅርንጫፍ ቢያመሩም ከቅርንጫፎቹ የተሰጣቸው ምላሽ " ችግሩ ከአቅማቸው በላይ " መሆኑን እንደነገሯቸው ገልጸዋል።
በዚህ ችግር ምክንያት ስራ ለመስራት፣ እንቅስቃሴ ለማድረግ ማቸገራቸውንና ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ጠቁመዋል።
ወደ 951 ቢደውሉም ረጅም ደቂቃ የሚያስተናግዳቸውን እያገኙ እንዳልሆነ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምሽቱን ይፋዊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
አዲስ መተግበሪያ በማስተዋወቁ ምክንያት በተወሰኑ ደንበኞች ላይ የአገልግሎት መስተጓጎል ማጋጠሙን አምኖ ይቅርታ የጠየቀ ሲሆን፣ ችግሩን በአፋጣኝ ለመፍታት ርብርብ እያደረገ መሆኑን እና ደንበኞች በ951 የጥሪ ማዕከል ወይም ባዘጋጀው የዋትስአፕ ማህበራዊ ገጽ (https://chat.whatsapp.com/BFR1h7SrAti091qznFEP4u) በኩል ድጋፍ ማግኘት እንደሚችሉ አስታውቋል።
ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
ይህን ማሻሻያ ተከትሎ ቁጥራቸው ቀላል ያልሆነ ደንበኞች ከፍተኛ የአገልግሎት መስተጓጎል እየገጠማቸው መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ደንበኞች ቅሬታ ከሆነ መተግበሪያው አፕዴት ከተደረገ በኋላ፦
- አንዳንዴ ሙሉ በሙሉ ስታክ የማድረግ፣
- Passphrase አስገቡ የማለት፣
- "Unexpected error occurred!" የሚል የቴክኒክ ስህተት መልዕክት የማሳየት፣
- የመዘግየት እና ምንም አለማሳየት ችግር እየገጠማቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
ቃላቸውን የሰጡን የባንኩ ደንበኞች ችግሩን ለመፍታት በአካል ወደ ባንክ ቅርንጫፍ ቢያመሩም ከቅርንጫፎቹ የተሰጣቸው ምላሽ " ችግሩ ከአቅማቸው በላይ " መሆኑን እንደነገሯቸው ገልጸዋል።
በዚህ ችግር ምክንያት ስራ ለመስራት፣ እንቅስቃሴ ለማድረግ ማቸገራቸውንና ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ጠቁመዋል።
ወደ 951 ቢደውሉም ረጅም ደቂቃ የሚያስተናግዳቸውን እያገኙ እንዳልሆነ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምሽቱን ይፋዊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
አዲስ መተግበሪያ በማስተዋወቁ ምክንያት በተወሰኑ ደንበኞች ላይ የአገልግሎት መስተጓጎል ማጋጠሙን አምኖ ይቅርታ የጠየቀ ሲሆን፣ ችግሩን በአፋጣኝ ለመፍታት ርብርብ እያደረገ መሆኑን እና ደንበኞች በ951 የጥሪ ማዕከል ወይም ባዘጋጀው የዋትስአፕ ማህበራዊ ገጽ (https://chat.whatsapp.com/BFR1h7SrAti091qznFEP4u) በኩል ድጋፍ ማግኘት እንደሚችሉ አስታውቋል።
ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
👎6
"This is a landmark moment for Ethiopia," said IMF Managing Director Kristalina Georgieva. "The approval of the ECF is a testament to Ethiopia’s strong commitment to transformative reforms. The IMF looks forward to supporting these efforts to help make the economy more vibrant, stable, and inclusive for all Ethiopians."
👆🏽ይሄን ያለቺው የ IMF Managing Director ነች እየሆነ ያለው ግን በተቃራኒ ነው።
✌🏽ለማንኛውም ከ IMF መበደር ከእናት እንደመበደር አይደለም😊
@EthCryptopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤11💯2👏1😢1
😂Ethio Telecom በ መብራት ሀይል ተከሽኖ
ይሄንን ነገር ለማድረግ እግራቹንም እጃቹንም እንዳታነሱ😅በ Tele Birr ተማሩ
@EthCryptopia🐣 Beki Eth-Cryptopia 📱 Eth-Cryptopia
ይሄንን ነገር ለማድረግ እግራቹንም እጃቹንም እንዳታነሱ😅በ Tele Birr ተማሩ
@EthCryptopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😁10❤1
Eth-cryptopia
1. የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም መጀመርያ 50% ነበር ያወረድነው እሁንም ይሄ ነገር የሚስማማ ከሆነ 1$ ዋገ ከ 200-250-300 ብር ባንክ ምንዛሬ ላይ ልናይ እንችላለን። ምክንያቱ ደግሞ የ $ ዋጋ ብሄራዊ ባንክ በሚያወጣው ስኬል ሳይሆን ገበያው ውስጥ በሚፈለገው መጠን ነው እንዲወሰን የሚፈልጉት።ገበያው ላይ ደግሞ ከፍተኛ የሆነ ፍላጎት ስላለ የመግዛት አቅም ያለው በፈለገበት ዋጋ ዶላርን ስለሚገዛ የኢትዮጵያ ብር ከምታስቡት በላይ አቅም ያጣል።
2. ግብር ላይ ጭማሬ ማድርግ እና ቁጥጥሩን ማጥበቅ
3. መንግስት የሚያደርገውን ድጎማ ማንሳት ( ይሄ ጀምሯል ነዳጅ ላይ የነበረው ድጎማ ሲነሳ ከዛ በተጨምሪ ትምህርት፣ የጤና፣ የግብርና ሴክተሮች ላይ ምንም አይነት ድጎማ አለማድረግ)
4. ከላይ የተዘረዘሩት ነገሮች ከሆኑ እና የሀገሪቷ ኢኮኖሚ ሲወርድ የሚሰጠውን ብድር ለድጋፍ ማዋል😅
🙌በቅርቡ እያንዳንዱ እቃ ላይ የሚኖረውን ጭማሬ አስቡት ማንም አፎርድ አያደግም
BTW ደሞዝ የዛሬ ስንት አመት ባለበት ነው።
@EthCryptopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😭14
✌🏽Message for Ethiopian Arsenal fans
ዛሬ የ Campions League Final match ይደረጋል እና ቤታቹ ማየት የምትችሉ በ ቤታቹ ካልሆነ ደግሞ የባለፈው አይነት ሙድ ውስጥ ገብታቹ ከተማው ውስጥ በዛ ለሊት ባትንቀሳቀሱ አሪፍ ነው ከምርጫ ጋር በተያያዘ የተለያዩ ቦታዎች ላይ መሰብሰብ ምናምን የሚቻል አይመስለኝም በተለይ የምርጫ ጣብያዎች አካባቢ ጥንቃቄ አድርጉ✌🏽
Good luck Guys
ዛሬ የ Campions League Final match ይደረጋል እና ቤታቹ ማየት የምትችሉ በ ቤታቹ ካልሆነ ደግሞ የባለፈው አይነት ሙድ ውስጥ ገብታቹ ከተማው ውስጥ በዛ ለሊት ባትንቀሳቀሱ አሪፍ ነው ከምርጫ ጋር በተያያዘ የተለያዩ ቦታዎች ላይ መሰብሰብ ምናምን የሚቻል አይመስለኝም በተለይ የምርጫ ጣብያዎች አካባቢ ጥንቃቄ አድርጉ✌🏽
Good luck Guys
❤10😁6👏4
Forwarded from Ethio ቴክ'ˢ
😁4❤1
Arsenal 1 - PSG 0
Gabriel Magalhaes🔥
Gabriel Magalhaes
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Eth-cryptopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤8👏1
Eth-cryptopia
This was my prediction 3 weeks ago PSG won vs Bayern and i know they are going to win it but arsenal this year was great for Arsenal fr I know its hard but this was the best year for arsenal we will also see this best team in the next year🔥
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍1