Eotc Task Force
7.22K subscribers
1.57K photos
349 videos
12 files
398 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወሀቢያ በክርስቲያኑ ብቻ ሳይሆን በሱፊያ ሙስሊሞች ላይ ጦርነት ማወጅ እንደሚገባ ያውጃል

ክርስቲያኖችንና ይሁዶችን ከመዋጋታችሁ በፊት ሱፊያውን(ነባሩን ሙስሊም)ተዋጉ ይላል
👍17🤔2
እንዲህ የሚሉት ተራ ግለሰቦች አይደሉም መጅሊሱን የሚመሩ ወሀቢያዎች ናቸው።
😱73🤬1
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የድህናታችን ምክንያት ናትና መጥፋት አለባት ብለው ወስነው ነው በጅምላ እየጨፈጨፉን ያሉት።ጭፍጨፋውን የሚመሩት ጠቅላይ ሚንስትሩ ናቸው።ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ኦርቶዶክስን ያንቋሽሻሉ ለጥቃት የሚያጋልጡ ንግግሮችን ያደርጋሉ።
💔15😢10🤬21
ራሱን" የምክክር ኮሚሽን "ብሎ የሚጠራው ስብስብ፦
👉ሥርዐቱ ኦርቶዶክስን ለማጥፋት የሚጠቀምበት በትር ነው
👉መሪዎቹ አክራራ የብልጽግና ወንጌል አማኞችና ኢትዮጵያን አስልመን በሸሪዓ ህግ እናስተዳድራለን የሚሉ ወሀቢያዎች ናቸው  እንደ ካምፓስ ዜርፎር ለይስሙላ ጣል  ጣል የተደረጉ ሆድ እንጂ ጭንቅላት የሌላቸው ጥቂት የከተሜ አባ ኩብኩባዎች  እንዳሉ ሆኖ
👉የሚመክረው ኦርቶዶክሳውያንን ለማስጠፋት እንጂ ለመታደግ አይደለም
💯14😢65
በሀዲያ ዞን በአንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይዞታ እና ተከታዮች ላይ በሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ጥቃትንና ውድመት መድረሱን ተከትሎ የአመካ ወረዳ ቤተክህነት  የሕግ የበላይነት ይከበር ሲል ጥሪ አቀረበ

ዓርብ፣ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (#አዲስ_ማለዳ)

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአመካ ወረዳ ቤተ-ክህነት ጽሕፈት ቤት በ ወረዳው “የታኛኛው በታራ” በተባለ ልዩ ቦታ በሚገኝ የቤተ ክርስቲያን ይዞታ ላይ ጥቃትና የንብረት ውድመት “በፕሮቴስታንት አማኞች” ደርሷል ሲል አስታወቀ።

ጉዳዩን አስመልክቶ ይፋዊ አቤቱታው በደብዳቤ  ለተለያዩ ተቋማት ልኳል።  የወረዳው ቤተክህነት በደብዳቤው ላይ እንደገለጸው በቦታው የሚኖሩ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከተዮች ለዘመናት ሲጠቀሙበት የነበረውንና በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው ከ300 በላይ ለሚሆኑ ምዕመናን አገልግሎት የሚሰጠውን የጸሎት፣ የመሰብሰቢያና የመቃብር ስፍራ በሕጋዊ መንገድ አጥር በማጠርና ለበጎ አድራጎት ሥራዎች በማዋል ሰላማዊ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል።

ቦታው  ከሌሎች የእምነት ተቋማት ጋር የድምጽ መረባበሽ እንዳይኖር ርቀቱን ጠብቀው በስጦታ ባገኙት ቦታ ላይ የተገነባ መሆኑን ገልፆ ይሁን እንጂ የሌሎች እምነት ተከታዮች ለወረዳው ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ተቃውሟቸውን አቅርበዋል ብሏል።

አክሎም በአካባቢው የሚኖሩ የልዩ ልዩ ሃይማኖት ተከተዮች እርስ በእርስ በመከባበርና በሰላም አብረው የሚኖሩ ቢሆንም፣ የአመካ ወረዳ የሰላምና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የፕሮቴስታንት እምነት ተከተይ በመሆናቸው እና “ከፍተኛ የሃይማኖት ጥላቻን” በሚገልጽ መልኩ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አጥር እንድታፈርስና በአካባቢው ምንም ዓይነት ልማት እንዳይካሄድበት በማድረግ ከፍርድ ቤት አሰራር ውጪ እና ያለ አግባብ ሥልጣናቸውን  በመጠቀም ፍትሕ እንዳናገኝ አድርገዋል ሲል አስታውቋል።

ይህንንም ተከትሎ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ላይ የተደራጁ ‛‛የፕሮቴስታንት እምነት ተከተዮች ይዞታውንና ንብረቱን ይጠብቁ በነበሩ 6 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከተዮች ላይ ድገተኛ ጥቃት በመሰንዘር "ከፍተኛ አካላዊ ድብደባ’’ ፈጽመውባቸዋል ሲል ገልጿል።

በተጨማሪም “ድምጽ በሌለው መሣሪያ” አማካይነት ከፍተኛ ጉዳት  አድርሰዋል ያለ ሲሆን፣ በቦታው ላይ የነበረውን ሕንፃ በማፍረስና ንብረቱንም “ሙሉ በሙሉ” በማፍረስ ከፍተኛ ውድመት አድርሰዋል ብሏል።

በመሆኑም የወረዳው አስተዳደር ጽሕፈት ቤት በድርጊቱ ላይ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ወንጀለኞችን በፍጥነት ለሕግ እንዲያቀርብና ተገቢው አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ይገባል ሲል ጠይቋል።

አክሎም ጉዳት የደረሰባቸው ምዕመናን አስፈላጊውን ሕክምና እንዲያገኙና ለወደመው ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ በሕግ አግባብ እንዲከፈላቸው እንዲሁም በፈረሰው ቤት ምትክ ሌላ ቤት ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲበቃ ቤተ-ክህነቱ  ጠይቋል።

በመጨረሻም የሃይማኖት እኩልነትና ነፃነት እንዲረጋገጥ፣ የሕግ የበላይነት እንዲከበርና ለቤተ ክርስቲያኗና ለምዕመናን ተገቢው የሕግ ከለላ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን ይህ አቤቱታውንም ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፣ ለክልሉ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ ለሀዲያ ዞን ሰላም እና ጸጥታ መመሪያ፣ ለዞኑ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እንዲሁም ለሀዲያ እና ስልጤ ሀገረስብከት ግልባጭ እንደላከ በደብዳቤው ጠቅሷል።


ተጨማሪ ዜናዎችንና አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ይጎብኙ፦

YouTube ➲ t.ly/vSgS
Telegram ➲ t.ly/SOXU
Facebook ➲ t.ly/flx8
Twitter ➲ t.ly/mxA
6👍1
👆👆👆አንዳንድ የፕሮቴስታንት ዲኖሚኔሽኖች ጨንብላቸውን ገልጠው ጅሃድ ጀምረዋል!
"ኢየሱስ" እያሉ ክርሰቲያን እየመሰሉ የማጭበርበር ዘመን እያበቃ መሆኑ ነው!
3
ይድረስ ለሀዲያ ስልጤ ሀገረስብከት፣ለአመካ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን

ምንም እንኳ የሚፈጸምብን ጥቃት ከፌዴራል መንግሥት ትእዛዝ ሰጪነት የሚፈጸም ቢሆንም የአጥፊዎችን ስም ማወቅ ያስፈልጋልና፦
👉ጥቃቱን የፈጸሙ አካላት መሉ መረጃ(ስም፣ፎቶ ግራፍ፣ስልክ ቁጥር አድራሻ)
👉 አከባቢው ላይ ያለው ቸርች ከእነ ፓስተሮቹ
👉ጥቃቱን ማስቆም ሲገባቸው ዝም ያሉ የፕሮቴስታንት  ሽማግሌዎች ስምና ፎቶ ግራፍ ቢቻል ስልክ ቁጥርም ቢታከልበት
👉 የወረዳው አስተዳዳሪ፣የወረዳው ፖሊስ መምሪያ፣የቀበሌው አስተዳዳሪ ሙሉ መረጃ(ስም፣ፎቶ ግራፍና ስልክ ቁጥር)

እንድትሰጡን እናሳስባለን።

https://t.me/EotcTaskForce
3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የጊዜ ጉዳይ ነው ወገኖቹ ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ውስጡ ያረረ ወጣት አንድ ቀን መነሳቱ አይቀሬ ነው።ደግሜ እናገራለሁ የጊዜ ጉዳይ ነው ወጣቱ እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ ቃል ተናጋሪ ሆኖ ይነሳል በዓይን ጥቅሻ በከንፈር ንክሻ ይግባባል።የተገፋ ወተት ቅቤ ይወጠዋል። ተገፍተናል በገዛ ሀገራችን ላይ ከ11ቀን ህጻን ጀምሮ እስከ 90 ዓመት አዛውንት በጅምላ ተጭፍጭፈናል፣ተገድለን እንኳ እሬሳችን ማረፍ አልቻለም በእሳት ተቃጥሏል፣ዓለምን የናቁ ገዳማውያን በእስላም ሀገራት ድሮኖች ተጨፍጭፈዋል፣ሆን ተብሎ ታስቦበት በኢኮኖሚ እንድንደቅ ተደርጓል ሕዝባችን በየቦታው ለልመና ተዳርጓል።አዎ በተገው አጋጣሚ ሁሉ ወጣቱን ማንቃት ማበራታት ማጀገን ያስፈልጋል።እግዚአብሔር ሁሌም ከተገፉት ጋር ነው እንደሚረዳን አንጠራጠርም።ብቻ እኛ እንንቃ ከልባችን እንሥራ እንደጋገፍ፣ከመለያየት ይልቅ ኅብሩትን፣ከማስመሰል ይልቅ እውነትን ገንዘብ እናድርግ።ያኔ እግዚአብሔር በመካከላችን ይገኛል።
https://t.me/EotcTaskForce
35
ኦርቶዶክሳውያንን ከአርሲ ምድር የማጽዳት መንግሥታዊ ፕሮጄክት ግቡን እየመታ ነው።ይህ የምሥራቅ አርሲ ዞን ጉና ወረዳ ኮሚንኬሽን ቢሮ ዘገባ ነው። በጉና ወረዳ በጃዊ ናኖ ቀበሌ ከማኅበረሰቡ ጋር "ስለ ሰላምና ልማት ተወያየን "ነው የሚሉት። በስብሰባው ላይ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ውጭ ሌላ እምነት የለም።ከማን ጋር ነው ሰለ ሰላም የሚወያዩት? ገዳዮቹ እነርሱ የሚገደሉት ኦርቶዶክሳውያን ሆነው ሳሉ።ናኖ ጃዊ ቀበሌ ማለት በወርኃ ጥቅምት በአንድ ቀን 14 ኦርቶዶክሳውያን የተጨፈጨፉበት እነዚያ ሁለቱ ህጻናት አካላቸው በገጀራ የተቆራረጠበት ቦታ ነው።ታርዶም ሆነ ተሰዶ ኦርቶዶክሱ ከአርሲ ምድር እየተጸዳ ነው።አብዛኛው የገጠሩ ክፍል ከኦርቶዶክስ ጸድቷል።የሃገረ ስብኩቱ ሊቀ ጳጳስ ይኽን ደፍረው አይናገሩም ሁለት ቀን አለቀሱ በዝያው ዝም አሉ።እየሆነ ያለው ይኽ ነው።
13🤬9😢1
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ፦
👉ትናንት የሆነብን የልብ ሙቀት መለኪያ(የሥነ ልቡና) ነው
👉ዛሬ እየሆነብን ያለው መግቢያ(የመከራ ማለማመጃ) ነው
👉ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ግን ይከብዳል

መፍትሔው፦በቃን ብሎ በኅብረት መነሳት
👍247
"ትውልዱ ኦርቶዶክስና አማራን እየተበቀለው ነው"~አስቴር በዳኔ

በኢትዮጵያ ምድር ኦርቶዶክስና አማራ ጠልነት የተራ ግለሰቦች ሳይሆን ፦
👉ህገ መንግሥታዊ ነው
👉 እንደ አንድ ወሳኝ ማኅበረሰባዊ ሕይወት መስተጋብር ይቆጠራል
👉 እምነታዊ ነው
👉 ሕዝባዊ ነው

ይኽች በኦርቶዶክስ ጠልነት ያበደች ሴት ስልክ ቁጥሯ +251947428444 ነው መደወል የሚፈልግ ካለ
👍253