ለገዳይ ሥርዐት እየታዘዘ የአብነት ተማሪዎችን በጅምላ የሚረሽን፣ከዓለም ጫጫታ ርቀው በገዳም የሚኖሩ መነኮሳትን የሚጨፈፍ ሴቶችን የሚደፍር ገዳማትን የሚያወድም ኦርቶዶክስ የሆነ ወታደር የቤተ ክርስቲያን ጠላት ነው
😢15❤10👍4
ለታሪክ ይቀመጥ
በአርሲ ምድር ያሉ ኦርትዶክሳውያን በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱ በኋላ ፦
👉 የገዛ አካላቸው እየተቆራረጠ እየተሰጣቸው እንዲመገቡ ይደረጋሉ።
👉ቶሎ አይገድሏቸውም ዛሬ እግራቸውን ከቆረጡ ነገ ደግሞ እጃቸውን ፣ከዚያን ብልታቸው እንደዚያ እያሉ በመጨረሻ ላይ በዶለዶመ ብለዋ አንገታቸውን ይገዘግዛሉ(ይኽን የሚያደርጉት አንገታቸው ቶሎ ተቆርጦ ነፍሳቸው እንዳትወጣ ሲሰቃዩ እያዩ ለመደሰት ነው)
ይኽን የምለው በስማ በለው ሳይሆን ከእየወረዳው ባገኘሁት መረጃ ነው በአካል አግኝቼ ያወራኋቸው ሰዎችም አሉ።
በአርሲ ምድር ያሉ ኦርትዶክሳውያን በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱ በኋላ ፦
👉 የገዛ አካላቸው እየተቆራረጠ እየተሰጣቸው እንዲመገቡ ይደረጋሉ።
👉ቶሎ አይገድሏቸውም ዛሬ እግራቸውን ከቆረጡ ነገ ደግሞ እጃቸውን ፣ከዚያን ብልታቸው እንደዚያ እያሉ በመጨረሻ ላይ በዶለዶመ ብለዋ አንገታቸውን ይገዘግዛሉ(ይኽን የሚያደርጉት አንገታቸው ቶሎ ተቆርጦ ነፍሳቸው እንዳትወጣ ሲሰቃዩ እያዩ ለመደሰት ነው)
ይኽን የምለው በስማ በለው ሳይሆን ከእየወረዳው ባገኘሁት መረጃ ነው በአካል አግኝቼ ያወራኋቸው ሰዎችም አሉ።
😭20😢7🤬4❤3
አሳዛኝ ዜና‼️
ትናንት ሐምሌ 15/2018ዓ.ም በውድቅት ሌሊት በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በ በታራ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሟል ።ሥርዐቱ ሀገራዊ ምክክር የሚል የማደንዘዣ አጀንዳ እያቀረበ በየ ቦታው ኦርቶዶክሳውያንን መጨፈጨፉን ሥራየ ብሎ ተያይዞታል።ጳጳሳቱም አብዛኞቹ ኦርቶዶክስ ስላልሆኑ ሞታችን አይገዳቸውም።
ትናንት ሐምሌ 15/2018ዓ.ም በውድቅት ሌሊት በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በ በታራ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሟል ።ሥርዐቱ ሀገራዊ ምክክር የሚል የማደንዘዣ አጀንዳ እያቀረበ በየ ቦታው ኦርቶዶክሳውያንን መጨፈጨፉን ሥራየ ብሎ ተያይዞታል።ጳጳሳቱም አብዛኞቹ ኦርቶዶክስ ስላልሆኑ ሞታችን አይገዳቸውም።
💔35😢10❤2🤬2
Forwarded from ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
➻ነገሩ እንዲህ ነው፦
ረቡዕ በ15/11/2018 ዓ.ም.ከሦስት ሰዓት ጀምሮ ድሮኗ በገዳሙ ዙሪያ ትዞር ጀመር።
➻በሰዓቱ የባይ ፈለገ ግዮን ገዳመ አስቄጥስ መነኮሳት ለቤተ እግዚአብሔር እና ለሐምሌ ቂርቆስ በዓል የሚሆን እህል እየለቀሙ ነበር።
➻ሦስት አራት ጊዜ ድሮኗ ስትዞራቸው ኧረ ዛሬስ መዞሯን አበዛችብን ወደ ቤት እንግባ ብለው ወደ ቤተ እግዚአብሔር ይገባሉ።
➻ትቂት ደቂቃ እንደቆዩ በድሮን ያዳፍናቸዋል።
➻በጊዜውና በቦታው ምንም አይነት ታጣቂ ኃይልም ሆነ የገዳሙ አካል ያልሆነ ሰው አልነበረም።
➻አሁን ካረፉ መነኮሳት ባሻገር አሥር መነኮሳት በጽኑዕ መቁሰል ላይ ይገኛሉ።
ቀሪዎቹ ግን ወዲያው በድሯኗ ተመተው አርፈዋል።
➻ፈለገ ግዮን ጋዳመ አስቄጥስ፦
በብፁዕ አባታችን አቡነ አትናቴዎስ ፍጹም ድካምና ጥረት የተሠራ ገዳም ነው።
➻ላረፉ መናንያን የሰማዕታትን ዋጋ ይስጣቸው፣ያሉትን በገዳማቸው ይጠብቃቸው።
➻ብፁዕ አባታችን ለገዳሙና ለመናንያን ልጆችዎ ፍጹም እንደሚያዝኑ አውቃለሁ ብፁዕነትዎን እግዚአብሔር ያጽናልን!!
➻ገዳሙን የማጽናት፣የመጠበቅ፣የመንከባከብ ሀላፊነት አለብን።
➻ይልቁንም ባጠገብ ያላችሁ የመካነ ሰላምና የመርጡለ ማርያም ምእመናን ከሞት ለተረፉ ከጥላ ላረፉ መናንያን የቅርብ ዘመድ ልትሆኗቸው ይገባል።
➻የሚሆነውና ሊሆን የታቀደው ግን ይሄው ነው።
ረቡዕ በ15/11/2018 ዓ.ም.ከሦስት ሰዓት ጀምሮ ድሮኗ በገዳሙ ዙሪያ ትዞር ጀመር።
➻በሰዓቱ የባይ ፈለገ ግዮን ገዳመ አስቄጥስ መነኮሳት ለቤተ እግዚአብሔር እና ለሐምሌ ቂርቆስ በዓል የሚሆን እህል እየለቀሙ ነበር።
➻ሦስት አራት ጊዜ ድሮኗ ስትዞራቸው ኧረ ዛሬስ መዞሯን አበዛችብን ወደ ቤት እንግባ ብለው ወደ ቤተ እግዚአብሔር ይገባሉ።
➻ትቂት ደቂቃ እንደቆዩ በድሮን ያዳፍናቸዋል።
➻በጊዜውና በቦታው ምንም አይነት ታጣቂ ኃይልም ሆነ የገዳሙ አካል ያልሆነ ሰው አልነበረም።
➻አሁን ካረፉ መነኮሳት ባሻገር አሥር መነኮሳት በጽኑዕ መቁሰል ላይ ይገኛሉ።
ቀሪዎቹ ግን ወዲያው በድሯኗ ተመተው አርፈዋል።
➻ፈለገ ግዮን ጋዳመ አስቄጥስ፦
በብፁዕ አባታችን አቡነ አትናቴዎስ ፍጹም ድካምና ጥረት የተሠራ ገዳም ነው።
➻ላረፉ መናንያን የሰማዕታትን ዋጋ ይስጣቸው፣ያሉትን በገዳማቸው ይጠብቃቸው።
➻ብፁዕ አባታችን ለገዳሙና ለመናንያን ልጆችዎ ፍጹም እንደሚያዝኑ አውቃለሁ ብፁዕነትዎን እግዚአብሔር ያጽናልን!!
➻ገዳሙን የማጽናት፣የመጠበቅ፣የመንከባከብ ሀላፊነት አለብን።
➻ይልቁንም ባጠገብ ያላችሁ የመካነ ሰላምና የመርጡለ ማርያም ምእመናን ከሞት ለተረፉ ከጥላ ላረፉ መናንያን የቅርብ ዘመድ ልትሆኗቸው ይገባል።
➻የሚሆነውና ሊሆን የታቀደው ግን ይሄው ነው።
😢21❤10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ገዳማት የሽፍቶች እና "የታጣቂዎች መደበቂያ ናቸው" የ ሚል ፕሮፓጋንዳ መነዛት የጀመረው በመንግሥት ደረጃ ነው።ይኽ ደግሞ ሆን ተብሎ ታቅዶበት የተደረገ ንግግር ነው። ምንም ዓይነት ታጣቂ በሌለበት ዓለምን የናቁ መነኮሳትን በድሮን መፍጀት ኦርቶዶክስን የማጥፋት አንዱ የፕሮጀክት አካል ነው
😭28👍16❤7
👍17💔5
Forwarded from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
ይኽች እኽታችንን መምሰል ከቻልን ተጋድሎው ገብቶናል ማለት ነው። ትኅትና ትባላለች።
የምትኖረው አረብ ሃገር ነው። ጊዜና ሰዓት አልተረፋትም። ሠርታ ለፍታ የምትኖር ልጅ ናት። ግን ለግሏ የራሴ የምትለውን መስቀል ተሸክማለች። ነቅታ እያነቃች ነው። ሌላው ስማርት ፎን ይዞ ምን ልሥራ፣ መሪ አጣን፣ ግራ ገብቶኛል ይላል። በአጭሩ እሷን ኹኑ ነው።
https://vt.tiktok.com/ZSXtGArRT/
የምትኖረው አረብ ሃገር ነው። ጊዜና ሰዓት አልተረፋትም። ሠርታ ለፍታ የምትኖር ልጅ ናት። ግን ለግሏ የራሴ የምትለውን መስቀል ተሸክማለች። ነቅታ እያነቃች ነው። ሌላው ስማርት ፎን ይዞ ምን ልሥራ፣ መሪ አጣን፣ ግራ ገብቶኛል ይላል። በአጭሩ እሷን ኹኑ ነው።
https://vt.tiktok.com/ZSXtGArRT/
❤20👍9