Eotc Task Force
7.25K subscribers
1.54K photos
347 videos
12 files
390 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
በጸሎት ወደ እግዚአብሔር ማልቀሱ እንዳለ ሆኖ የዘር ፖለቲካ አስተሳሰብ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከምድረ ኢትዮጵያ እንዲጠፋ መሥራት ያስፈልጋል።እኛ ኦርቶዶክሳውያን ሀገራችንን ፈርሃ እግዚአብሔር የሌላቸው ክፉዎችና አረመኔዎች እንዲጫወቱባት በመፍቀዳችን ይኽ ሁሉ መከራ መጣብን።ለኢትዮጵያ መፈወስ መፍትሔው የእኛ የኦርቶዶክሳውያን ጥንካሬ ነው።እኛ ከጠነከርን ሀገራችንን በፍትሐዊነት እንመራለን አሳዳጅና ተሳዳጅ፣ጨቋኝና ተጨቋኝ አይኖርም በእምነቱና በማንነቱ ምክንያት የሚገደልና የሚሰደድ ማኅበረሰብ አይኖርም።ይኽን አባቶቻችን ለ2000 ዘመናት በተግባር አሳይተውናል።የዘር ፖለቲካ እስካልተወገደ ድረስ ቤተ ክርስቲያንም ሀገርም ፈጽሞ ከመከራ አይላቀቁም ጦርነት፣ረሃብ፣መሰደድ ይቀጥላል።መጥፊያውም መዳኛውም በእጃችን ላይ ነው ያለው መርጦ መጠቀሙ የእኛ ድርሻ ነው።
22👍1👏1
እውነት ብለዋል ቀሲስ የሰፈራቸውን "ቅዱሳን" ለመፍጠር "አቡነ ተክለሃይማኖት ቅዱስ አይባሉም "የሚሉ እንዲሁም ሰማዕቱ ብፅዕ አቡነ ጵጥሮስን "አቡነ መገርሣ" እያሉ በመንደራቸው ውስጥ የተወሸቁ አሉ።እነዚህን የወለደው የዘር ፖለቲካ ነው።
30
🔥1412👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ራስን መከላከል በመጽሐፍ ቅዱስ ሚዛን

መ/ር ያረጋል አበጋዝ ከአራት ዓመት በፊት ያስተማረው ትምህርት ነው በደንብ ስሙት።"ሃይማኖታችን ይኽን አይፈቅድም" እያሉ ለሚጃጃሉትም አደርሷቸው።
👍136
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ራስን ስለ መከላከል

በየኔታ ገብረ መድኅን እንየው
31👍13🔥1
Forwarded from ሲና እግዚአብሔር እረኛዬ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😭10😢8🤬2💔1
Forwarded from ሲና እግዚአብሔር እረኛዬ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
😭😭😭
😭14😢102🥰1💔1
ለታሪክ ይቀመጥ
እንኳን አደረሳችሁ
74👏10🥰3👍2
Eotc Task Force
Video
ከሁለት ወር በፊት
Forwarded from Eotc Task Force
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ነሐሴ 2018ዓ.ም ሽርካ ወረዳ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ
😭63🕊1
ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳዑዲ  ዓረቢያ በአርሲ ና በሐረርጌ፣በአርሲና በ ከሚሴ ሙስሊሞች መካከል  እየተፈጸመ ያለው  የእርሰበርስ መተራረድ  አስተውለን ካየነው ብዙ ፍንጮችን ይሰጠናል፦

፩   የወሀቢያ አስተሳሰብ አብዛኛውን የኦሮሞ ሙስሊም ወጣቶችን አእምሮአቸውን መቆጣጠሩን

፪  በአርሲና በሐረርጌ  ያሉ የኦርቶዶክሳውያን ያሉበት መከራ እጅግ ጥልቅ መሆኑን እና ለወደፊትም ከፍተኛ እልቂት እንደሚጠብቃቸው

፫ በመላው ኦሮሚያ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ቀጣይ ብዙ ፈተና እንደሚጠብቃቸው

፬ ሀገራችን ኢትዮጵያ ቀጣይ በእንደነዚህ ዓይነት አረመኔዎች እጅ የመውደቅ እድሉ ሰፊ መሆኑን
18👍13😭10😡4😢2
ይኽን እንድታውቁ

በአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ነጥሎ ለመምታ ኦርቶዶክስ የሆነን ሁሉ በ "ፋኖነት"የመፈረጅ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ እየተነዛ ነው። የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂምከድርን ጨምሮ የዞኑ ባለሥልጣናት በአሰኮ ወረዳ ሕዝቡን ሰብስበው "በየትኛውም የጽንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋልእያሉ"ሲፎክሩ ነበር።"የትኛውም ጽንፈኛ ኀይል" የሚሉት እነርሱ ካደራጁት ከወሀቢያ ቡድን ውጭ ሌላ "የክርስቲያን ኀይል አለ" ለማለት ነው።ይኽ ሆን ተብሎ ታስቦበትና ታቅበት እየተሠራ ያለ ሴራ ነው።ቀጣይ በOMN(Oromo Muslim Net
Work)፣በOBN፣በFANA ፣በAMN እና በሌሎች ሚዲያዎች የውሸት ዜናዎችን ሊያሠራጩ ይችላሉ።
💯151
አለቃ አያሌው ታምሩ
29💔12😱3
የቤተ ክርስቲያን ፈረሳ

በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ በመነ አቢቹ በቱፋ ሙና ወረዳ በቅርቡ የተሠራው የአቡነ ሀብተማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥርዐቱ ባሰማራቸው ጽንፈኛ የዋቄፋና እምነት ተከታዮች ፈርሷል።በአንጻሩ ደግሞ  ዋቄና በአዲስ አበባ ሳይቀር እየተስፋፋ ይገኛል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የ "አማራ ሃይማኖት" ተብላ  በሐሰት ተፈርጃ በመንግሥታዊ መዋቅር ድጋፍ ከኦሮሚያ ምድር እየተሰደደች ትገኛለች።ይኽ የ16መክዘ መንፈስ ይዞ የተነሳው ኦርቶዶክስ ጠል እንቅስቃሴ በዚህ ከቀጠለ በአዲስ አበባ ያሉ አቢያተ ክርስቲያናትን ሙሉ በሙሉ መውረሩ የማይቀር ነው።
🤬10😢54🎅3👍2