Eotc Task Force
7.23K subscribers
1.56K photos
349 videos
12 files
396 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
ይኽን እብሪት የተሞላ መግለጫ ተመልከቱ ይቅርታ መጠየቅ ሲገባቸው ጽንፈኞች እያሉ ይሳደባሉ።እኛን የሚያስከብረን ብቸኛው የመከራውን ግንድ መቁረጥ ነው ።ግንዱ ከተቆረጠ  ቅርንጫፎቹን መቁረጥ አይከብድም።
👍123
👍8
በኢትዮጵያ ምድር ጀርመኖች በእሥራኤላውያን ላይ ሁቱዎች በቱትሲዎች ላይ ከፈጸሙት የከፋ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመ ነው።
😭36😢10🤬21
እኔ የሚገባኝ ሆኖ አይደለም ግን ለቤተክርስቲያን የምናደርገው ሁሉ ዋጋችን በሰማ ነው መምህር አመሰግናለው
16
ቤተ ክርስቲያኑን ከዘረፉት በኋላ በውስጡ ተጸዳዱ

ትናንት ነሐሴ 19/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ጀዊ ዋጬ ቀበሌ የጃዊ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ጥቃት ተፈጸመበት።አክራሪዎቹ የቤተ ክርስቲያኑን በር ሰብረው ከገቡ በኋላ በውስጡ ተጸዲድተዋል።ይህ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ዓይነት ጥቃት ሲፈጸምበት ለሁለተኛ ጊዜው ነው።በወርኃ የካቲት ላይ ሰብረው ገብተው በውስጡ ከጨፈሩ በኋላ ተጸዳድተውበት ነበር ወጥተው የሄዱት።
😱11🤬72
ቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት ተፈጸመ

በአርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ጀዊ ዋጬ ቀበሌ ትናንት 19/12/2018ዓ.ም የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ጥቃት ተፈጽሞታል።ታጣቂዎቹ የቤተ ክርስቲያኑን በር ሰብሮ በመግባት በውስጡ ያሉትን ንዋያተ ቅዱሳት ከዘረፉ በኋላ በውስጡ ተጸዳድተዋል።ይህ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ዓይነት ጥቃት ሲፈጸምበት ለሁለተኛ ጊዜው ነው።በወርኃ የካቲት ላይ ሰብረው ገብተው በውስጡ ከጨፈሩ በኋላ ተጸዳድተውበት ነበር ወጥተው የሄዱት። አከባቢው ሙሉ በሙሉ ከኦርቶዶክስ ጸድቷል።እዚሁ ቀበሌ ላይ ከወርኃ የካቲት ጀምሮ በተፈጸመ ጥቃት 32 ኦርቶዶክሳውያን የተገደሉ ሲሆን 50 ቤቶች ተቃጥለዋል ከ40 በላይ የሚሆኑት ፈራርሰዋል ከ2000 በላይ የሚሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ተሰደዋል።

ይኽ በእንዲህ እንዳለ በሚታና ሰኬ  ቀበሌ ኦርቶዶክሳውያኑ ሙሉ በሙሉ የተሰደዱ ሲሆኑ የእርሻ መሬታቸው በሙስሊሞች ተወርሷል።በሚታና ጋዶ ቀበሌ ከመስከረም ጀምሮ የተሰደዱት ወደ 2000 የሚጠጉ ኦርቶዶክሳውያን እስካሁን ወደ ቦታቸው እንዳልተመለሱ ከቦታው የደረሱ መረጃዎች ያመላክታሉ።

በዚሁ ወረዳ በ13/12/2018ዓ.ም የደብረ ታቦርን በዓል አክብረው ሲመለሱ   አካላቸው በሜንጫ የተቆራረጠ ኦርቶዶክሳውያን  ወደ ዞኑ ከተማ ሪፈር ቢጻፍላቸውም የከፋ ጉዳት ስለደረሰባቸው ከፍተኛ  የህክምና ወጪ ተጠይቀው ለመክፈል መቸገራቸውን የአይን እማኞች ተናግረዋል።

በዚህ ተጠያቂው ማን ነው?

፩ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፈዴራል ድረስ ያለው የሥርዐቱ መዋቅር
፪ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ፣ጠቅላይ ቤተ ክህነት እና ፓትርያርኩ
፫ መጅሊስ
፬ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
፭ የሲቪክ ማኅበራት

ፎቶና ቪድ፦በጃዊ ዋጬ ቀበሌ የተቃጠለ የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን የእህል መጋዘንና የኦርቶዶክሳውያን ቤት
4😱3🤬2
🔥6
2
The Church Attacked By Muslim Militiants

Yesterday, on 19/12/2018 E.C., Abune Gebre Menfes Kidus Church in Jawi Wache Kebele, Shirka Woreda, Arsi Zone, was attacked by extremist Islamic militants. The militants broke down the church door, looted the sacred relics inside, and then defiled the premises. This is the second time this church has suffered such an attack. In the month of February, they broke in, danced inside, defiled it, and left. The area has been completely cleared of Orthodox Christians. In this same kebele, attacks since the month of February have resulted in the killing of 32 Orthodox Christians, 50 houses burned down, over 40 destroyed, and more than 2,000 Orthodox Christians displaced.
Meanwhile, in Mitana Seke Kebele, the Orthodox Christians have been completely displaced, and their farmland has been seized by Muslims. Reports coming from Mitana Gado Kebele indicate that around 2,000 Orthodox Christians who were displaced since Meskerem have not yet returned to their land.
In the same woreda, on 13/12/2018 E.C., Orthodox Christians returning from celebrating the Debre Tabor festival were attacked with machetes, severing their limbs. Although they were referred to the zonal city hospital, eye-witnesses reported that due to the severity of their injuries, high medical expenses were requested, which they are struggling to pay.
Who is responsible for this?
The government structure from the kebele up to the federal level
The Archbishop of the Diocese, the Patriarchate, and the Patriarch
The Majlis (Islamic Affairs Council)
The Council of Religious Institutions
Civic Organizations
Photo & Video: The burned grain storehouse of Abune Gebre Menfes Kidus Church and houses of Orthodox Christians in Jawi Wache Kebele.
🥰4