Eotc Task Force
7.21K subscribers
1.57K photos
354 videos
12 files
398 links
ወቅታዊ ጉዳይ
Download Telegram
ዓረቦቹ ክርስትናን(ኦርቶዶክሳዊነትን) ከኢትዮጵያ ምድር ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት በቀዳማዊው አሕመድ ግራኝ በኩል መጡ አልተሳካላቸውም ነበር አሁንም በዳግማዊ ግራኝ አሕመድ በኩል መጥተዋል ከትግራይ ጦርነት ጀምሮ የጦር መሳሪያና የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ
👍33😢12💔511😭1
ይኽን የከተሜ አባ ኩብኩባ ማን ወከለው?
ቤተ ክርስቲያን ከምንደኛ ጳጳሳትና ከአባ ኩብኩባዎች ቅኝ ግዛት ነጻ እስካልወጣች ድረስ መከራችን ይቀጥላል
👍19😁4🥰1
እየሆነ ያለው እውነታ ይኽ ነው
💔24😢522
• የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና…

• 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል

• ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል

"…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።

"…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት።

"…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት።

• ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል።

• ቤተ ክህነቱም፣ ሲኖዶሱም ዝም፣ ጭጭ። ሕዝቡም ድንዝዝ፣ ፍዝዝ፣ ተራ በተራ ማለቅ፣ መጨፍጨፍ ነው የተያዘው። ለምን እንጨፈጨፋለን የሚል ሰው እንዴት ይጠፋል?

• ከምር ምንም ማድረግ እንዳለመቻል የሚበሰጭ ነገር የለም።
😭46👍21
ተልእኮው ከሰው ዘር አልፎ ግዑዛኑንም የማጥፋት ነው!!

ተቋማዊ የጥፋት አካሄድ እንደሆነ የሚያሳየው አጥፊ፣ታዛቢ፣ቀራጭ የአንድ ተቋም ሰራዊት አባል መሆናቸው ነው
😭19😢13🤬321😁1
Let's Save Orthodoxy and humanity( ሰብእናንና ኦርቶዶክሳዊነትን እንታደግ)!!⁉️
Photo
ይህ ግፍ የተፈጸመው በአማራ ክልል የት ዞን፣ወረዳ፣ቀበሌ እንደተፈጸመ ሙሉ መረጃ ያላችሁ ጠቁሙን
"ቀበሮ እና ጎሽ♧♧♧♧
:

ጎሽ በጉልበትም ሆነ አካላዊ ግዝፈቱ ከቀበሮ በአራት እጥፍ ይበልጣል፡፡ ታዲያ ለምን ይሆን ከጥንት ጀምሮ ጎሽ በቀበሮ እየታደነ የሚበላው? ጉዳዩ የኃይል ሳይሆን የስትራቴጂ ነው።

ይህ እንዲሆን ያደረገው ቀበሮው ስኬታማ ስትራቴጂ በመከተሉና ጎሽም ኃይል እያለው ከስህተቱ ለመማር ባለመቻሉ ነው፡፡ጎሽ ኃይል አለው። ቶሎ አይደክምም።ግና ይደነግጣል። ይበታተናል። ይታደናል።

አንዲት ቀበሮ ለብቻዋ አንድ ጎሽን ለመፋለም አትደፍርም፡፡ ቀበሮዎች አቅማቸው ከጎሽ እንደሚያንስ ስለሚያውቁ በአሸናፊነት ለመወጣት፣ በተናጠል ጎሽን ለመግጠም ከመሞከር ይልቅ በትብብር ላይ የተመሰረተ ስትራቴጂን ይከተላሉ፡፡

ቀበሮዎች በጉልበትም ሆነ በብዛት ከሚበልጧቸው ጎሾች መካከል ለማደን በቡድን ስሜት ወደ ጎሾቹ መንጋ ይጠጋሉ፡፡ ዕቅዳቸው እንዲሳካም በመጀመሪያ ሆን ብለው ጎሾችን ያስደነብራሉ፡፡

ጎሾች በሚያሳዝን ሁኔታ ከጥንት ጀምሮ በአባቶቻቸው ላይ ሲፈጸም ከነበረው ጥቃት ትምህርት ሳይወስዱ ሁሌም በተመሳሳይ መልኩ ስሜታዊ ምላሽ ይሰጣሉ፡፡

ከዚህ የጎሽና የቀበሮ ታሪክ የስትራቴጂን ወሳኝነት እንረዳለን፡፡ ከዚህ ታሪክ ውስጥ የሚከተሉትን አንኳር የህይወትና የትግል መርሆች እንገነዘባለን፡-

1) ጎሾቹ ከቀበሮዎች በዛ ባለ ስብስብ ቢገኙም አብረው ከመታየት ውጪ የሚያስተሳስራቸው ጠንካራ ቡድን አልመሰረቱም፡፡ለዚህ ነው ከይስሙላ ስብስብ ይልቅ እውነተኛ አንድነት እጅግ ወሳኝ የሚሆነው።

2) አካላዊ ቅርበት እንጂ መንፈሳዊና ዓላማ ተኮር አንድነት የሌለው ስብስብ በትንሽ ንፋስ ይበተናል፡፡ ጠላትን መመከት የሚቻለው አስቀድሞ የውስጥ አንድነትና አደረጃጀትን በማስተካከል ብቻ ነው። ለዚህም ነው የዓላማ አንድነት ወሳኝ የሚሆነው።

3) ጎሾች በሰላም ጊዜ አብረው ቆመው ይታዩ ነበር። የህልውና አደጋ መምጣቱን ባመኑ ጊዜ ግን በግል እንጂ በጋራ አላሰቡም።እውነተኛ አንድነት በሰላም ጊዜ አብሮ መቆምና መታየት የሚገለጽ አይደለም። እውነተኛ አንድነት የሚገለጸው ዋጋ ቢያስከፍል እንኳ በፈተናና በትግል ወቅት ሳይፍረከረኩ በጋራ አብሮ መቆም ነው።

4) የትኛውም አጥቂ አካላዊ ጥቃት ከማድረሱ በፊት የሰለባዎቹን ሞራልና ወኔ መስበር እንደ መጀመሪያ እርምጃ ይጠቀማል፡፡ የቀበሮዎቹ ጩኸት ብቻውን የሚያደርሰው ጉዳት ባይኖርም፣ ጎሾቹን ስሜታዊ አድርጎ ጥንካሬያቸውን (ቀንዳቸውን) እንዳይጠቀሙ አድርጓቸዋል። ለዚህም ነው የድንጋጤ እና የስሜታዊነት አደጋን ቀድሞ መረዳት እጅግ ወሳኝ የሚሆነው።

5) በስሜትና በድንጋጤ ውስጥ የሚሰጥ ምላሽ ለጠላት ስኬት መንገድ ያመቻቻል። እውነተኛውን አደጋ (መበተንና መነጠልን) ትቶ፣ ጊዜያዊውን ሽብር እንደ ዋና አደጋ አድርጎ መውሰድ ለጥቃት ያጋልጣል።ስሜታዊ ምላሽ ለጠላት መጋለጥ መሆኑን ሁሌም መዘንጋት የሌበት ጉዳይ ነው።

6) ቀበሮዎቹ ጎሽን የሚያስደነብሩት ሆን ብለው ወደ ዕቅድ መስመራቸው እንዲገቡላቸው ነው፡፡ ጠላት አቅጣጫ ለማስቀየር የሐሰት ጥቃት ሲሰነዝር፣ እውነተኛውን የጥቃት መስመር ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል። ከየትኛውም ጠላት ራሱን መታደግ የሚሻ ሁሉ የጠላትን ስውር ዓላማ መረዳት ግድ ይለዋል።

7) ጎሾቹ ከጩኸቱ ጀርባ ያለውን የመበታተን ዓላማ ቢረዱ ኖሮ፣ እንዳይሳካ በጋራ መቆም ብቻ ይበቃቸው ነበር።በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ በጋራ መቆም የመፍትሄው አካል መታየት ይገባዋል።

8) ጎሾች አንድ ሆነው ጠላታቸውን ከመመከት ይልቅ፣ ተበታትነውና እርስ በእርስ እየተገፋፉ በመሸሽ በየተራ ተለቅመው ለሞት ይዳረጋሉ፡፡ከዚህ የምንረዳው በተናጠል ማምለጥን እንደ ብልህነት መቁጠር እ
👍81
ኢትዮጵያ እንደ ሳዑዲ ዓረቢያ

በኢትዮጵያ ውስጥ ማንበር የሚፈለገው እንደዚህ ዓይነት ህግ ነው።የሸሪዓ ህግ።ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ከምዕራባውያኑ ድጋፍ ለማግኘት ፕሮቴስታንት ፕሮቴስታንት ያጫውታቸዋል እንጂ የአብዱልወሀብ (የወሀቢዝም)አስተሳሰብ አራማጅ ናቸው።ዋና ዓላማቸው ኢትዮጵያን የእስላም ሀገር ማድረግ ነው።ለዚህ ደግሞ ቅድሚያ ኢስላማዊት ኦሮሚያን መፍጠር ነው።ሰሜኑን ክፍል የሚያደቁትም ከሙስሊም ሀገራት በተሰጣቸው የጦር መሳሪያ ነው።ለምሳሌ የትግራይ ገዳማትን ሲያወድሙ የነበሩ ድሮኖች ከእነ ተኳሾቹ ከቱርክ የመጡ ናቸው።አሁንም በአማራ ክልል ህግ ማስከበር በሚል ሽፋን እየተደረገ ባለው ጦርነት ድጋፍ የሚሰጡት ቱርክ፣ኤምሬትስና ሳዑዲ ዓረቢያ ናቸው።ለእነዚህ ሀገራት አማራና ትግራይን በጦርነት ማድቀቅ ማለት ነባር ክርስትናን(ኦርቶዶክሳዊነትን) ከስሩ መንቀል በመጨረሻም ሰውን በቁሙ የሚያርድና የሚሰቅል የሽሪዓን ህግ በሀገሪቱ ላይ መትከል ነው።
9😱2💯2
ስለዚህ ጉዳይ ጥቂት ልናገር

1) በዓሉ የሚከበረው ሐምሌ 18 ዋዜማ ጀምሮ ነው  ዛሬ ደግሞ ሐምሌ 16 ነው   ሦስት ቀን ሙሉ እዚያ ሄደው ምን ሊሠሩ ነው? ወንጌል ሊያስተምሩ ነው እንዳይባል እነዚህ በፖለቲካና በዘር ኮታ የጳጰሱ ስለሆኑ የአንድ የሰንበት ተማሪ ያክል እንኳ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት አያውቁ ካድሬዊ ንግግር ማድረግ ካልሆነ በቀር።

2) እነዚህ ሰዎች ለበሸናና(ለመዝናናት) እንጂ ለሐዋርያዊ ጉዞ አይደለም ወደዚያ የሄዱት፥ሐዋርያዊነትን የካደ ሐዋርያዊ ጉዞ ሊያደርግ አይችልምና።


3)ሦስት ቀን  እዚያ ሲያሳልፉ አዳራቸውም መመገቢያቸውም  ሆቴል ነው በዚህ ላይ የሦስት ቀን አበል ነው የሚቀበሉት ።ይኽ ገንዘብ ደግሞ ከቤተ ክርስቲያን ካዝና ነው ሚወጣው።ቤተ ክርስቲያንቱን ማቆርቆዝ ይሉሃል ይኽ ነው

የእውነት በዚህ ዘመን እንደ ጳጳስ ተመችቶት የሚኖር የለም።አላሙዲን ራሱ የእነርሱን ግማሽ ኑሮ አይኖረውም።
7😱3
“…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።”ዘዳ 28፥34 “…በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አይሰማችሁም።” 1ኛ ሳሙ 8፥18 “…ጻድቃን በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋል፤ ኀጥኣን በሠለጠኑ ጊዜ ግን ሕዝብ ያለቅሳል።” ምሳ 29፥2 “…እግዚአብሔር ይማረን ይባርከንም፥ ፊቱንም በላያችን ያብራ” መዝ 67፥1

~ ለማንኛውም ግን እናንተ…

"…እንደምን አደራችሁ?
💔136