Eotc Task Force
7.25K subscribers
1.55K photos
348 videos
12 files
392 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
😭19💔62
አጀንዳችን አርሲ ናት ሼር አርጉት በደንብ
61👍7
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልብ በሉ ይኽን ግፍ የሚፈጽመው ጫካ ያለው ሸኔ ወይም የ አክራሪ እስልምና ታጣቂ ቡድን አይምሰላችሁ። የኦሮሚያ ክልል መዋቅር የሚያዘው ነው።
😭34🤬3💔2
እንኳን አደረሳችሁ
17🙏10🥰6
ነሐሴ ፲፮ /16/

በዚችም ዕለት ዳግመኛ የሰማዕታት አለቃ የቅዱስ ጊዮርጊስ ሥጋው ከፋርስ አገር ወደ አገሩ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው።

የሥጋውም ፍልሰት ከእመቤታችን ድንግል ማርያም የሥጋ ፍልሰት ጋር አንድ ሁኗል ስለዚህም እርሷን መውደዱን የሚያወቁ ሥዕሉን ከሥዕሏ አጠገብ ይሥላሉ በስሙ ለሚማፀኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድ።

ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን በኃያሉ ተጋዳይ በጊዮርጊስም ጸሎት በእኛ ላይምሕረት ይቅርታ ቸርነት ይሁን ለዘላለሙ አሜን።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር
17👏3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ልጆቻቸው የታፈሱባቸው እናቶች ዋይታ
😭17💔21
ሽርካ ላይ ምን ተፈጠረ?

[እውነታው ሲገለጥ]

በሽርካ ወረዳ ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ላይ ዘግናኝ የሆኑ ጭፍጨፋዎች በመፈጸማቸው ኦርቶዶክሳውያውን አከባቢውን ለቀው ይሰደዳሉ።በዚህ ምክንያት ከ2016ዓ.ም ጀምሮ ያ ሰፊ የኦርቶዶክሳውያን የእርሻ መሬቶች አልታረሱም። ራሳቸውን  ከአክራሪ የእስልምና  ታጣቂ ቡድን እና ጀሌዎቹ ለጠበቅ የተሰባሰቡ ገበሬዎች በዚህኛው ክረምት መሬቱን ማረስ ይጀምራሉ።መሬቱን ጠቅልሎ የመውሰድ ፍላጎት  ያደበት የአከባቢው ሙስሊም ማኅበረሰብ በተደጋጋሚ ትንኮሳ ይፈጽሚባቸዋል።ሆነ ብለው  ነገር ፍለጋና ለጠብ አጫሪነት ከብቶቻቸውን ሰብስበው በኦርቶዶክሳውያን የእርሻ መሬት ላይ ይለቃሉ ኦርቶዶክሳውያን መሬታቸውን ሲከላከሉ ደግሞ  ተሰብሰበው መጥተው ያጠቋቸዋል።ሰሞኑንም የሆነው ይኽው ነው። በ13/12/2018ዓ.ም እንደለመዱት ከብቶችን ሰብስበው በኦርቶዶክሳውያን የእርሻ መሬት ላይ ይለቃሉ።  እነዚህ ተሰባስበው አከባቢያቸውን የሚጠብቁ  ኦርቶዶክሳውያን  ገበሬዎች ከብቶቹን ለማስወጣት ሲሞክሩ ሙስሊም ማኅበረሰብ ወንድ ሴት ወጣት አዛውንት ሳይል ገጀራ(ቆንጨራ)፣ቢለዋ፣፣ጦር፣ድንጋይ ይዞ ወጥቶ ጥቃት ይከፍትባቸዋል ፣ታጥቆ ጫካ የገባው አክራሪው ቡድንም ከበባ ፈጽሞ መተኮስ ይጀምራል።ነገሩ እንደ ከበደ የተረዱት ኦርቶዶክሳውያኑም ራሳቸውን መከላከል ጀመሩ።በሁለቱም መካከል ከፍተኛ የሆነ የተኩስ ልውውጥ ተደረገ።በመሃል ከብቶቹን ሰብስበው በኦርቶዶክሳውያን የእርሻ መሬት ላይ ሲያሰማሩ ከነበሩት አንዱ የጥቃቱ ሰለባ ይሆናል ።ብዙም ሳይቆዩ ሞተ ተባለ።ሬሳው ይመርመር ብለው ወዲያውኑ ወደ ጎቤሣ ሆስፒታል ይወስዱታል።ሬሳው ሲታይ ሰውዬው የተመታው እጅና እግሩ ላይ ነው ሙስሊሞቹ ግን ሀኪሞቹን አስገድደው "በጥይት ነው የተመታው ብላችሁ ጻፉልን"ይሉአቸዋል እነርሱም ሰውዬ በጥይት አልተመታም እንዲህ ብለንማ አንጽፍም የሚል ምላሽ ሲሰጧቸው እሬሳውን አዲስ አበባ ምንሊክ ሆስፒታል ወሰዱት።

ልብ በሉ !!! ይኽ የሞተው ሰውዬ ሀለት ወንድሞቹ ታጥቀው ጫካ የገቡና ኦርቶዶክሳውያንን የሚያርዱ ናቸው እሱም ተሳታፊ ነው።እንደውም በዚሁ ምክንያት ለዘጠኝ (9) ወራት ታስሮ ጉቦ ከፍሎ ነው የተፈታው።ብዙም ሳይቆይ ወደ ቀደመ ጥፋቱ በመመለሱ ለእስር የሚፈለግ ሰው ነው እነርሱ እንደሚሉት ንጹህ ሰው አይደለም።

በዚሁ ዕለት ማለትም በ13/12/2018ዓ.ም ኮነ እግዚአብሔር አብ በዓል አክብረው የሚመለሱ ኦርቶዶክሳውያን መንገድ ላይ ጠብቀው በሜንጫ(በሰይፍ)በድንጋይ አጥቅተዋል።ስድስት ኦርቶዶክሳውያን ተጎድተዋል።ሁለት እጃቸው ከጥቅም ውጭ የሆነ አሉ።

ይኽን ሁሉ ግፍ የሚፈጽሙት እነርሱ አደባባይ ወጥተው "እናጠፋችኋለን" እያሉ የሚፎክሩም እነርሱ ናቸው። ሴት ወንድ ወጣት ሽማግሌ ሳይሉ ሆ!ብለው ወጥተው ሆስፒታል የገቡ ኦርቶዶክሳውያንን ካላረድናቸው ብለው እስከመፎከር ደርሰዋል።

ጅራፍ ራሷ ገርፋ ራሷ ትጮኻለች እንደሚባለው እነርሱም ራሳቸው ጥቃት ፈጽመው የተጎዱ ለመምሰል አደባባይ ወጥተው ይጮኻሉ።"መንግሥት ይፈቀድልንና ኦርቶዶክሱን በጥቂት ቀናት ውስጥ የገደልነውን ገድለን የቀረውን እናስወጠዋለን "እያሉ እስከመናገር ደርሰዋል።ይኽ ብቻ አይደለም "ፋኖ ሙስሊሞችን አረደ" ብለው ነው በሐሰት ሕዝቡን ሲቀሰቅሱ የነበሩት።ፋኖ የሚሉት ኦርቶዶክሱን ነው።ለማጥፋት ያመቻቸው ዘንድ ነው "ፋኖ" የሚለውን ታርጋ የለጠፉት።ይኽንን ነው እንግዲህ እነ ጀዋር ባለሜንጫው በየሚዲያው የሚያራግቡት።

መልእክት ለሽርካ ሙስሊሞች

201 ኦርቶዶክሳውያንን አርዳችኋል ሺዎችን አፈናቅላችኋል አቢያተ ክርስቲያናትን አፍርሳችኋል።በዚህ አረመኔያዊ ተግባራችሁ ማፈር ሲገባችሁ  "አንድ ሰው ሞተ" ብላችሁ ለዚያዚውም በራሳችሁ ችግር ፈጥራችሁ በእኛ ላይ ጅሃድ ማወጃችሁ አብሮ አያኗኑረንምና ቆም ብላችሁ ብታስቡ። ዛሬ የተደገፋችሁበት ሥርዐት ነገ ይወድቃል ዋጋ የምትከፍሉት እናንተ ናችሁ።
👍53