Eotc Task Force
7.23K subscribers
1.56K photos
348 videos
12 files
395 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
ቀድሰው የሚያቆርቡን ካህን እስካሁን በጨለማ እስርቤት ይገኛሉ ፍርድቢት ቢፈርድላቸውም አመፀኞች አንለቅም ብለው እሄው 3ወር ሆናቸው የከፋው ፍርድቤት አይቀርቡም ጠበቃ አያገኛቸውም ቤተሰብም አያገኛቸውም ለምን በዚህ ልክ ግፍ?
💔55😢291👏1
ሰው እያሳረደና ቤተ ክርስቲያንን እያስጠፋ የሚደሰት የሙስሊሞች "አምላክ"።ይኽ እንዴት አምላክ ሊሆን ይችላል?
😢31🔥9👍6
የሆነ ነገር አግርጉ
4
እንዳንተ ዓይነቱ ድውይ ስላልተረዳ እንጂ እነርሱማ የሃይማኖት ጦርነት ካወጁብን ቆዩ እኮ።እኛ ዝም ስላልናቸው እንጂ ከ2010ዓ.ም ጀምረው እያረዱን ነው። አንተና መሰሎችህ መከራው ሲደርስባችሁ ብቻ ነው የሚገባችሁ።
👍32
እኛ ኢትዮጵያውን ያው በወሬ የታወቅን ነን ሰው "አትንገር"ብሎ የነገረንን ነገር እኛም ለ ሌላው ሰው "አትንገር"ብለን እንነግረዋለን።ይኽ ወፈፌነት ነው።ወሬ አለ መቋጠር ።የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን አንዱ ድክመት ይኽው ነው። ከሁሉም ደግሞ ሽርካና አሰኮ ወረዳ። እባካችሁ ለወሬ አትቸኩሉ ወሬ ትልቅ ዋጋ ያስከፍላልና።
በስፋት እመለስበታለሁ

አርሲዎች ዋሸሁ እንዴ?
👏12
የአኖሌ ጡት ቆረጣ ቅዠት

"ጡት ተቆረጥን "የ ሚሉት የአርሲ ሙስሊሞች ትርክታቸው ሐሰት መሆኑንና ጡት ቆራጮችም አንገት ቆራጮችም እነርሱ መሆናቸውን ከ1982ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እየፈጸሙ ያሉት አረመኔያዊ ድርጊት እንዲሁም የሐረርጌንና የከሚሴ ሙስሊሞችን በLive ሳይቀር ማረዳቸው ይመስክርባቸዋል።
👍372
ይኽን እብሪት የተሞላ መግለጫ ተመልከቱ ይቅርታ መጠየቅ ሲገባቸው ጽንፈኞች እያሉ ይሳደባሉ።እኛን የሚያስከብረን ብቸኛው የመከራውን ግንድ መቁረጥ ነው ።ግንዱ ከተቆረጠ  ቅርንጫፎቹን መቁረጥ አይከብድም።
👍123
👍8
በኢትዮጵያ ምድር ጀርመኖች በእሥራኤላውያን ላይ ሁቱዎች በቱትሲዎች ላይ ከፈጸሙት የከፋ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመ ነው።
😭36😢10🤬21
እኔ የሚገባኝ ሆኖ አይደለም ግን ለቤተክርስቲያን የምናደርገው ሁሉ ዋጋችን በሰማ ነው መምህር አመሰግናለው
16
ቤተ ክርስቲያኑን ከዘረፉት በኋላ በውስጡ ተጸዳዱ

ትናንት ነሐሴ 19/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ጀዊ ዋጬ ቀበሌ የጃዊ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ጥቃት ተፈጸመበት።አክራሪዎቹ የቤተ ክርስቲያኑን በር ሰብረው ከገቡ በኋላ በውስጡ ተጸዲድተዋል።ይህ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ዓይነት ጥቃት ሲፈጸምበት ለሁለተኛ ጊዜው ነው።በወርኃ የካቲት ላይ ሰብረው ገብተው በውስጡ ከጨፈሩ በኋላ ተጸዳድተውበት ነበር ወጥተው የሄዱት።
😱11🤬72
ቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት ተፈጸመ

በአርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ጀዊ ዋጬ ቀበሌ ትናንት 19/12/2018ዓ.ም የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ጥቃት ተፈጽሞታል።ታጣቂዎቹ የቤተ ክርስቲያኑን በር ሰብሮ በመግባት በውስጡ ያሉትን ንዋያተ ቅዱሳት ከዘረፉ በኋላ በውስጡ ተጸዳድተዋል።ይህ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ዓይነት ጥቃት ሲፈጸምበት ለሁለተኛ ጊዜው ነው።በወርኃ የካቲት ላይ ሰብረው ገብተው በውስጡ ከጨፈሩ በኋላ ተጸዳድተውበት ነበር ወጥተው የሄዱት። አከባቢው ሙሉ በሙሉ ከኦርቶዶክስ ጸድቷል።እዚሁ ቀበሌ ላይ ከወርኃ የካቲት ጀምሮ በተፈጸመ ጥቃት 32 ኦርቶዶክሳውያን የተገደሉ ሲሆን 50 ቤቶች ተቃጥለዋል ከ40 በላይ የሚሆኑት ፈራርሰዋል ከ2000 በላይ የሚሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ተሰደዋል።

ይኽ በእንዲህ እንዳለ በሚታና ሰኬ  ቀበሌ ኦርቶዶክሳውያኑ ሙሉ በሙሉ የተሰደዱ ሲሆኑ የእርሻ መሬታቸው በሙስሊሞች ተወርሷል።በሚታና ጋዶ ቀበሌ ከመስከረም ጀምሮ የተሰደዱት ወደ 2000 የሚጠጉ ኦርቶዶክሳውያን እስካሁን ወደ ቦታቸው እንዳልተመለሱ ከቦታው የደረሱ መረጃዎች ያመላክታሉ።

በዚሁ ወረዳ በ13/12/2018ዓ.ም የደብረ ታቦርን በዓል አክብረው ሲመለሱ   አካላቸው በሜንጫ የተቆራረጠ ኦርቶዶክሳውያን  ወደ ዞኑ ከተማ ሪፈር ቢጻፍላቸውም የከፋ ጉዳት ስለደረሰባቸው ከፍተኛ  የህክምና ወጪ ተጠይቀው ለመክፈል መቸገራቸውን የአይን እማኞች ተናግረዋል።

በዚህ ተጠያቂው ማን ነው?

፩ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፈዴራል ድረስ ያለው የሥርዐቱ መዋቅር
፪ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ፣ጠቅላይ ቤተ ክህነት እና ፓትርያርኩ
፫ መጅሊስ
፬ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
፭ የሲቪክ ማኅበራት

ፎቶና ቪድ፦በጃዊ ዋጬ ቀበሌ የተቃጠለ የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን የእህል መጋዘንና የኦርቶዶክሳውያን ቤት
4😱3🤬2