አርሲ ሀገረ ስብከት በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ መጭቱ ሌማን ቀበሌ ትላንት ሐምሌ 22 ቀን 2018ዓ.ም 5 ኦርቶዶክሳዉያን ታግተዋል። ከታገቱት ዉስጥ ሁለት የአንድ ቤተሰብ አባላት ዛሬ ሌሊቱን ሲለቀቁ ሶስቱ ግን እስካሁን ያሉበት አልታወቀም ።
ስምዓ ተዋሕዶ
ስምዓ ተዋሕዶ
😢21
በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ጃዊ ዋጬ ቀበሌ ሐምሌ 22/2018ዓ.ም 9 የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች የተቃጠሉ ሲሆን 4 ቤቶች ፈራርሰው ተወስደዋል፦
ቤት የተቃጠለባቸው
፩ መምህሬ ንጉሡ መንግሥቱ
፪ አበበ መንግሥቱ
፫ ጅፋሬ ጥላሁን
፬ አምሳል ደለለኝ
፭ በሊሁ ለማ
፮ መኮንን ስሜ
፯ ንጉሡ ጥላሁን
፰ መኩሪያ ደገፋ
፱ የመምህራን ቤት(ኦርቶዶክሳውያን የሚኖሩትበት ተለይቶ)
ባለፈው የካቲት ወር ተቃጥሎባቸው ተቃጥሎባቸው እንደገና ከሠሩት በኋላ ቆርቆሮአቸው ተነቅሎ የተዘረፈ፦
፩ ማሾ ወዳጆ
፪ አዝብጤ ወደጆ
፫ ሀብቴ ዘውዴ
፬ አድማሱ
ቤት የተቃጠለባቸው
፩ መምህሬ ንጉሡ መንግሥቱ
፪ አበበ መንግሥቱ
፫ ጅፋሬ ጥላሁን
፬ አምሳል ደለለኝ
፭ በሊሁ ለማ
፮ መኮንን ስሜ
፯ ንጉሡ ጥላሁን
፰ መኩሪያ ደገፋ
፱ የመምህራን ቤት(ኦርቶዶክሳውያን የሚኖሩትበት ተለይቶ)
ባለፈው የካቲት ወር ተቃጥሎባቸው ተቃጥሎባቸው እንደገና ከሠሩት በኋላ ቆርቆሮአቸው ተነቅሎ የተዘረፈ፦
፩ ማሾ ወዳጆ
፪ አዝብጤ ወደጆ
፫ ሀብቴ ዘውዴ
፬ አድማሱ
😭27❤5👎1
https://vt.tiktok.com/ZS4jL5myX/
@Ruhiii9 ruhi
@asratkidane09 hirut
@Palladius1 Palladius
መፃፉን መግዛት የምትፈልጉ በነዚህ ሶስት ይዘር ኔም ተጠቀሙ
ከሶስቱ አንድ ሰው ጠይቁ
ዋጋው በዶላር 30$
በኢትዮጵያ 5000ሺ ብር ነው
@Ruhiii9 ruhi
@asratkidane09 hirut
@Palladius1 Palladius
መፃፉን መግዛት የምትፈልጉ በነዚህ ሶስት ይዘር ኔም ተጠቀሙ
ከሶስቱ አንድ ሰው ጠይቁ
ዋጋው በዶላር 30$
በኢትዮጵያ 5000ሺ ብር ነው
በምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ ሰንጎ ያያ ቀበሌ አቡሽ የሺጥላ የተባለ ኦርቶዶክሳዊ እርሻ ላይ እያለ ከሁለት ጥማድ በሬዎች ጋር በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ታግቶ ተወስዷል
😢6❤3
👍10
ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ሰቆቃ
ዛሬ ሐምሌ 24/2018ዓ.ም ምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ሰንጎ ያያ ቀበሌ በእርሻ ላይ ያሉ ክፍሌ ዓለሙ የሚባሉ ሽማግሌ ተገድለው ልጃቸውን ጨምሮ ሶስት ኦርቶዶክሳውያን ተወስደዋል 17ከብቶች እና ዘር የጫኑ አህዮች ከነ ጭነታቸው ተወስደዋል። ይህ የሆነው ጋዶ ከተማ ቅርብ ርቀት ሲሆን በከተማው 350 የሚሆን ሄርጴ ሎላ ጭፈራ ላይ ነበር። ይኽ በእንዲህ እንዳለ ዛሬ ጠዋት 2 ሰዓት አከባቢ ወደ 40 የሚጠጉ የአክራሪ እስልምና ታጣቂዎች ከእስር ተለቀዋል ጥቃቱ የደረሰው 6ሰዓት አካባቢ ነው ።
በዚሁ ወረዳ በጠሬታ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ኦርቶዶክሳውያን ከ ከብቶች ጋር ታግተው ሲወስዱ ህዝቡ ደርሶ ሰዎቸን ያስጣለ ሲሆን ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ከብቶች ተወስዶአል
በሐምሌ 22/2018ዓ.ም በጃዊ ዋጬ ቀበሌ 9 የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች ተመርጠው መቃጠላቸውንና 4 ቤቶች ደግሞ መፈራረሳቸውን እንዲሁም በሰንጎ ያያ ቀበሌ አቡሽ የሺጥላ የተባለ ኦርቶዶዶክሳዊ ከ2(ሁለት)ጥማድ በሬዎች ጋር ታግተው መወሰዳቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
https://t.me/EotcTaskForce
ዛሬ ሐምሌ 24/2018ዓ.ም ምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ሰንጎ ያያ ቀበሌ በእርሻ ላይ ያሉ ክፍሌ ዓለሙ የሚባሉ ሽማግሌ ተገድለው ልጃቸውን ጨምሮ ሶስት ኦርቶዶክሳውያን ተወስደዋል 17ከብቶች እና ዘር የጫኑ አህዮች ከነ ጭነታቸው ተወስደዋል። ይህ የሆነው ጋዶ ከተማ ቅርብ ርቀት ሲሆን በከተማው 350 የሚሆን ሄርጴ ሎላ ጭፈራ ላይ ነበር። ይኽ በእንዲህ እንዳለ ዛሬ ጠዋት 2 ሰዓት አከባቢ ወደ 40 የሚጠጉ የአክራሪ እስልምና ታጣቂዎች ከእስር ተለቀዋል ጥቃቱ የደረሰው 6ሰዓት አካባቢ ነው ።
በዚሁ ወረዳ በጠሬታ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ኦርቶዶክሳውያን ከ ከብቶች ጋር ታግተው ሲወስዱ ህዝቡ ደርሶ ሰዎቸን ያስጣለ ሲሆን ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ከብቶች ተወስዶአል
በሐምሌ 22/2018ዓ.ም በጃዊ ዋጬ ቀበሌ 9 የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች ተመርጠው መቃጠላቸውንና 4 ቤቶች ደግሞ መፈራረሳቸውን እንዲሁም በሰንጎ ያያ ቀበሌ አቡሽ የሺጥላ የተባለ ኦርቶዶዶክሳዊ ከ2(ሁለት)ጥማድ በሬዎች ጋር ታግተው መወሰዳቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
https://t.me/EotcTaskForce
😭33❤4💔4👏1