Eotc Task Force
7.25K subscribers
1.55K photos
348 videos
12 files
394 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
ፆማችን ሱባዔያችን ዋጋ እንዲኖረው እነዚህን ሰማዕታትና በመከራ ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን በማሰብ ይሁን።
👍129
ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን  ፍጅት

በአርሲ ዞን ጉና ወረዳ ሬኤ አምባ ቀበሌ  ልዩ ስሙ  መልከምያ መንደር ትናንት 02/12/2018 ዓ.ም ለ 03/12/2018ዓ.ም  አዳር የ70ዓመት አዛውንት  አቶ ጌታቸው ቶሎበል  ከእነ ባለቤታቸው ለቀብር በማይመች ሁኔታ ገድለው  ጥለው የሄዱ ሲሆን  17ከብቶቻቸውንም ዘርፈው ወስደዋል
💔15😢72🥴2
እነዚህ ሚዲያዎች ሞታችንን ግን አይዘግቡትም
😢14😡43😭2🕊1