Ermi E-learning
9.27K subscribers
210 photos
13 videos
27 files
172 links
In this channel different accounting and finance course will be provide.
Download Telegram
Forwarded from Tikvah-University
#ExitExamUpdates

የመውጫ ፈተና ለመውሰድ እየተመዘገባችሁ የምትገኙ አመልካቾች ከ OTP ጋር የተያያዘ ችግር ካጋጠማችሁ ወይም OTP ካልደረሳችሁ አቅራቢያችሁ የሚገኝ የፋይዳ አገልግሎት ቢሮ በመሔድ ወይም 9779 ላይ በመደወል ድጋፍ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

ስልክ ቁጥርዎን ከቀየሩና OTP በቀድሞ ስልክ ቁጥርዎ ከተላከ፣ አቅራቢያዎ የሚገኝ የፋይዳ አገልግሎት ቢሮ በመሔድ ወይም 9779 ላይ በመደወል ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ሌሎች መረጃዎች በአግባቡ እስከተሞሉ ድረስ፣ የጾታ እንዲሁም የስልክ ቁጥር አለመመሳሰል ችግር አይሆንም፡፡ ስለዚህ የስልክ ቁጥር እንዲሁም የጾታ አለመመሳሰል ቢኖርም የፋይዳ መታወቂያችሁን በመጠቀም የራስ ማረጋጋጫ (Self-Identity Verification) ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ የተወሰነ የስፔሊንግ ስህተትም ችግር አይሆንም ተብሏል፡፡

ፋይልዎን በ FAN ቁጥርዎ አማካኝነት ማግኘት ካልቻሉ፣ ሁለተኛውን አማራጭ (Bio Data) በመጠቀም ለማግኘት ይሞክሩ፡፡ በሁለቱም አማራጮች ማግኘት ካልቻሉ የትምህርት ተቋምዎን ያነጋግሩ፡፡

የመጀመሪያ ተፈታኝ ከሆኑ ተከታዩን ሊንክ ተጠቅመው ያረጋግጡ 👇
https://verify.ethernet.edu.et/

አጠቃቀሙን የሚያሳይ ቲቶሪያል ለማግኘት 👇
https://youtu.be/6sH8UVac1Cg

@tikvahuniversity
👍1310😁2
2👍1
54👏8💯4👍1
10
👍43
2
3
6
Forwarded from Tikvah-University
#ExitExam

በ2018 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ተፈታኞች የፈተና ጊዜ ተራዝሟል፡፡


ትምህርት ሚኒስቴር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ የዚህ ዓመት አጋማሽ የመውጫ ፈተና ከጥር 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ማስታወቁ ይታወሳል።

ነገር ግን "ከፈተና ዝግጅት ሥራዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት" የፈተናው ቀን የተራዘመ መሆኑ ተገልጿል።

ምዝገባ ያደረጋችሁና በማድረግ ላይ የምትገኘ ተመዛኞች ፈተናው የሚሰጥበት ትክክለኛ ቀን በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት / በትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ በትዕግስት አንድትጠብቁ ተብሏል።

(ከላይ የተያያዘው የምስል መረጃ ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተገኘ ነው።)

@tikvahuniversity
15👍14
🔥82
Forwarded from Natnael Mekonnen
#ExitExam

የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከየካቲት 16-27/2018 ዓ.ም ይሰጣል።

የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ትናንት ጥር 19/2018 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላከው መረጃ ገልጿል።

የፈተና መርሐግብሩን ትክክለኛነትና ለዩኒቨርሲቲዎች መድረሱን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አረጋግጧል።

በመሆኑም የ2018 ዓ.ም ግማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ዕጩ ተፈታኞች የጊዜ ሰሌዳውን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ ተብሏል።

#ExitExam2018 #MoE
19👍12
91👍37🎉10🔥4
Thank you my family 😍😍😍😍😍
👏154👍31🏆12🙏8🔥5