Forwarded from Binance Alpha Airdrop Tracker
New Alpha Drop available 🎉
🪂 Airdrop: Janction
💎 Symbol: $JCT
📅 Start: Mon, 10 Nov 2025 10:00:00 UTC
⏳ End: Tue, 11 Nov 2025 10:00:00 UTC
🎯 Threshold Priority/FCFS: 235/235 pts
⚖️ Deduct points: -15 pts
🎁 Airdrop: 16,000 $JCT ($N/A)
⛓️ Chain: #BSC (56)
📦 Contract:
🪂 Airdrop: Janction
💎 Symbol: $JCT
📅 Start: Mon, 10 Nov 2025 10:00:00 UTC
⏳ End: Tue, 11 Nov 2025 10:00:00 UTC
🎯 Threshold Priority/FCFS: 235/235 pts
⚖️ Deduct points: -15 pts
🎁 Airdrop: 16,000 $JCT ($N/A)
⛓️ Chain: #BSC (56)
📦 Contract:
0xea37a8de1de2d9d10772eeb569e28bfa5cb17707Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" 519 የባንክ አካውንቶች ታግደዋል " - አገልግሎት መ/ቤቱ
➡ " 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል። "
⚫ " የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይ ርምጃ ተወስዷል። "
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ፤ በተቀናጀ መንገድ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ ተደረሰባቸው ያላቸውን 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ገለጸ።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፥ ከፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ከክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በሕብረተሰቡ ጥቆማ በፋይናንስ አሻጥር ላይ በተሰማሩ አካላት ላይ ስምሪት መደረጉን አመልክቷል።
በዚህም 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ገልጿል፡፡
ከሕገ ወጥ ተግባሩ ጋር ትስስር የነበራቸው 519 የባንክ አካውንቶች መታገዳቸውን የተለያዩ ኤግዚቢቶች መያዛቸውንም ጠቅሷል፡፡
° ሕገ ወጥ ሃዋላዎች ፣
° የገንዘብ ዝውውሮች፣
° የውጭ ምንዛሪ ስወራዎች ፣
° የግብር ስወራዎች፣
° ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ የማስመሰልና ሌሎች ተመሳሳይ ወንጀሎች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ እንዲሁም አሸባሪዎችንና የታጠቁ ቡድኖችን ለመደገፍ ሲውሉ መቆየታቸውን አመልክቷል።
በተለይም ፦
- ሕገ ወጥ በሆኑ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች፣
- ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎች፣
- የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያዎች፣
- ሕገ ወጥ የሃዋላ አዘዋዋሪዎችና ደላላዎች፣
- በወጪና ገቢ ንግድ ላይ አሻጥር የፈፀሙ አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም ሕጋዊ ንግድ ሳይኖራቸው በሕገ ወጥ ሃዋላ ላይ በመሰማራት ከፍተኛ ገንዘብ በማንቀሳቀስ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሱ አካላት የማያዳግም ሕጋዊ ርምጃ መወሰዱን ጠቁሟል።
በተለያዩ ዓለማት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚልኩት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ የብሔራዊ ባንክን መመሪያ በሚጥስ ሁኔታ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ የቆዩ ሕጋዊ ፈቃዳቸው በፈጸሙት ተደጋጋሚ ጥፋት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተሰረዘባቸው ዓለም አቀፍ የሃዋላ አስተላላፊዎችና ሕገ ወጥ የሃዋላ ድርጅቶችም ርምጃው እንደተወሰደባቸው አሳውቋል።
በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ሀብትን ከሀገር በማሸሽ ላይ ያሉ ድርጅቶች ባለቤቶችም በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ አመልክቷል።
የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም ርምጃ እንደተወሰደ አመልክቷል።
አሁንም የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አገልግሎቱ በላከልን መግለጫ አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
➡ " 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል። "
⚫ " የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይ ርምጃ ተወስዷል። "
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ፤ በተቀናጀ መንገድ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ ተደረሰባቸው ያላቸውን 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ገለጸ።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፥ ከፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ከክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በሕብረተሰቡ ጥቆማ በፋይናንስ አሻጥር ላይ በተሰማሩ አካላት ላይ ስምሪት መደረጉን አመልክቷል።
በዚህም 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ገልጿል፡፡
ከሕገ ወጥ ተግባሩ ጋር ትስስር የነበራቸው 519 የባንክ አካውንቶች መታገዳቸውን የተለያዩ ኤግዚቢቶች መያዛቸውንም ጠቅሷል፡፡
° ሕገ ወጥ ሃዋላዎች ፣
° የገንዘብ ዝውውሮች፣
° የውጭ ምንዛሪ ስወራዎች ፣
° የግብር ስወራዎች፣
° ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ የማስመሰልና ሌሎች ተመሳሳይ ወንጀሎች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ እንዲሁም አሸባሪዎችንና የታጠቁ ቡድኖችን ለመደገፍ ሲውሉ መቆየታቸውን አመልክቷል።
በተለይም ፦
- ሕገ ወጥ በሆኑ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች፣
- ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎች፣
- የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያዎች፣
- ሕገ ወጥ የሃዋላ አዘዋዋሪዎችና ደላላዎች፣
- በወጪና ገቢ ንግድ ላይ አሻጥር የፈፀሙ አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም ሕጋዊ ንግድ ሳይኖራቸው በሕገ ወጥ ሃዋላ ላይ በመሰማራት ከፍተኛ ገንዘብ በማንቀሳቀስ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሱ አካላት የማያዳግም ሕጋዊ ርምጃ መወሰዱን ጠቁሟል።
በተለያዩ ዓለማት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚልኩት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ የብሔራዊ ባንክን መመሪያ በሚጥስ ሁኔታ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ የቆዩ ሕጋዊ ፈቃዳቸው በፈጸሙት ተደጋጋሚ ጥፋት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተሰረዘባቸው ዓለም አቀፍ የሃዋላ አስተላላፊዎችና ሕገ ወጥ የሃዋላ ድርጅቶችም ርምጃው እንደተወሰደባቸው አሳውቋል።
በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ሀብትን ከሀገር በማሸሽ ላይ ያሉ ድርጅቶች ባለቤቶችም በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ አመልክቷል።
የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም ርምጃ እንደተወሰደ አመልክቷል።
አሁንም የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አገልግሎቱ በላከልን መግለጫ አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
😭4❤2👍1😁1
TIKVAH-ETHIOPIA
የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም ርምጃ እንደተወሰደ አመልክቷል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🤣22❤1😁1
Forwarded from Alpha123 Alerts
⚠️ Airdrop Starting Soon!
📛 Name: Allora (ALLO)
⏰ Starting in: 20 minutes
🎯 Amount: 50
📊 Points: 220
💵 Price: $0.9919
💎 Value: ~$49.6 (for reference)
📄 Contract Address:
🔗 Type: First Come First Served
🔥 Get ready to claim now! Total 300k slots
📅 Calendar Tracking https://alpha123.uk
📛 Name: Allora (ALLO)
⏰ Starting in: 20 minutes
🎯 Amount: 50
📊 Points: 220
💵 Price: $0.9919
💎 Value: ~$49.6 (for reference)
📄 Contract Address:
0xCCe5F304fD043d6A4E8cCB5376A4a4Fb583B98d5🔗 Type: First Come First Served
🔥 Get ready to claim now! Total 300k slots
📅 Calendar Tracking https://alpha123.uk
Alpha123 Alerts
⚠️ Airdrop Starting Soon! 📛 Name: Allora (ALLO) ⏰ Starting in: 20 minutes 🎯 Amount: 50 📊 Points: 220 💵 Price: $0.9919 💎 Value: ~$49.6 (for reference) 📄 Contract Address: 0xCCe5F304fD043d6A4E8cCB5376A4a4Fb583B98d5 🔗 Type: First Come First Served 🔥 Get ready…
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1
Endless Crypto
Dn
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
TIKVAH-ETHIOPIA
" የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይ ርምጃ ተወስዷል። "
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😁2❤1👍1🔥1
FREE NFT MINT "NOT PUNKS"
MINT HERE: https://farcaster.xyz/endweb3.eth/0x2db2c76b
You can mint upto 10
Don't you have a farcaster account? Sign up
MINT HERE: https://farcaster.xyz/endweb3.eth/0x2db2c76b
You can mint upto 10
Don't you have a farcaster account? Sign up
👍3
Endless Crypto
Farcaster Users Join x420 rocks waitlist 🔤 https://farcaster.xyz/endweb3.eth/0x8c03aec0 - Follow > Like > Recast - Join > Done > wait For Minting ➖ Don't you have a farcaster account? Sign up
MINT YOUR X402ROCKS NFT
It requires 0.69 usdc(chain CELO)
MAX 3 NFT PER USER
IF YOU WERE NOT ELIGIBLE THEN ENGAGE AND INCREASE YOUR ACTIVITY ON FARCASTER(SHARE, LIKE, COMMENT AND CAST RECAST) ON FARCASTER
It requires 0.69 usdc(chain CELO)
MAX 3 NFT PER USER
IF YOU WERE NOT ELIGIBLE THEN ENGAGE AND INCREASE YOUR ACTIVITY ON FARCASTER(SHARE, LIKE, COMMENT AND CAST RECAST) ON FARCASTER
Forwarded from Binance Wallet Announcements
Binance Alpha will be the first platform to feature:
Planck Network (PLANCK) on November 13
Play Solana (PLAYSOLANA) on November 14
Eligible users can claim their airdrops using Binance Alpha Points on the Alpha Events page once trading opens. Further details will be announced soon.
Please stay tuned to Binance’s official channels for the latest updates.
Planck Network (PLANCK) on November 13
Play Solana (PLAYSOLANA) on November 14
Eligible users can claim their airdrops using Binance Alpha Points on the Alpha Events page once trading opens. Further details will be announced soon.
Please stay tuned to Binance’s official channels for the latest updates.
Forwarded from Binance Wallet Announcements
Please get ready to claim the Binance Alpha airdrop today at 13:00 (UTC).
Users with at least 230 Binance Alpha Points can claim the token on a first-come, first-served basis until the airdrop pool is fully distributed or the airdrop event expires. Further details will be announced soon.
Please stay tuned to Binance’s official channels for the specific airdrop tokens and the latest updates.
Users with at least 230 Binance Alpha Points can claim the token on a first-come, first-served basis until the airdrop pool is fully distributed or the airdrop event expires. Further details will be announced soon.
Please stay tuned to Binance’s official channels for the specific airdrop tokens and the latest updates.