Eotc Task Force
7.22K subscribers
1.57K photos
349 videos
12 files
398 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
ታስረዋል
መምህረ ሞገስ ሁኒያለው
ነሐሴ 22 ትላንትና አርብ የታሰሩ ሲሆን የታሰሩበት ምክንያት በፁፍ ባላቸው ሶሻል ሚዲያ ሁሉ በሚያገኙበት አጋጣሚ ለአርሲ ድምፅ ስለሆኑ ብቻ ነው ፍትህ ለመምህራችን

በሚዲያ ስማቸው
ጠፈር ሚዲያ

ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ መሆን ወንጀል አይደለም
31👍18😢14
እንዲህ ዓይነት አሳቦች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው።"አባት አትናገር" ለሚሉ አላዋቂዎች ጆሮ መስጠት አያስፈልግም።
😢19🙏5
ሰማዕታትን እንዘክር

ቄስ ንጉሤ ወልደመድኅን ይባላሉ። የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ዞን ሮቤ ዲደዓ  ወረዳ ልክ የዛሬ ዓመት ነሐሴ 24/2017ዓ.ም በአክራሪ የኦሮሞ ኢስላም ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ። ቄስ ንጉሤ  የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ፣ በሃይማኖታቸው ጠንካራ ፣ ለኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚራሩ ደግና ትኁት አባት እንደ ነበሩ የአከባቢው ነዋሪዎች ይመሰክራሉ።
😭173🙏3😢1
በዚህ ስምንት ዓመት ውስጥ ኦሮሚያ ተብሎ በተከለለ ክልል ውስጥ በትንሹ ከ500 ያላነሱ ካህናት በኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥት መዋቅር አስፈጻሚነት ተገድለዋል።ምን እየሆነ እንዳለ ወዴት እየሄድን እንደሆነ የተረዳን አይመስለኝም።ዛሬም የህንጻ ግንባታ፣የበዓል ድምቀት ዜና ላይ ነን።ነገያችንን ሳስበው ያስፈራኛል።እንደ ዘንዶ ከተጠመጠመብን መዋቅር ተላቀን ራሳችንን ማስከበር ካልጀመርን እየመጣ ያለው መከራ ትናንተ ከሆነብንና ዛሬ እየሆነብን ካለው የከፋ ነው።
😢162👍1
😢131🔥1