Eotc Task Force
7.25K subscribers
1.55K photos
348 videos
12 files
394 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
የገጽታ ግንባታ አገልግሎት መሆኑ ነው። የምንገደለው በ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነትና ትብብር ነው የምንለው ለዚህ ነው።በአጭር ቃል ቤተ ክህነቱ በልጽጓል ።
24😁5👍2😭2
   
◈የወንጌል ለምምዳችን በተቃራኒው ሁኗል።
በስሁት ልምምድ እነዚህን አፍርተናል👇
◈1.)የእግዚአብሔርን ቃል እንደተራ ቃል መለማመድ፤
◈2.)ወንጌልን ሙያና መብያ ማድረግ፤
◈3.)የማንኖረውን ቃል ለሌላው መስበክ፤
◈4.)ሳይታወቁ በማስመሰል ሲታወቁ በመቃረን መኖር፤
◈5.)ሞትንና ትንሣኤ ሙታንን፣ፍትሐ እግዚአብሔርን መርሳት፤
◈6.)እግዚአብሔር አጎታችን እስኪመስለን ድረስ መዳፈር፤
◈7.)አምላካዊ አደራን ከቁስ አደራ በታች አድርጎ ማየት፤
◈8.)ፌዝን ቧልትን እንደ ቁም ነገር ማዘውተር፤
◈9.)ሲጠቀለል፦ምረረ ገሀነመ እሳትን ጣዕመ መንግሥተ ሰማያትን መዘንጋት ይስተዋልብናል።
◈10.)መፍትሄው ከእነዚህ ጉዳዮች በተቃራኒ መሆን ነው።
"ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማል
እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።
ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው
ይህን ለማግኘት እንደክማለንና ስለዚህም እንሰደባለን ይህም ሰውን ሁሉ ይልቁንም የሚያምኑትን በሚያድን በሕያው አምላክ ተስፋ ስለምናደርግ ነው።"፩.ጢሞ.፬፥፰-፲
🙏14👍11
ሰውን በሚናገረው ቋንቋ በማንነቱና በሃይማኖቱ ለይቶ ዘሩን ማጥፋት እንደ እድገት የምትቆጥር "አዲሲቷ ኢትዮጵያ"
😭32💔133
ፆማችን ሱባዔያችን ዋጋ እንዲኖረው እነዚህን ሰማዕታትና በመከራ ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን በማሰብ ይሁን።
👍129