Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ከድሆች ኪስና መቀነት በተሰበሰበ ገንዘብ የሚንቀሳቀስ ሚዲያን በሀብት ለካበቱ ለአምባ ገነን ጳጳሳት ዉዳሴ ብቻ መጠቀም አረመኔነት ነው።
👍18
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ኦርቶዶክሳዊነትን ከኢትዮጵያ ምድር ለማጥፋት አስቀድሞ "ገዳማት የታጣቂዎች መሸሸጊያ ናቸው" ብሎ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሲያሰራጭ ነበረው ሥርዐት ሰሞኑን በምሥራቅ ጎጃም ዞን እነማይ ወረዳ በታላቁ የዲማ ጊዮርጊስ ገዳምን በከባድ መሳሪያ ደብድቦ ስድስት(6)በገዳሙ ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከባድ ጉዳት ማድረሱ ታውቋል።
😭24💔13❤1
ቤተክርስቲያንን በለበቅና በጨንገር(አርጩሜ) ሳይሆን በሰይፍ በመሳሪያ መጠበቅ ጽድቅ ነው። ድንበሩን ጥሶ የሚመጣ አካል በለበቅ አይመለስም፡፡ እንደ አመጣጡ ማስተናገድ
አንድ ባሕታዊ መስቀል ተሰላጢን(ላዩ መስቀል ታቹ ጦር) የኾነ በትር ይዘው ያዩ አንድ ሰው "ምነው አባቴ ኹለቱን በአንድ ይዘዋልሳ?" ይሏቸዋል። ባሕታዊውም "ለዘመጽዐ በአመጻ እዘብጦ በዝንቱ ጾር፣ ለዘመጽዐ በሰላም እባርኮ በዝንቱ መስቀል - በአመጽ የሚመጣውን በዚህ ጦር እወጋዋለሁ በሰላም የሚመጣውን በመስቀሉ እባርከዋለሁ” ብለው መለሱ ይባላል።
አንድ ባሕታዊ መስቀል ተሰላጢን(ላዩ መስቀል ታቹ ጦር) የኾነ በትር ይዘው ያዩ አንድ ሰው "ምነው አባቴ ኹለቱን በአንድ ይዘዋልሳ?" ይሏቸዋል። ባሕታዊውም "ለዘመጽዐ በአመጻ እዘብጦ በዝንቱ ጾር፣ ለዘመጽዐ በሰላም እባርኮ በዝንቱ መስቀል - በአመጽ የሚመጣውን በዚህ ጦር እወጋዋለሁ በሰላም የሚመጣውን በመስቀሉ እባርከዋለሁ” ብለው መለሱ ይባላል።
👍35❤12🫡3
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የፕትርክና ዉድድር
አቡን ሳዊሮስና አቡን ዲዮስቆሮስ ለጥቅምቱ ሲኖዶስ ፓትርያርክ ለመሆን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ገጽታቸውን እየገነቡና ከፍተኛ ፉኩክር እያደረጉ ነው።ሌላው ደግሞ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ድንግል ማርምን አምርረው ለሚጠሏት ለአቡን ገብርኤል ይሰጥ የሚሉ የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻዎች ተጀምረዋል። እነርሱ በሥልጣን ጥማት ተጠምደዋል ኦርቶዶክሱ ግን በየቦታው እንደ ቅጠል እየረገፈ ነው።መፍትሔው ከመዋቅሩም ሆነ ከግለሰቦቹ አንዳች ነገር ባለመጠበቅ ራስን መከላከልና የመኖር ኅልውናን ማረጋገጥ ነው።
https://t.me/Eyo21e
አቡን ሳዊሮስና አቡን ዲዮስቆሮስ ለጥቅምቱ ሲኖዶስ ፓትርያርክ ለመሆን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ገጽታቸውን እየገነቡና ከፍተኛ ፉኩክር እያደረጉ ነው።ሌላው ደግሞ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ድንግል ማርምን አምርረው ለሚጠሏት ለአቡን ገብርኤል ይሰጥ የሚሉ የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻዎች ተጀምረዋል። እነርሱ በሥልጣን ጥማት ተጠምደዋል ኦርቶዶክሱ ግን በየቦታው እንደ ቅጠል እየረገፈ ነው።መፍትሔው ከመዋቅሩም ሆነ ከግለሰቦቹ አንዳች ነገር ባለመጠበቅ ራስን መከላከልና የመኖር ኅልውናን ማረጋገጥ ነው።
https://t.me/Eyo21e
👍17😭7❤5
ኅልውናችንን የምናረጋግጥበት አማራጭ የሌለው ብቸኛው መፍትሔ ተደራጅቶ ራስን መከላከል ነው።ይኽ ደግሞ እውን የሚሆነው በየ ሚዲያው እንደራጅ እያሉ በመለፍለፍ ሳይሆን መሬት ወርዶ ድምጽ አጥፍቶ በመሥራት ነው።
👍43