በዚህ ስምንት ዓመት ውስጥ ኦሮሚያ ተብሎ በተከለለ ክልል ውስጥ በትንሹ ከ500 ያላነሱ ካህናት በኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥት መዋቅር አስፈጻሚነት ተገድለዋል።ምን እየሆነ እንዳለ ወዴት እየሄድን እንደሆነ የተረዳን አይመስለኝም።ዛሬም የህንጻ ግንባታ፣የበዓል ድምቀት ዜና ላይ ነን።ነገያችንን ሳስበው ያስፈራኛል።እንደ ዘንዶ ከተጠመጠመብን መዋቅር ተላቀን ራሳችንን ማስከበር ካልጀመርን እየመጣ ያለው መከራ ትናንተ ከሆነብንና ዛሬ እየሆነብን ካለው የከፋ ነው።
😢16❤2👍1
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ገብረ ሥላሴ (መድሎተ አሚን) ታስሯል የሚል ጽሑፍ አየሁ እውነት ነው ? እስኪ መረጃ ያላችሁ አጋሩን
😢17❤2
Forwarded from ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት (እውነት በእምነት)
👉ሁሉም ይስማማሉ፦
✍️ሥልጣን ለመያዝም ሆነ በሥልጣን ለመቆየት ኦርቶዶክስን መጥላት እንደ መስፈርት ተወስዷል።
አንግባባም የሚሉት ሁሉም በኦርቶዶክስ ጥፋት ላይ በተለያየ መልኩ ይስማማሉ።
[ ] ባለ ጊዜዎቹም፣
[ ] ጀማሪ ብሔርተኞቹም፣
[ ] ነጻ አውጭ ነን ባዮቹም፣
[ ] አክራሪ አማኞቹም፣
[ ] የየብሔር ተወካይ ነን ባዮቹም፣
[ ] ጌታን ተቀባይ ነን ወንጌል ሰባኪ ነን ባዮቹም
[ ] የውጭዎችም የውስጦችም....
✍️ምንም የሚግባቡበት አጀንዳ ባይኖራቸውም በኦርቶዶክስ ጥፋት ላይ ግን ይግባባሉ።"ስለ ስሜ በሁሉም ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።"ማቴ.፲፥፳፪ ያለው ቃል ሕያው ነው።
[ ] ✍️አንዱ ለብሔርተኝነት አትመችም ይላታል፤
[ ] አንዱ ኢትዮጵያኒስት አቀንቃኝ ናት ይላታል፤
[ ] አንዱ ወደ ኋላ ጎታች ናት ይላታል፤
[ ] አንዱ የአጼዎቹ ናፋቂ ናት ይላታል፤
[ ] አንዱ ሞዐ ተዋሕዶን አደራጅታለች ሥልጣን ልትይዝ ነው ይላታል፤
[ ] አንዱ የእኛን መንደር በገድለ እንተና ሰድባዋለች ይላታል፤
[ ] አንዱ ግእዝን ልትጭንብን ነው ይላታል፤
[ ] አንዱ ገዳማቷቿ የጽንፈኛ ማሠልጠኛ ሁነዋል ትጥፋ ይላታል፤
[ ] አንዱ እሷን ባስቀጠልን ቁጥር ነጮች፤ ይጠሉናል መኖር የለባትም ይላታል፤
[ ] አንዱ ለሐዲሲቷ ኢትዮጽያ አትመችም ይላታል፤
[ ] አንዱ መንደርተኝነትን ስለማትሰብክ፤ እንዳንደራጅ አድርጋናለች ይላታል፤
[ ] አንዱ ቀኝ ገዝታናለች ይላታል፤
[ ] አንዱ የድሮ ሥርዓት ናፋቂ ትምክህተኛ ናት ይላታል።
[ ] አንዱ ጌታን የጣለች ያልታደሰች ያረጀች ናት ይላታል፤
[ ] የእኛን ጎሳ ከእንተና ንጉሥ ጋራ ጨቁናለች ይላታል።
[ ] አንዱ የባህል የአስተሳስብ ጫና አድርጋብናለች ይላታል።
[ ] አንዱ የአንድ ብሔር እምነት ናት ይላታል።
[ ] አንዱ ትውፊታዊት ስለሆነች ጸረ ሥልጣኔ ናት ይላታል።
[ ] አንዱ ነጻነትን ትጋፋለች ወግ አጥባቂ ናት ይላታል።...
በጣሊያን ጊዜ ቂም የቋጠሩባት ሁሉ የሚሏት ብዙ ነው።
✍️ብቻ ምን አለፋችሁ ጀማሪ ፖለቲከኞቹም፤ነባር ፖለቲከኞቹም፤ጌታን ሰባኪዎቹም፤ወሐቢስቶቹም፤ነጻ ወጪዎቹም፤ነጻ አውጪ ነን ባዮቹም.. በኦርቶዶክስ ላይ አጀንዳቸው አንድ ነው።
ለጥፋት የሚሄዱበት የሚፈርጁበት መልኩ አይነቱ ሊለያይ ይችላል እንጂ ማደማደሚያቸው አንድ ነው።
✍️የገባኝ ነገር ቢኖር ኦርቶዶክስ የጀማሪዎች አፍ መፍቻ ናት፤ የነባሮች ዱላ መጀመሪያ ናት።
ጀሜዎች የፖለቲካ የሴራ ልምምድ ያደርጉባታል።
ነባሮች የጥፋትና የውድመት ልምምድ ያደርጉባታል።እንደ ዚያ ሲያደርጉ ጌቶቻቸው ደስ ይላቸዋል።
✍️ለምን? ሥልጣን ለመያዝም፤በሥልጣን ለመቆየትም መስፈርቱ ይሄው ብለው የሚያምኑ ይመስለኛል።
በነጮች ዘንድ የተሻለ ሁኖ ለመመዝገብ ለመወደድ ኦርቶዶክስን አጥፍተህ ፈርጀህ ጠልተህ አስጠልተህ ማሳየት አለብህ የሚል እሳቤ ነው።
✍️ካለዚያማ ወደፊት ለመሄድም ባሉበት ለመቆየትም መስፈርቱን አላሟላህም ተብሎ የሚጣል ይመስለዋል።
ማተብ አለኝ የሚለውም የለኝም የሚለውም የማጥፋት አይነታቸው ይለያይ እንጂ በጥፋት ኮንሴብቱ (ፅንሰ ሀሳቡ) ላይ ይስማማሉ።
✍️የሚገርመው ሁሉም ደግሞ ለሰልፍ ይፈልጓታል ሰልፉን ሲጨርሱ ከፌርማታው የደረስነ ሲመስላቸው ጥለዋት ጠልተዋት በአንድ ጉዳይ ፈርጀዋት ይሄዳሉ።ለሞት ሲሆን ይጠሯታል፤ኦርቶዶክ ሀገር ናት እያሉ ያወድሷታል። የተደላደልን ሲመስላቸው ደግሞ በነጻነት እንዳትኖር ይገፏታል ይፈርጇታል ያወድሟታል።
✍️በዚህ ሰባ ዓመታት ውስጥ ኦርቶዶክሳዊው ከፌርማታው በኋላ የማይፈለግ ከመጥፋት የማይድን ተሰላፊ ሰው ብቻ ነው የሆነው።ለሁሉም እንሰለፋለን ሁሉም ፌርማታው ላይ ሲደርስ አይፈልገንም።ለምን?
👉መፍትሄው ምንድን ነው?
👉የእያንዳንዱ አማኝ ድርሻ ምንድን ነው? ከሁሉም በፊት እኩል ኦርቶዶክሳዊ መረዳት እንዲኖረን ቢሆን ጥሩ ነው።በትንሽ ዕድሜ ውስጥ ለሀገር ቤተ ክርስቲያን የሚጠቅም ተሻጋሪ ሥራ ሠርቶ ማለፍ ጥሩ ነው።
✍️ኦርቶዶክስ ትልቅ መርከብ ናት አሁን ሁሉም እንደየ አቅሙ እንደ ሰፈሩ እየመገዛት ነው።ጨርሻ የጠፋች ዕለት ግን በገር ላይ የሚደርሰው ምስቅልቅ ቀላል አይደለም።
✍️ሥልጣን ለመያዝም ሆነ በሥልጣን ለመቆየት ኦርቶዶክስን መጥላት እንደ መስፈርት ተወስዷል።
አንግባባም የሚሉት ሁሉም በኦርቶዶክስ ጥፋት ላይ በተለያየ መልኩ ይስማማሉ።
[ ] ባለ ጊዜዎቹም፣
[ ] ጀማሪ ብሔርተኞቹም፣
[ ] ነጻ አውጭ ነን ባዮቹም፣
[ ] አክራሪ አማኞቹም፣
[ ] የየብሔር ተወካይ ነን ባዮቹም፣
[ ] ጌታን ተቀባይ ነን ወንጌል ሰባኪ ነን ባዮቹም
[ ] የውጭዎችም የውስጦችም....
✍️ምንም የሚግባቡበት አጀንዳ ባይኖራቸውም በኦርቶዶክስ ጥፋት ላይ ግን ይግባባሉ።"ስለ ስሜ በሁሉም ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።"ማቴ.፲፥፳፪ ያለው ቃል ሕያው ነው።
[ ] ✍️አንዱ ለብሔርተኝነት አትመችም ይላታል፤
[ ] አንዱ ኢትዮጵያኒስት አቀንቃኝ ናት ይላታል፤
[ ] አንዱ ወደ ኋላ ጎታች ናት ይላታል፤
[ ] አንዱ የአጼዎቹ ናፋቂ ናት ይላታል፤
[ ] አንዱ ሞዐ ተዋሕዶን አደራጅታለች ሥልጣን ልትይዝ ነው ይላታል፤
[ ] አንዱ የእኛን መንደር በገድለ እንተና ሰድባዋለች ይላታል፤
[ ] አንዱ ግእዝን ልትጭንብን ነው ይላታል፤
[ ] አንዱ ገዳማቷቿ የጽንፈኛ ማሠልጠኛ ሁነዋል ትጥፋ ይላታል፤
[ ] አንዱ እሷን ባስቀጠልን ቁጥር ነጮች፤ ይጠሉናል መኖር የለባትም ይላታል፤
[ ] አንዱ ለሐዲሲቷ ኢትዮጽያ አትመችም ይላታል፤
[ ] አንዱ መንደርተኝነትን ስለማትሰብክ፤ እንዳንደራጅ አድርጋናለች ይላታል፤
[ ] አንዱ ቀኝ ገዝታናለች ይላታል፤
[ ] አንዱ የድሮ ሥርዓት ናፋቂ ትምክህተኛ ናት ይላታል።
[ ] አንዱ ጌታን የጣለች ያልታደሰች ያረጀች ናት ይላታል፤
[ ] የእኛን ጎሳ ከእንተና ንጉሥ ጋራ ጨቁናለች ይላታል።
[ ] አንዱ የባህል የአስተሳስብ ጫና አድርጋብናለች ይላታል።
[ ] አንዱ የአንድ ብሔር እምነት ናት ይላታል።
[ ] አንዱ ትውፊታዊት ስለሆነች ጸረ ሥልጣኔ ናት ይላታል።
[ ] አንዱ ነጻነትን ትጋፋለች ወግ አጥባቂ ናት ይላታል።...
በጣሊያን ጊዜ ቂም የቋጠሩባት ሁሉ የሚሏት ብዙ ነው።
✍️ብቻ ምን አለፋችሁ ጀማሪ ፖለቲከኞቹም፤ነባር ፖለቲከኞቹም፤ጌታን ሰባኪዎቹም፤ወሐቢስቶቹም፤ነጻ ወጪዎቹም፤ነጻ አውጪ ነን ባዮቹም.. በኦርቶዶክስ ላይ አጀንዳቸው አንድ ነው።
ለጥፋት የሚሄዱበት የሚፈርጁበት መልኩ አይነቱ ሊለያይ ይችላል እንጂ ማደማደሚያቸው አንድ ነው።
✍️የገባኝ ነገር ቢኖር ኦርቶዶክስ የጀማሪዎች አፍ መፍቻ ናት፤ የነባሮች ዱላ መጀመሪያ ናት።
ጀሜዎች የፖለቲካ የሴራ ልምምድ ያደርጉባታል።
ነባሮች የጥፋትና የውድመት ልምምድ ያደርጉባታል።እንደ ዚያ ሲያደርጉ ጌቶቻቸው ደስ ይላቸዋል።
✍️ለምን? ሥልጣን ለመያዝም፤በሥልጣን ለመቆየትም መስፈርቱ ይሄው ብለው የሚያምኑ ይመስለኛል።
በነጮች ዘንድ የተሻለ ሁኖ ለመመዝገብ ለመወደድ ኦርቶዶክስን አጥፍተህ ፈርጀህ ጠልተህ አስጠልተህ ማሳየት አለብህ የሚል እሳቤ ነው።
✍️ካለዚያማ ወደፊት ለመሄድም ባሉበት ለመቆየትም መስፈርቱን አላሟላህም ተብሎ የሚጣል ይመስለዋል።
ማተብ አለኝ የሚለውም የለኝም የሚለውም የማጥፋት አይነታቸው ይለያይ እንጂ በጥፋት ኮንሴብቱ (ፅንሰ ሀሳቡ) ላይ ይስማማሉ።
✍️የሚገርመው ሁሉም ደግሞ ለሰልፍ ይፈልጓታል ሰልፉን ሲጨርሱ ከፌርማታው የደረስነ ሲመስላቸው ጥለዋት ጠልተዋት በአንድ ጉዳይ ፈርጀዋት ይሄዳሉ።ለሞት ሲሆን ይጠሯታል፤ኦርቶዶክ ሀገር ናት እያሉ ያወድሷታል። የተደላደልን ሲመስላቸው ደግሞ በነጻነት እንዳትኖር ይገፏታል ይፈርጇታል ያወድሟታል።
✍️በዚህ ሰባ ዓመታት ውስጥ ኦርቶዶክሳዊው ከፌርማታው በኋላ የማይፈለግ ከመጥፋት የማይድን ተሰላፊ ሰው ብቻ ነው የሆነው።ለሁሉም እንሰለፋለን ሁሉም ፌርማታው ላይ ሲደርስ አይፈልገንም።ለምን?
👉መፍትሄው ምንድን ነው?
👉የእያንዳንዱ አማኝ ድርሻ ምንድን ነው? ከሁሉም በፊት እኩል ኦርቶዶክሳዊ መረዳት እንዲኖረን ቢሆን ጥሩ ነው።በትንሽ ዕድሜ ውስጥ ለሀገር ቤተ ክርስቲያን የሚጠቅም ተሻጋሪ ሥራ ሠርቶ ማለፍ ጥሩ ነው።
✍️ኦርቶዶክስ ትልቅ መርከብ ናት አሁን ሁሉም እንደየ አቅሙ እንደ ሰፈሩ እየመገዛት ነው።ጨርሻ የጠፋች ዕለት ግን በገር ላይ የሚደርሰው ምስቅልቅ ቀላል አይደለም።
❤13👍8👏1
ኦርቶዶክስ ሆኖ ከአጥፊዎች ጋር ተሰልፎ ኦርቶዶክስን መግደል፣ኦርቶዶክስ ሆኖ ቤተ ክርስቲያን ማቃጠል🤔
ይኽ በአርሲ፣በወለጋና በሸዋ በተግባር የታየ ነው።
ይኽ በአርሲ፣በወለጋና በሸዋ በተግባር የታየ ነው።
❤12👍5👏1🤔1😡1