Eotc Task Force
7.24K subscribers
1.56K photos
348 videos
12 files
395 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
ጦርነቱ ከ ታጠቀ ኀይል ጋር ወይስ ከህጻናትና ከረጋውያን ጋር ነው? ካህናትን መረሸን ቤተ ክርስቲያንን ማቃጠል ምን አመጣው?

በምሥራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ፦

*በቅዳሴ ላይ የነበሩ ካህናትና ምዕመናን በግፍ ተረሽነዋል

*ቆሞስ አባ ታደሰን እና ቄስ አዲስ አየለን ጨምሮ ከአሥር (10)ያላነሱ ካህናት ተረሽነዋል።
*የተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቃጥሏል
*  የ4ወር ህጻንን ጨምሮ 67 ንጹሃን በመሳሪያ ተረሽነዋል በሜንጫና
በመጥረቢያ ተጨፍጭፈዋል

*በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተቃጥለዋል
*ከልጇ ጋር በ ቤተ ክርስቲያን በር ላይ ተቀምጣ ስትለምን የነበረች እናት ተረሽና ለአራት ቀናት እሬሰዋ ሳይነሳ ቆይቶ ይኸው በምታዩት መልኩል ህጻኗም ተመታ የእናቷን እሬሳ ተደግፋለች

    Gaaddisaa Gobanaa
😭21🤬72
👍15
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አይ የእኛ ነገር ለአንድ ቀን ብቻ ተንጫጭተን ዝም አልን
😭22😢11🤬3
ይኽም ተመዝግቦ ይቀመጥ

ዛሬ መስቀላችንን ያቃጠሉ ሰዎች ነገ ደግሞ ወሀቢያ ሙስሊሞች እንደሚያደርጉት በአደባባይ እኛን ወደ ማቃጠል ያመራሉ

ይኽን ሁሉ የጥፋት ቡድን የሚያሰማራብን ጸረ ኦርቶዶሱ ሥርዐት ነው።አጥፊዎቹ እንዲሰለጥኑብን ያደረጉት ደግሞ በአባትነት ስም የተሰየሙ ምንደኞች ናቸው።
💔274😱4😢3
ቀድሰው የሚያቆርቡን ካህን እስካሁን በጨለማ እስርቤት ይገኛሉ ፍርድቢት ቢፈርድላቸውም አመፀኞች አንለቅም ብለው እሄው 3ወር ሆናቸው የከፋው ፍርድቤት አይቀርቡም ጠበቃ አያገኛቸውም ቤተሰብም አያገኛቸውም ለምን በዚህ ልክ ግፍ?
💔55😢291👏1
ሰው እያሳረደና ቤተ ክርስቲያንን እያስጠፋ የሚደሰት የሙስሊሞች "አምላክ"።ይኽ እንዴት አምላክ ሊሆን ይችላል?
😢31🔥9👍6
የሆነ ነገር አግርጉ
4
እንዳንተ ዓይነቱ ድውይ ስላልተረዳ እንጂ እነርሱማ የሃይማኖት ጦርነት ካወጁብን ቆዩ እኮ።እኛ ዝም ስላልናቸው እንጂ ከ2010ዓ.ም ጀምረው እያረዱን ነው። አንተና መሰሎችህ መከራው ሲደርስባችሁ ብቻ ነው የሚገባችሁ።
👍32
እኛ ኢትዮጵያውን ያው በወሬ የታወቅን ነን ሰው "አትንገር"ብሎ የነገረንን ነገር እኛም ለ ሌላው ሰው "አትንገር"ብለን እንነግረዋለን።ይኽ ወፈፌነት ነው።ወሬ አለ መቋጠር ።የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን አንዱ ድክመት ይኽው ነው። ከሁሉም ደግሞ ሽርካና አሰኮ ወረዳ። እባካችሁ ለወሬ አትቸኩሉ ወሬ ትልቅ ዋጋ ያስከፍላልና።
በስፋት እመለስበታለሁ

አርሲዎች ዋሸሁ እንዴ?
👏12
የአኖሌ ጡት ቆረጣ ቅዠት

"ጡት ተቆረጥን "የ ሚሉት የአርሲ ሙስሊሞች ትርክታቸው ሐሰት መሆኑንና ጡት ቆራጮችም አንገት ቆራጮችም እነርሱ መሆናቸውን ከ1982ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እየፈጸሙ ያሉት አረመኔያዊ ድርጊት እንዲሁም የሐረርጌንና የከሚሴ ሙስሊሞችን በLive ሳይቀር ማረዳቸው ይመስክርባቸዋል።
👍372
ይኽን እብሪት የተሞላ መግለጫ ተመልከቱ ይቅርታ መጠየቅ ሲገባቸው ጽንፈኞች እያሉ ይሳደባሉ።እኛን የሚያስከብረን ብቸኛው የመከራውን ግንድ መቁረጥ ነው ።ግንዱ ከተቆረጠ  ቅርንጫፎቹን መቁረጥ አይከብድም።
👍123
👍8