Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የገጽታ ግንባታ አገልግሎት መሆኑ ነው። የምንገደለው በ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነትና ትብብር ነው የምንለው ለዚህ ነው።በአጭር ቃል ቤተ ክህነቱ በልጽጓል ።
❤24😁5👍2😭2
Forwarded from ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
◈የወንጌል ለምምዳችን በተቃራኒው ሁኗል።
በስሁት ልምምድ እነዚህን አፍርተናል👇
◈1.)የእግዚአብሔርን ቃል እንደተራ ቃል መለማመድ፤
◈2.)ወንጌልን ሙያና መብያ ማድረግ፤
◈3.)የማንኖረውን ቃል ለሌላው መስበክ፤
◈4.)ሳይታወቁ በማስመሰል ሲታወቁ በመቃረን መኖር፤
◈5.)ሞትንና ትንሣኤ ሙታንን፣ፍትሐ እግዚአብሔርን መርሳት፤
◈6.)እግዚአብሔር አጎታችን እስኪመስለን ድረስ መዳፈር፤
◈7.)አምላካዊ አደራን ከቁስ አደራ በታች አድርጎ ማየት፤
◈8.)ፌዝን ቧልትን እንደ ቁም ነገር ማዘውተር፤
◈9.)ሲጠቀለል፦ምረረ ገሀነመ እሳትን ጣዕመ መንግሥተ ሰማያትን መዘንጋት ይስተዋልብናል።
◈10.)መፍትሄው ከእነዚህ ጉዳዮች በተቃራኒ መሆን ነው።
"ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማል
እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።
ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው
ይህን ለማግኘት እንደክማለንና ስለዚህም እንሰደባለን ይህም ሰውን ሁሉ ይልቁንም የሚያምኑትን በሚያድን በሕያው አምላክ ተስፋ ስለምናደርግ ነው።"፩.ጢሞ.፬፥፰-፲
🙏14👍11
ሰውን በሚናገረው ቋንቋ በማንነቱና በሃይማኖቱ ለይቶ ዘሩን ማጥፋት እንደ እድገት የምትቆጥር "አዲሲቷ ኢትዮጵያ"
😭32💔13❤3
Forwarded from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ፆማችን ሱባዔያችን ዋጋ እንዲኖረው እነዚህን ሰማዕታትና በመከራ ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን በማሰብ ይሁን።
👍12❤9