Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
አሳዛኝ መረጃ‼️
ተባብሶ የቀጠለው የአገልጋዮች ጅምላ አፈሳ
የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በሽርካ ምድር በዲያቆናት በሰንበት ትምህርት ቤት አባላትና ነጠላ ለብሰው ወደ ቤተ ክርስቲያን በሚሄዱ አገልጋዮች ላይ የሚደረገው አፈሳ ተጠናክሮ ቀጥሏል።ትናንት ነሐሴ 16/2018ዓ.ም የወረዳው ዋና መቀመጫ በሆነችው በጎቤሣ ከተማ የጎቤሣ ቅድስት ኪዳነምሕረት በዓል አክብረው በሚመለሱ ዲያቆናት እና የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ላይ ከቤተ ክርስቲያኑ በር 200ሜ ርቀት ላይ የጅምላ አፈሳ ተፈጽሞባቸዋል።ከ2 ሁለት ቅጥቅጥ ያላነሱ ኦርቶዶክሳውያን የታፈሱ ሲሆን ወዲያውኑ ነው ከወረዳው አውጥተው ወደ ዞኑ የወሰዷቸው።የልጆቹ ቤተሰብ ጠዋት ተሰብስቦ ሲያለቅስ ነው ያረፈደው ነገር ግን አንድም ምላሽ የሰጣቸው አካል የለም።
ይኽ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ ወረዳ በሚታና ጋዶ ቀበሌ የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ዲያቆን ኀይሌ በላይ እና ዲ/ን አስቻለው ጸጋ ከፍተኛ ከ ቤተ ክርስቲያን ሲወጡ ጠብቀው ከፍተኛ ድብደባ ካደረሱባቸው በኋላ አፍሰው ወደ ዞኑ ዋና ከተማ አሰላ ወስደዋቸዋል። እነዚህ ዲያቆናት ይህንኑ አፈሳ በመፍራት ከቤተ ሰብቻቸው ሳይገናኙ ቤተ ክርስቲያን ሳይወጡ ሲያገለግሉ ሰንብተው ጾማቸውን ለመፍታት በወጡበት ቅጽበት ነው ጠብቀው ያፈሷቸው።የዚሁ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የነበሩ ሁለት ዲያቆናት ከሱባኤው በፊት ታፍሰው ከፍተኛ ብር ከፍለው የተለቀቁ ሲሆን አሁንም እንታፈሳለን የሚል ስጋት ስላደረባቸው ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደው ማገልገል አልቻሉም።በዚህ ምክንያት የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በአገልጋይ እጥረት ልትዘጋ ነው።
ይኽን የወንብድና ሥራ የሚሠራው የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጣሂር አማኖ ነው።እስካሁን በኦርቶዶክሳውያን ላይ የፈጸመው የዘር ማጥፋት በመረጃና በማስረጃ ስለተጋለጠበት ያንን ነው እየተበቀለ ያለው።
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አባ ኤልሳዕና የሀገረ ስብከቱ ሥራ እስኪያጅ ይኽን ጸረ ኦርቶዶክሳዊ አካሄድ እንዲያስቆሙ በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ለጉዳይ ትኩረት ሊሰጡት አልቻሉም።በዚህ ከቀጠልን ሽርካ ላይ አቢያተ ክርስቲያናት ሙሉ በሙሉ የዘጋታቸው አይቀሬ ነው።
ተባብሶ የቀጠለው የአገልጋዮች ጅምላ አፈሳ
የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በሽርካ ምድር በዲያቆናት በሰንበት ትምህርት ቤት አባላትና ነጠላ ለብሰው ወደ ቤተ ክርስቲያን በሚሄዱ አገልጋዮች ላይ የሚደረገው አፈሳ ተጠናክሮ ቀጥሏል።ትናንት ነሐሴ 16/2018ዓ.ም የወረዳው ዋና መቀመጫ በሆነችው በጎቤሣ ከተማ የጎቤሣ ቅድስት ኪዳነምሕረት በዓል አክብረው በሚመለሱ ዲያቆናት እና የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ላይ ከቤተ ክርስቲያኑ በር 200ሜ ርቀት ላይ የጅምላ አፈሳ ተፈጽሞባቸዋል።ከ2 ሁለት ቅጥቅጥ ያላነሱ ኦርቶዶክሳውያን የታፈሱ ሲሆን ወዲያውኑ ነው ከወረዳው አውጥተው ወደ ዞኑ የወሰዷቸው።የልጆቹ ቤተሰብ ጠዋት ተሰብስቦ ሲያለቅስ ነው ያረፈደው ነገር ግን አንድም ምላሽ የሰጣቸው አካል የለም።
ይኽ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ ወረዳ በሚታና ጋዶ ቀበሌ የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ዲያቆን ኀይሌ በላይ እና ዲ/ን አስቻለው ጸጋ ከፍተኛ ከ ቤተ ክርስቲያን ሲወጡ ጠብቀው ከፍተኛ ድብደባ ካደረሱባቸው በኋላ አፍሰው ወደ ዞኑ ዋና ከተማ አሰላ ወስደዋቸዋል። እነዚህ ዲያቆናት ይህንኑ አፈሳ በመፍራት ከቤተ ሰብቻቸው ሳይገናኙ ቤተ ክርስቲያን ሳይወጡ ሲያገለግሉ ሰንብተው ጾማቸውን ለመፍታት በወጡበት ቅጽበት ነው ጠብቀው ያፈሷቸው።የዚሁ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የነበሩ ሁለት ዲያቆናት ከሱባኤው በፊት ታፍሰው ከፍተኛ ብር ከፍለው የተለቀቁ ሲሆን አሁንም እንታፈሳለን የሚል ስጋት ስላደረባቸው ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደው ማገልገል አልቻሉም።በዚህ ምክንያት የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በአገልጋይ እጥረት ልትዘጋ ነው።
ይኽን የወንብድና ሥራ የሚሠራው የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጣሂር አማኖ ነው።እስካሁን በኦርቶዶክሳውያን ላይ የፈጸመው የዘር ማጥፋት በመረጃና በማስረጃ ስለተጋለጠበት ያንን ነው እየተበቀለ ያለው።
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አባ ኤልሳዕና የሀገረ ስብከቱ ሥራ እስኪያጅ ይኽን ጸረ ኦርቶዶክሳዊ አካሄድ እንዲያስቆሙ በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ለጉዳይ ትኩረት ሊሰጡት አልቻሉም።በዚህ ከቀጠልን ሽርካ ላይ አቢያተ ክርስቲያናት ሙሉ በሙሉ የዘጋታቸው አይቀሬ ነው።
😭14❤7🤬4
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ሃይማኖትን መሠረት ያደረገ ሌለኛው አፈሳ
በሽርካ ወረዳ ዋጂ እግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን 23 ኦርቶዶክሳውያን የታፈሱ ሲሆን 3 አምልጠው 20 ተወሰደዋል። ፖሊስ ያመለጡ ልጆች ቤተሰቦችን በድብደባ እያሰቃያቸው ይገኛል።
በሽርካ ወረዳ ዋጂ እግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን 23 ኦርቶዶክሳውያን የታፈሱ ሲሆን 3 አምልጠው 20 ተወሰደዋል። ፖሊስ ያመለጡ ልጆች ቤተሰቦችን በድብደባ እያሰቃያቸው ይገኛል።
💔10😭4❤1
የእርድ ዜና‼️
በአርሲ ዞን ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው ጭፍጨፋ ተባብሶ እንደ ቀጠለ ነው። ነሐሴ 15 /2018ዓ.ም ዐርብ ለቅዳሜ አጥቢያ በ መጪቱ ቀበሌ ልዩ ቦታው "በቀቅሳ " በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት ከአንድ ቤተሰብ ሦስት ኦርቶዶክሳውያን ታርደዋል።የታረዱት የኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር ፦
1) ፍቃዱ አየለ(አባት)
2) ኀይሉ ፈቃዱ
3) ንጉሤ ፍቃዱ
ይኽን ጭፍጨፋ የሚመራው የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ሐሰን መሐመድ ነው።ይኽ ሰው በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋ በተደጋጋሚ በመካድ የሚታወቅ ሰው ነው።ይኽ ብቻ አይደለም በማኅበራዊ ሚዲያ ለሙስሊም ወጣቶች፦
በአርሲ ዞን ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው ጭፍጨፋ ተባብሶ እንደ ቀጠለ ነው። ነሐሴ 15 /2018ዓ.ም ዐርብ ለቅዳሜ አጥቢያ በ መጪቱ ቀበሌ ልዩ ቦታው "በቀቅሳ " በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት ከአንድ ቤተሰብ ሦስት ኦርቶዶክሳውያን ታርደዋል።የታረዱት የኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር ፦
1) ፍቃዱ አየለ(አባት)
2) ኀይሉ ፈቃዱ
3) ንጉሤ ፍቃዱ
ይኽን ጭፍጨፋ የሚመራው የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ሐሰን መሐመድ ነው።ይኽ ሰው በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋ በተደጋጋሚ በመካድ የሚታወቅ ሰው ነው።ይኽ ብቻ አይደለም በማኅበራዊ ሚዲያ ለሙስሊም ወጣቶች፦
ሉዲያቹን(ገጀራችሁን ) ሳሉ በምትይዙበት ያዙየሚል የጅሃድ ሽለላ ሲያስተጋባ የነበረ ሰው ነው።
ሜንጫችሁን ምዘዙ ከላችሁበት ጨፍጭፉ
ቄሮዎች ተነሱ እባካችሁ
ስለምን ቁጭ ብላችሁ ታያላችሁ
ስማችን ጠፋ እኮ
እንደ አንበሣ እያገሣችሁ
እንደ ነብር እያጉረመረማችሁ
እንደ ንብ ተናደፉ
እንዋጋለን የምንለው ባርነትን ጠልተን ነው
ባርነትን ፈልገህ ነው ወይ የማትነሳው?
ለምንስ ነው የማትወጣው?
❤7👍4😡3💔2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እነዚህ ናቸው እንግዲህ ከወሀቢያጋር አብረው ኦርቶዶክሳዊ አሻራዎቻችንን እያጠፉ ያሉት
👍14😡10❤4
Forwarded from ኢዮሳፍጥ (ኀይለሚካኤል)
የግራኝ አሕመድ ናፋቂው ጅሃዲስቱ ወሀቢያ እና ተረ ናዚው ፕሮቴስታንቲዝም ኦርቶዶክስን በማዳከማቸው በዚህ መልኩ በአደባባይ ወጥተው " አሸነፍን" እያሉ "ጌታቸውን"እያመሰግኑ ነው።
ባለ ሀገሩ ሰንፎ ደንዝዞ ሲተኛ እንግዳው ባለ ሀገር ሆኖ አረፈው።
ባለ ሀገሩ ሰንፎ ደንዝዞ ሲተኛ እንግዳው ባለ ሀገር ሆኖ አረፈው።
👍10❤2😡1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አክራሪ ሙስሊሞች በሶማሌ ሀገረ ስብከት ያፈረሱት የመድኅንዓለም ቤተ ክርስቲያን
ብዙዎች ሆነን ሳለ እንደ አናሳዎች እንድንናቅ ፣ብርቱዎች ሆነን ሳለን እንደ ሰነፎች የመከራዎች ሁሉ ቤተ ሙከራ እንድንሆን ፣ባለ ሀገር ሆነን ሳለን ስደተኞች እንድንሆን ያደረገን ማን ነው? ካልን በኢአማንያንና በጨካኞች የተሞላው መዋቅራችን ነው።ይኽን ሁሉ መከራ የምንቀበለው ጠላቶቻችን ብርቱ ሆነው አይደለም ከአጥቢያ ጀምሮ እስከ ሲኖዶስ ድረስ መዋቅሩን የያዙት ሰዎች ሲበዛ ጨካኞች፣አቅመ ቢሶች፣ግድ የለሾችና ምንደኞች ስለሆኑ ነው።አዎ!እንዳንጠፋ ዘራችን እንዲተርፍ ሃይማኖቻችን ለቀጣዩ ትውልድ እንዲተላለፍ ከተፈለገ መዋቅሩ ላይ መጨከን ያስፈልጋል።"አባት ከሆናችሁ ጠብቁን አይ አንጠብቅም ካላችሁ ግን ከፊታችን ዘወር በሉ"ማለት ያስፈልጋል።የማይጠብቁንን ሰዎች የምንቀልብበት አንዳች ምክንያት የለም።እንዴ! አስቡ እንጂ ከእኛ ኪስ በሚወጣ ገንዘብ እኮ ነው ለአንድ ጳጳስ በወር እስከ 100ሺ የሚከፈለው በዘመናዊ መኪና የሚዝናናው።በቃን ልንል ይገባል።
ብዙዎች ሆነን ሳለ እንደ አናሳዎች እንድንናቅ ፣ብርቱዎች ሆነን ሳለን እንደ ሰነፎች የመከራዎች ሁሉ ቤተ ሙከራ እንድንሆን ፣ባለ ሀገር ሆነን ሳለን ስደተኞች እንድንሆን ያደረገን ማን ነው? ካልን በኢአማንያንና በጨካኞች የተሞላው መዋቅራችን ነው።ይኽን ሁሉ መከራ የምንቀበለው ጠላቶቻችን ብርቱ ሆነው አይደለም ከአጥቢያ ጀምሮ እስከ ሲኖዶስ ድረስ መዋቅሩን የያዙት ሰዎች ሲበዛ ጨካኞች፣አቅመ ቢሶች፣ግድ የለሾችና ምንደኞች ስለሆኑ ነው።አዎ!እንዳንጠፋ ዘራችን እንዲተርፍ ሃይማኖቻችን ለቀጣዩ ትውልድ እንዲተላለፍ ከተፈለገ መዋቅሩ ላይ መጨከን ያስፈልጋል።"አባት ከሆናችሁ ጠብቁን አይ አንጠብቅም ካላችሁ ግን ከፊታችን ዘወር በሉ"ማለት ያስፈልጋል።የማይጠብቁንን ሰዎች የምንቀልብበት አንዳች ምክንያት የለም።እንዴ! አስቡ እንጂ ከእኛ ኪስ በሚወጣ ገንዘብ እኮ ነው ለአንድ ጳጳስ በወር እስከ 100ሺ የሚከፈለው በዘመናዊ መኪና የሚዝናናው።በቃን ልንል ይገባል።
😡26😭18👍14❤2
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ሲኖዶሱ የማን ጠባቂ ነው?
✍ቤተክርስቲያንቱ ተንቃ የማንም ወሮበላ የቁጣ ዱላውን የሚያሳርፍባት ሆናለች
✍ የቤተ ክርስቲያንቱ እስትንፋስ የሆኑ ገዳማት ያሉባት ሰሜኑ ወድሟል አሁንም እየወደመ ነው
✍ ኦሮሚያ በዘመነ ወያኔ በ15ዓመት ውስጥ ብቻ 11million ኦሮሞ በመንግሥት ትዕዛዝ " ኦርቶዶክስ የእናንተ አይደለችም" ተብሎ ከሃይማኖቱ ወጥቷል ከዚያ በኋላስ ስንት ሚሊየን ወጥቶ ይሆን?
✍ በኦሮሚያ ሰው በሃይማኖቱ በማንነቱእና በቋንቋው ተለይቶ አንገቱ ሲቀላ እሬሳው በእሳት ሲቃጠል ፣በጅምላ ተገድሎ በቡልዶዘር ሲቀበር፣የነፍሰ ጡሮች ሆድ በጩቤ ሲቀረደድ፣ህጻናት በገጀራ ሲተለተሉ ሚሊየኖች ሲሰደዱ በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት ንብረታቸው ወድሞ ኦርቶዶክሳውያን በገዛ ሀገራቸው መሄጃ አጥተዋል
✍ በአዲስ አበባ ዙሪያ "ህገወጥ የቤቶች ፈረሳ "በሚል አማርኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሱ ቤት ፈርሷል ህጻናት በጅብ ተበልተዋል
✍በአዲስ አበባ በጠራራ ፀሐይ ካህናት በድንጋይ ተወግረው ተገድለዋል ወጣቶች በታቦት ፊት በስናይፐር ተረሼነዋል
✍አዲስ አበባ" ኮሪደር ልማት"በሚል ሽፋን የከተማውን ከፍተኛ ቁጥር የሚይዘው ኦርቶዶክሱ ቤቱ እንዲፈርስ አቢያተ ክርስቲያናት ያለአማኞች ብቻቸውን እንዲቀሩ ተደርጓል።
✍ ደቡብ ላይ ኦርቶዶክሱ በአክራሪ ፕሮቴስታንቶች መከራውን እያየ ርስቱን እየተነጠቀ ከማኅበራዊ ኑሮዎች ሁሉ እንዲገለል እየተደረገ ነው
✍የኦርቶዶክሱ ቁጥር አናሳ በሆነባቸው ክልሎች ላይ ሕዝባችን በሰቆቃ እየኖረ ነው
✍ኦርቶዶክሳውያን በመላው ሀገሪቱ ሀብት ከማፍራት፣ከመንግሥት ሥራ፣ከመንግሥት ሥልጣን ተወግዷል፣በትምህርት ተቋማት ላይ ነጻነቱን ተነፍጓል...
✍ "ሀገራዊ ምክክር" በሚል ሽፋን ኦርቶዶክሳዊ አሻራዎችን እንዲጠፉ ሲበየን እኛን ለማጥፋት ምቹ ጊዜ ሲጠባበቁ የነበሩ የአሕመድ ግራኝ ጅሃድስቶችና ተረፈ ናዚ ጽንፈኛ ፕሮቴስታት ቡድኖች በኅብረት ሲዘምቱብን
እነዚህንና የመሳሰሉ ግፎች በቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ ላይ ሲፈፀሙ አንዳች ነገር የማይተነፍስ ሲኖዶስ ሥራው ምንድን ነው? የማንስ ጠባቂ ነው? ወይስ እኛ የማናውቃት እነርሱ ብቻ የሚያውቋት ኦርቶዶክሳውያን በነጻነት የሚኖሩባት ሌላ ኢትዮጵያ አለች?
✍ቤተክርስቲያንቱ ተንቃ የማንም ወሮበላ የቁጣ ዱላውን የሚያሳርፍባት ሆናለች
✍ የቤተ ክርስቲያንቱ እስትንፋስ የሆኑ ገዳማት ያሉባት ሰሜኑ ወድሟል አሁንም እየወደመ ነው
✍ ኦሮሚያ በዘመነ ወያኔ በ15ዓመት ውስጥ ብቻ 11million ኦሮሞ በመንግሥት ትዕዛዝ " ኦርቶዶክስ የእናንተ አይደለችም" ተብሎ ከሃይማኖቱ ወጥቷል ከዚያ በኋላስ ስንት ሚሊየን ወጥቶ ይሆን?
✍ በኦሮሚያ ሰው በሃይማኖቱ በማንነቱእና በቋንቋው ተለይቶ አንገቱ ሲቀላ እሬሳው በእሳት ሲቃጠል ፣በጅምላ ተገድሎ በቡልዶዘር ሲቀበር፣የነፍሰ ጡሮች ሆድ በጩቤ ሲቀረደድ፣ህጻናት በገጀራ ሲተለተሉ ሚሊየኖች ሲሰደዱ በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት ንብረታቸው ወድሞ ኦርቶዶክሳውያን በገዛ ሀገራቸው መሄጃ አጥተዋል
✍ በአዲስ አበባ ዙሪያ "ህገወጥ የቤቶች ፈረሳ "በሚል አማርኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሱ ቤት ፈርሷል ህጻናት በጅብ ተበልተዋል
✍በአዲስ አበባ በጠራራ ፀሐይ ካህናት በድንጋይ ተወግረው ተገድለዋል ወጣቶች በታቦት ፊት በስናይፐር ተረሼነዋል
✍አዲስ አበባ" ኮሪደር ልማት"በሚል ሽፋን የከተማውን ከፍተኛ ቁጥር የሚይዘው ኦርቶዶክሱ ቤቱ እንዲፈርስ አቢያተ ክርስቲያናት ያለአማኞች ብቻቸውን እንዲቀሩ ተደርጓል።
✍ ደቡብ ላይ ኦርቶዶክሱ በአክራሪ ፕሮቴስታንቶች መከራውን እያየ ርስቱን እየተነጠቀ ከማኅበራዊ ኑሮዎች ሁሉ እንዲገለል እየተደረገ ነው
✍የኦርቶዶክሱ ቁጥር አናሳ በሆነባቸው ክልሎች ላይ ሕዝባችን በሰቆቃ እየኖረ ነው
✍ኦርቶዶክሳውያን በመላው ሀገሪቱ ሀብት ከማፍራት፣ከመንግሥት ሥራ፣ከመንግሥት ሥልጣን ተወግዷል፣በትምህርት ተቋማት ላይ ነጻነቱን ተነፍጓል...
✍ "ሀገራዊ ምክክር" በሚል ሽፋን ኦርቶዶክሳዊ አሻራዎችን እንዲጠፉ ሲበየን እኛን ለማጥፋት ምቹ ጊዜ ሲጠባበቁ የነበሩ የአሕመድ ግራኝ ጅሃድስቶችና ተረፈ ናዚ ጽንፈኛ ፕሮቴስታት ቡድኖች በኅብረት ሲዘምቱብን
እነዚህንና የመሳሰሉ ግፎች በቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ ላይ ሲፈፀሙ አንዳች ነገር የማይተነፍስ ሲኖዶስ ሥራው ምንድን ነው? የማንስ ጠባቂ ነው? ወይስ እኛ የማናውቃት እነርሱ ብቻ የሚያውቋት ኦርቶዶክሳውያን በነጻነት የሚኖሩባት ሌላ ኢትዮጵያ አለች?
Telegram
"!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ወቅታዊ ሃይማኖታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ይዳሰሱበታል!
👍10❤1
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ጦርነቱ ከ ታጠቀ ኀይል ጋር ወይስ ከህጻናትና ከረጋውያን ጋር ነው? ካህናትን መረሸን ቤተ ክርስቲያንን ማቃጠል ምን አመጣው?
በምሥራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ፦
*በቅዳሴ ላይ የነበሩ ካህናትና ምዕመናን በግፍ ተረሽነዋል
*ቆሞስ አባ ታደሰን እና ቄስ አዲስ አየለን ጨምሮ ከአሥር (10)ያላነሱ ካህናት ተረሽነዋል።
*የተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቃጥሏል
* የ4ወር ህጻንን ጨምሮ 67 ንጹሃን በመሳሪያ ተረሽነዋል በሜንጫና
በመጥረቢያ ተጨፍጭፈዋል
*በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተቃጥለዋል
*ከልጇ ጋር በ ቤተ ክርስቲያን በር ላይ ተቀምጣ ስትለምን የነበረች እናት ተረሽና ለአራት ቀናት እሬሰዋ ሳይነሳ ቆይቶ ይኸው በምታዩት መልኩል ህጻኗም ተመታ የእናቷን እሬሳ ተደግፋለች
Gaaddisaa Gobanaa
በምሥራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ፦
*በቅዳሴ ላይ የነበሩ ካህናትና ምዕመናን በግፍ ተረሽነዋል
*ቆሞስ አባ ታደሰን እና ቄስ አዲስ አየለን ጨምሮ ከአሥር (10)ያላነሱ ካህናት ተረሽነዋል።
*የተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቃጥሏል
* የ4ወር ህጻንን ጨምሮ 67 ንጹሃን በመሳሪያ ተረሽነዋል በሜንጫና
በመጥረቢያ ተጨፍጭፈዋል
*በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተቃጥለዋል
*ከልጇ ጋር በ ቤተ ክርስቲያን በር ላይ ተቀምጣ ስትለምን የነበረች እናት ተረሽና ለአራት ቀናት እሬሰዋ ሳይነሳ ቆይቶ ይኸው በምታዩት መልኩል ህጻኗም ተመታ የእናቷን እሬሳ ተደግፋለች
Gaaddisaa Gobanaa
😭21🤬7❤2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አይ የእኛ ነገር ለአንድ ቀን ብቻ ተንጫጭተን ዝም አልን
😭22😢11🤬3