Forwarded from Eotc Task Force
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ነሐሴ 2018ዓ.ም ሽርካ ወረዳ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ
😭6❤3🕊1
ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳዑዲ ዓረቢያ በአርሲ ና በሐረርጌ፣በአርሲና በ ከሚሴ ሙስሊሞች መካከል እየተፈጸመ ያለው የእርሰበርስ መተራረድ አስተውለን ካየነው ብዙ ፍንጮችን ይሰጠናል፦
፩ የወሀቢያ አስተሳሰብ አብዛኛውን የኦሮሞ ሙስሊም ወጣቶችን አእምሮአቸውን መቆጣጠሩን
፪ በአርሲና በሐረርጌ ያሉ የኦርቶዶክሳውያን ያሉበት መከራ እጅግ ጥልቅ መሆኑን እና ለወደፊትም ከፍተኛ እልቂት እንደሚጠብቃቸው
፫ በመላው ኦሮሚያ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ቀጣይ ብዙ ፈተና እንደሚጠብቃቸው
፬ ሀገራችን ኢትዮጵያ ቀጣይ በእንደነዚህ ዓይነት አረመኔዎች እጅ የመውደቅ እድሉ ሰፊ መሆኑን
፩ የወሀቢያ አስተሳሰብ አብዛኛውን የኦሮሞ ሙስሊም ወጣቶችን አእምሮአቸውን መቆጣጠሩን
፪ በአርሲና በሐረርጌ ያሉ የኦርቶዶክሳውያን ያሉበት መከራ እጅግ ጥልቅ መሆኑን እና ለወደፊትም ከፍተኛ እልቂት እንደሚጠብቃቸው
፫ በመላው ኦሮሚያ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ቀጣይ ብዙ ፈተና እንደሚጠብቃቸው
፬ ሀገራችን ኢትዮጵያ ቀጣይ በእንደነዚህ ዓይነት አረመኔዎች እጅ የመውደቅ እድሉ ሰፊ መሆኑን
❤18👍13😭10😡4😢2
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽን እንድታውቁ
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ነጥሎ ለመምታ ኦርቶዶክስ የሆነን ሁሉ በ "ፋኖነት"የመፈረጅ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ እየተነዛ ነው። የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂምከድርን ጨምሮ የዞኑ ባለሥልጣናት በአሰኮ ወረዳ ሕዝቡን ሰብስበው "በየትኛውም የጽንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋልእያሉ"ሲፎክሩ ነበር።"የትኛውም ጽንፈኛ ኀይል" የሚሉት እነርሱ ካደራጁት ከወሀቢያ ቡድን ውጭ ሌላ "የክርስቲያን ኀይል አለ" ለማለት ነው።ይኽ ሆን ተብሎ ታስቦበትና ታቅበት እየተሠራ ያለ ሴራ ነው።ቀጣይ በOMN(Oromo Muslim Net
Work)፣በOBN፣በFANA ፣በAMN እና በሌሎች ሚዲያዎች የውሸት ዜናዎችን ሊያሠራጩ ይችላሉ።
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ነጥሎ ለመምታ ኦርቶዶክስ የሆነን ሁሉ በ "ፋኖነት"የመፈረጅ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ እየተነዛ ነው። የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂምከድርን ጨምሮ የዞኑ ባለሥልጣናት በአሰኮ ወረዳ ሕዝቡን ሰብስበው "በየትኛውም የጽንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋልእያሉ"ሲፎክሩ ነበር።"የትኛውም ጽንፈኛ ኀይል" የሚሉት እነርሱ ካደራጁት ከወሀቢያ ቡድን ውጭ ሌላ "የክርስቲያን ኀይል አለ" ለማለት ነው።ይኽ ሆን ተብሎ ታስቦበትና ታቅበት እየተሠራ ያለ ሴራ ነው።ቀጣይ በOMN(Oromo Muslim Net
Work)፣በOBN፣በFANA ፣በAMN እና በሌሎች ሚዲያዎች የውሸት ዜናዎችን ሊያሠራጩ ይችላሉ።
💯15❤1
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የቤተ ክርስቲያን ፈረሳ
በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ በመነ አቢቹ በቱፋ ሙና ወረዳ በቅርቡ የተሠራው የአቡነ ሀብተማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥርዐቱ ባሰማራቸው ጽንፈኛ የዋቄፋና እምነት ተከታዮች ፈርሷል።በአንጻሩ ደግሞ ዋቄና በአዲስ አበባ ሳይቀር እየተስፋፋ ይገኛል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የ "አማራ ሃይማኖት" ተብላ በሐሰት ተፈርጃ በመንግሥታዊ መዋቅር ድጋፍ ከኦሮሚያ ምድር እየተሰደደች ትገኛለች።ይኽ የ16መክዘ መንፈስ ይዞ የተነሳው ኦርቶዶክስ ጠል እንቅስቃሴ በዚህ ከቀጠለ በአዲስ አበባ ያሉ አቢያተ ክርስቲያናትን ሙሉ በሙሉ መውረሩ የማይቀር ነው።
በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ በመነ አቢቹ በቱፋ ሙና ወረዳ በቅርቡ የተሠራው የአቡነ ሀብተማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥርዐቱ ባሰማራቸው ጽንፈኛ የዋቄፋና እምነት ተከታዮች ፈርሷል።በአንጻሩ ደግሞ ዋቄና በአዲስ አበባ ሳይቀር እየተስፋፋ ይገኛል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የ "አማራ ሃይማኖት" ተብላ በሐሰት ተፈርጃ በመንግሥታዊ መዋቅር ድጋፍ ከኦሮሚያ ምድር እየተሰደደች ትገኛለች።ይኽ የ16መክዘ መንፈስ ይዞ የተነሳው ኦርቶዶክስ ጠል እንቅስቃሴ በዚህ ከቀጠለ በአዲስ አበባ ያሉ አቢያተ ክርስቲያናትን ሙሉ በሙሉ መውረሩ የማይቀር ነው።
🤬10😢5❤4🎅3👍2
Eotc Task Force
Voice message
ሌባውን ከነ ሙሉ ዶክሜንቱ አግኝቼዋለው እህታቹ እንዲህ ነኝ አላርፍ ያለጣት በቅርቡ አስቀምጠዋለው እናተ ጥንቃቄ አርጉ ግን
እቤታችን ውስጥ ተቀምጠው በዘማሪና በሰባኪ ስም የተሰገሰጉ መናፍቃን ናቸው ባንዳዎች ያስቸገሩን
እቤታችን ውስጥ ተቀምጠው በዘማሪና በሰባኪ ስም የተሰገሰጉ መናፍቃን ናቸው ባንዳዎች ያስቸገሩን
❤38🔥6👍2
በአርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ላይ ምንድን ነው የተፈጠረው?
በዝርዝር እመለስበታለሁ
በዝርዝር እመለስበታለሁ
❤2