Forwarded from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
ቤቱ ልማዱ ነው
ፋሽስት ጣልያንን ካህናትን ሰብስቦ ከበሮ እያደበደበ ግራዚያኒን ዐዲስ አበባ አቀባበል ያደረገው በአቡነ አብርሃም ባንዳነት ቤተክህነት መኾኑን ታውቁ ኖሯል?
በዚኽ ድርጊት ተስፋ የቆረጡ የተቆጩ አርበኞች እነ አበበ አረጋዊ እነ በላይ ዘለቀ ወደየጫካቸው ገብተው መፋለም የጀመሩት።
ፋሽስት ጣልያንን ካህናትን ሰብስቦ ከበሮ እያደበደበ ግራዚያኒን ዐዲስ አበባ አቀባበል ያደረገው በአቡነ አብርሃም ባንዳነት ቤተክህነት መኾኑን ታውቁ ኖሯል?
በዚኽ ድርጊት ተስፋ የቆረጡ የተቆጩ አርበኞች እነ አበበ አረጋዊ እነ በላይ ዘለቀ ወደየጫካቸው ገብተው መፋለም የጀመሩት።
😱6
Forwarded from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እየተግባባችሁ አጥፏት እንጂ
🤬12👎1🥰1
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
"አርሲ የእኛ ናት?" "አርሲን ኬኛ?"
ዛሬ አርሲ ላይ ሙስሊሞቹ የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሱን በጅምላ የሚያርዱትና የሚያፈናቅሉት መሬቱ የእኛ ነው ብለው ነው።እውነታው ግን እነርሱ እንደሚሉት አይደለም።አርሲ የሙስሊሞቹም የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሶችም አይደለችም።የሀዲያ ናት።ያው አሁን እሆነ እንዳለው አብዛኞቹ ተውጠው ግማሾቹ ደግሞ ተሰደው ነው የወጡት።እስካሁን ድረስ በአንዳንድ አከባቢዎች ላይ ሀዲያዎች አሉ።
"አርሲን ኬኛ " እያሉ ኦርቶዶክሳውያንን ማረድና ማፈናቀል አያዋጣም።እናንተም በወረራ ነው የያዛችሁት ኦርቶዶክሱም በሰፋራ የመጣ ነው።የሚያዋጣው ተከባብሮ መኖር ብቻ ነው። እናንተ ባለሀገር እኛ እንደመጤ የምንቆጠርበት አንድም ምክንያት የለም። እውነታው ልንገራችሁ ብዬ ነው።
ዛሬ አርሲ ላይ ሙስሊሞቹ የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሱን በጅምላ የሚያርዱትና የሚያፈናቅሉት መሬቱ የእኛ ነው ብለው ነው።እውነታው ግን እነርሱ እንደሚሉት አይደለም።አርሲ የሙስሊሞቹም የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሶችም አይደለችም።የሀዲያ ናት።ያው አሁን እሆነ እንዳለው አብዛኞቹ ተውጠው ግማሾቹ ደግሞ ተሰደው ነው የወጡት።እስካሁን ድረስ በአንዳንድ አከባቢዎች ላይ ሀዲያዎች አሉ።
"አርሲን ኬኛ " እያሉ ኦርቶዶክሳውያንን ማረድና ማፈናቀል አያዋጣም።እናንተም በወረራ ነው የያዛችሁት ኦርቶዶክሱም በሰፋራ የመጣ ነው።የሚያዋጣው ተከባብሮ መኖር ብቻ ነው። እናንተ ባለሀገር እኛ እንደመጤ የምንቆጠርበት አንድም ምክንያት የለም። እውነታው ልንገራችሁ ብዬ ነው።
❤20
በተደጋጋሚ ተናግረናል በኦሮሚያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን ጥንቃቄ አድርጉ ። ይኽ ሰውዬ እንደ ከዚህ በፊቱ ብዙ ክርስቲያኖችን ለማስጨፍጨፍ እየሠራ ይገኛል።ከዚህ በፊት ያደረገውን እንተወውና ሰሞኑን ብቻ በወለጋ መነኮሳት፣ካህናት፣አዛውንቶችና እና ህጻናት እንዲጨፈጨፉ አቢያተ ክርስቲያናት እንዲወድሙ አድርጓል።አሁን የቀረው አርሲ ነው።በተደጋጋሚ አርሲ ላይ " ፋኖ አለ"የሚል የሐሰት መረጃዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል አሁንም እንደቀጠለበት ነው።ይኽ ብቻ አይደለም "አርሲ ላይ ኦርቶዶክሱ ተደራጅቶ ራሱን እየተከላከለ ነው"የሚሉ ሐሰተኛ መረጃዎች እንዲሰራጩ እየተደረገ ነው።ሰሞኑን ከአሰኮ ወረዳ ሲናፈሱ የነበሩ ወሬዎች ለዚሁ ዓለማ የወጡ ናቸው።ኦርቶዶክሱ ላይ የጅምላ ጭፍጨፋ ለመፈጸም ለምን ተብለው ሲጠየቁ "ፋኖ ናቸው ተደራጅነው እየተዋጉን ነው" የሚል ማስተባበያ ለመስጠት እንዲያመቻቸው ነው። ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
❤43
Forwarded from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
በሁላችንም ልብ ውስጥ የማይረሳ ክፉ ታሪክ፣ የማይፈርስ ጽኑ ሐውልት ነው። የእኒህ መናኝ ካህን ሞት የብዙ ካህናትን ሞት የሚተረጉም፣ የምእመናንን እልቂት የሚመሠክር ነው።
ዓለም ለእኛ ለኦርቶዶክሳውያን የሚሆን ጆሮ እንደሌላት ከገባን ቆይቷል። ምእመኑ ቢያልቅ፣ ካህናት በየቦታው ቢረግፉ፣ ታቦት ከመንበሩ ቢሰደድ፣ አድባራት ቢጋዩ፣ ገዳማት ምድረ በዳ ቢሆኑ ጆሮውንም የሰብአዊነት ልቡንም የሚሰጠን አካል እንደሌለ እናውቀዋለን።
ያለን መፍትሔ አንድ ብቻ ነው። እርሱም ራስን አጠንክሮ፣ አንድነትን ገንዘብ አድርጎ፣ ትቢያ ልሶ መነሳት ብቻ። ይህንን እሥራኤላውያን አድርገውታል። እኛም እንችላለን።
በቴሌግራም ቻናሌ ያግኙኝ
👇
https://t.me/mezgebesemay
ዲ/ን ታደለ ሲሳይ
ዓለም ለእኛ ለኦርቶዶክሳውያን የሚሆን ጆሮ እንደሌላት ከገባን ቆይቷል። ምእመኑ ቢያልቅ፣ ካህናት በየቦታው ቢረግፉ፣ ታቦት ከመንበሩ ቢሰደድ፣ አድባራት ቢጋዩ፣ ገዳማት ምድረ በዳ ቢሆኑ ጆሮውንም የሰብአዊነት ልቡንም የሚሰጠን አካል እንደሌለ እናውቀዋለን።
ያለን መፍትሔ አንድ ብቻ ነው። እርሱም ራስን አጠንክሮ፣ አንድነትን ገንዘብ አድርጎ፣ ትቢያ ልሶ መነሳት ብቻ። ይህንን እሥራኤላውያን አድርገውታል። እኛም እንችላለን።
በቴሌግራም ቻናሌ ያግኙኝ
👇
https://t.me/mezgebesemay
ዲ/ን ታደለ ሲሳይ
❤27✍9
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
እየሆነ ያለውን በአግባቡ የተረዳ አንድ ኦሮሚኛ ተናጋሪ ወንድማችን አሳቡን እንደሚከተለው አቅርቧል
ንቁ!!!
"ሸኔ ቤተክርስቲያን ውስጥ ምን ፍለጋ ነው የገባችው? ሲጠሉህ እምነትህን እና እሴትህን (ባህልህን) ያዋርዳሉ። .አንተን እየጠሉ መሬትህን መፈለግ አይሠራም።የሸኔ ትግል መሬታችንን ከሰዎቻችን እና ከሃይማኖታችን ከባህላችን የማፅዳት ሥራ ከመሥራት ውጭ ሌላ ዓላማ የለውም። እስከ አሁን ድረስ የፕሮቴስታትቶች ቸርች አልገቡም፣ ወደ መስጊድ አልገቡም የእኛን ቤተ ክርስቲያን ግን ገብተው እያረከሱ ነው። ሕዝባችን ደግሞ ከ90% በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነው። ይህ በምድር ላይ ያለ እውነታ ነው። 😡 ሕዝባችን ንቃ፣ ራስህን እወቅ። ራስህን አድን። ጠላት ሁሉንተናህን ለማጥፋት መጥቷል"።
ወንድማችን እውነታውን ነገር ነው የነገረን።ሸኔ ጨካ ከገባበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ አንድም መስጊድ አላቃጠለም፣አንድም የጴንጤ ቸርች አላቃጠለም፣አንድም የዋቄፋና ማምለኪያ ቤት አላቃጠለም።የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ግን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እያቃጠሉ እያፈረሱ ማፍረስ ያልቻሉትን ደግሞ በውስጡ እየተጸዳዱ ነው።ለምን ኦርቶዶክስን ዒላማ አደረጉ ካልን ሥሪታቸውም ኦርቶዶክስ ጠል ስለሆነ።የዘር ፖለቲካ የመሠረቱትም ጫካ የጉቡትም እርስዋን ለማጥፋት ነው።በኦነግ ፖለቲካ ውስጥ ሦስት የእምነት አክራሪዎች አሉ፦
፩ ስድስት 6 ሚሊየን አይሁዶችን ዘር ያጠፉ የጀርመን ሚሽነሪዎች በወለጋ ጊምቢ የመሠረቱት ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶች(Nazi Type Of Protestatisim)
፪ አክራሪ እስልምና።ሁለት ዓይነት ነው። የግራኝ አሕመድን ታሪክ ለመድገም የሚቋምጥ ሲሆን ሌለኛው የአልሸባብ፣የአይኤስ፣የቦኮሃራምና የአልቃይዳን ርዕዮተዓለም የሚያቀነቅን ነው።
፫ የዋቄፋና እምነት ተከታይ፦ከ16መክዘ ጀምሮ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ሲያወድም ርስቶችዋን ሲወር አማኞችዋን ሲያርድ የነበረ ዛሬም ኢትዮጵያን ወደዚያ መንፈስ መመለስ የሚፈልግ ነው።
እነዚህ ሦስቱ እርሰበርሳቸው በፍጹም አይስማሙም ኦርቶዶክስን በማጥፋት ግን ይስማማሉ።
ንቁ!!!
"ሸኔ ቤተክርስቲያን ውስጥ ምን ፍለጋ ነው የገባችው? ሲጠሉህ እምነትህን እና እሴትህን (ባህልህን) ያዋርዳሉ። .አንተን እየጠሉ መሬትህን መፈለግ አይሠራም።የሸኔ ትግል መሬታችንን ከሰዎቻችን እና ከሃይማኖታችን ከባህላችን የማፅዳት ሥራ ከመሥራት ውጭ ሌላ ዓላማ የለውም። እስከ አሁን ድረስ የፕሮቴስታትቶች ቸርች አልገቡም፣ ወደ መስጊድ አልገቡም የእኛን ቤተ ክርስቲያን ግን ገብተው እያረከሱ ነው። ሕዝባችን ደግሞ ከ90% በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነው። ይህ በምድር ላይ ያለ እውነታ ነው። 😡 ሕዝባችን ንቃ፣ ራስህን እወቅ። ራስህን አድን። ጠላት ሁሉንተናህን ለማጥፋት መጥቷል"።
ወንድማችን እውነታውን ነገር ነው የነገረን።ሸኔ ጨካ ከገባበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ አንድም መስጊድ አላቃጠለም፣አንድም የጴንጤ ቸርች አላቃጠለም፣አንድም የዋቄፋና ማምለኪያ ቤት አላቃጠለም።የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ግን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እያቃጠሉ እያፈረሱ ማፍረስ ያልቻሉትን ደግሞ በውስጡ እየተጸዳዱ ነው።ለምን ኦርቶዶክስን ዒላማ አደረጉ ካልን ሥሪታቸውም ኦርቶዶክስ ጠል ስለሆነ።የዘር ፖለቲካ የመሠረቱትም ጫካ የጉቡትም እርስዋን ለማጥፋት ነው።በኦነግ ፖለቲካ ውስጥ ሦስት የእምነት አክራሪዎች አሉ፦
፩ ስድስት 6 ሚሊየን አይሁዶችን ዘር ያጠፉ የጀርመን ሚሽነሪዎች በወለጋ ጊምቢ የመሠረቱት ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶች(Nazi Type Of Protestatisim)
፪ አክራሪ እስልምና።ሁለት ዓይነት ነው። የግራኝ አሕመድን ታሪክ ለመድገም የሚቋምጥ ሲሆን ሌለኛው የአልሸባብ፣የአይኤስ፣የቦኮሃራምና የአልቃይዳን ርዕዮተዓለም የሚያቀነቅን ነው።
፫ የዋቄፋና እምነት ተከታይ፦ከ16መክዘ ጀምሮ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ሲያወድም ርስቶችዋን ሲወር አማኞችዋን ሲያርድ የነበረ ዛሬም ኢትዮጵያን ወደዚያ መንፈስ መመለስ የሚፈልግ ነው።
እነዚህ ሦስቱ እርሰበርሳቸው በፍጹም አይስማሙም ኦርቶዶክስን በማጥፋት ግን ይስማማሉ።
👍21❤5
ታስረዋል
መምህረ ሞገስ ሁኒያለው
ነሐሴ 22 ትላንትና አርብ የታሰሩ ሲሆን የታሰሩበት ምክንያት በፁፍ ባላቸው ሶሻል ሚዲያ ሁሉ በሚያገኙበት አጋጣሚ ለአርሲ ድምፅ ስለሆኑ ብቻ ነው ፍትህ ለመምህራችን
በሚዲያ ስማቸው
ጠፈር ሚዲያ
ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ መሆን ወንጀል አይደለም
መምህረ ሞገስ ሁኒያለው
ነሐሴ 22 ትላንትና አርብ የታሰሩ ሲሆን የታሰሩበት ምክንያት በፁፍ ባላቸው ሶሻል ሚዲያ ሁሉ በሚያገኙበት አጋጣሚ ለአርሲ ድምፅ ስለሆኑ ብቻ ነው ፍትህ ለመምህራችን
በሚዲያ ስማቸው
ጠፈር ሚዲያ
ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ መሆን ወንጀል አይደለም
❤31👍18😢14
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
እንዲህ ዓይነት አሳቦች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው።"አባት አትናገር" ለሚሉ አላዋቂዎች ጆሮ መስጠት አያስፈልግም።
😢19🙏5
Check out ዘመንክር አዳሉ ተሰማ's video! #TikTok https://www.tiktok.com/@zemenkir/photo/7544824782789840133?_r=1&u_code=eg6ej10cadm41h&preview_pb=0&sharer_language=en&_d=efh3jh98mb7elm&share_item_id=7544824782789840133&source=h5_m&utm_source=telegram&utm_campaign=client_share&share_link_id=1ed41f17-0994-4434-9065-f0484333fd70&share_app_id=1340&ugbiz_name=Unknown&user_id=7413474189783598085&sec_user_id=MS4wLjABAAAAu7aCeq-e6dkXRMhGizj9KLaPDjIP-f6nl8wQsbtawFsbcg5C-r_ahs2BybcHYOSL&enable_checksum=1 This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite
❤1
ሰማዕታትን እንዘክር
ቄስ ንጉሤ ወልደመድኅን ይባላሉ። የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ዞን ሮቤ ዲደዓ ወረዳ ልክ የዛሬ ዓመት ነሐሴ 24/2017ዓ.ም በአክራሪ የኦሮሞ ኢስላም ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ። ቄስ ንጉሤ የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ፣ በሃይማኖታቸው ጠንካራ ፣ ለኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚራሩ ደግና ትኁት አባት እንደ ነበሩ የአከባቢው ነዋሪዎች ይመሰክራሉ።
ቄስ ንጉሤ ወልደመድኅን ይባላሉ። የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ዞን ሮቤ ዲደዓ ወረዳ ልክ የዛሬ ዓመት ነሐሴ 24/2017ዓ.ም በአክራሪ የኦሮሞ ኢስላም ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ። ቄስ ንጉሤ የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ፣ በሃይማኖታቸው ጠንካራ ፣ ለኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚራሩ ደግና ትኁት አባት እንደ ነበሩ የአከባቢው ነዋሪዎች ይመሰክራሉ።
😭17❤3🙏3😢1
በዚህ ስምንት ዓመት ውስጥ ኦሮሚያ ተብሎ በተከለለ ክልል ውስጥ በትንሹ ከ500 ያላነሱ ካህናት በኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥት መዋቅር አስፈጻሚነት ተገድለዋል።ምን እየሆነ እንዳለ ወዴት እየሄድን እንደሆነ የተረዳን አይመስለኝም።ዛሬም የህንጻ ግንባታ፣የበዓል ድምቀት ዜና ላይ ነን።ነገያችንን ሳስበው ያስፈራኛል።እንደ ዘንዶ ከተጠመጠመብን መዋቅር ተላቀን ራሳችንን ማስከበር ካልጀመርን እየመጣ ያለው መከራ ትናንተ ከሆነብንና ዛሬ እየሆነብን ካለው የከፋ ነው።
😢16❤2👍1