Endless Crypto
1.57K subscribers
3.23K photos
125 videos
12 files
951 links
We share cryptocurrency news, airdrops, and tips.
Here’s the main discussion group➤ @EndlessCryptoGroup
Download Telegram
Endless Crypto
Photo
CREATE FARCASTER ACCOUNT FOR FREE🔥

https://farcaster.xyz/~/code/N7T62L

Invite code: N7T62L

ብዙ አሪፍ አሪፍ Airdrops ስላሉ Farcaster account ከፍታችሁ engage አድርጉ ከዛ Airdrop ታገኛላችሁ

Follow me i will F. back Here
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Endless Crypto
CREATE FARCASTER ACCOUNT FOR FREE🔥 https://farcaster.xyz/~/code/N7T62L Invite code: N7T62L ብዙ አሪፍ አሪፍ Airdrops ስላሉ Farcaster account ከፍታችሁ engage አድርጉ ከዛ Airdrop ታገኛላችሁ Follow me i will F. back Here
HERE WE GO THE FIRST AIRDROP ON FARCASTER🔥

ከዚህ በፊት የ Farcaster account ከነበራችሁና engage ታደርጉ ከነበር check your allocation(look at the above screenshot)

My farcaster page: https://farcaster.xyz/endlessfirst251 (or simple search @endlessfirst251)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🤣32
PAWS DELISTED FROM BYBIT😁
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Endless Crypto
PAWS DELISTED FROM BYBIT😁
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🤣15🙏31
GM FAM✌️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍61
Specially in Crypto😎
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🔥16😭4😁3💔1
Binance Alpha is the first platform to feature MetaArena (TIMI), with Alpha trading opening on November 9, 2025, at 13:00 (UTC).

Users with at least 231 Binance Alpha Points can claim an airdrop of 960 TIMI tokens on a first-come, first-served basis. If the reward pool is not fully distributed, the score threshold will automatically decrease by 5 points every 5 minutes.

Please note that claiming the airdrop will consume 15 Binance Alpha Points. Users must confirm their claim on the Alpha Events page within 24 hours; otherwise, it will be deemed that users have given up claiming the airdrop.
😭5
Farcaster Users Join x420 rocks waitlist 🔤
https://farcaster.xyz/endweb3.eth/0x8c03aec0

- Follow > Like > Recast
- Join > Done > wait For Minting

Don't you have a farcaster account? Sign up
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🔥3
New Alpha Drop available 🎉

🪂 Airdrop: Janction
💎 Symbol: $JCT
📅 Start: Mon, 10 Nov 2025 10:00:00 UTC
End: Tue, 11 Nov 2025 10:00:00 UTC

🎯 Threshold Priority/FCFS: 235/235 pts
⚖️ Deduct points: -15 pts
🎁 Airdrop: 16,000 $JCT ($N/A)

⛓️ Chain: #BSC (56)
📦 Contract: 0xea37a8de1de2d9d10772eeb569e28bfa5cb17707
Endless Crypto
$63🤯
Today's Alpha airdrop worth 100$😁
🔥7🗿3
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" 519 የባንክ አካውንቶች ታግደዋል " - አገልግሎት መ/ቤቱ

" 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል። "

" የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይ ርምጃ ተወስዷል። "


የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ፤ በተቀናጀ መንገድ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ ተደረሰባቸው ያላቸውን 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ገለጸ።

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፥ ከፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ከክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በሕብረተሰቡ ጥቆማ በፋይናንስ አሻጥር ላይ በተሰማሩ አካላት ላይ ስምሪት መደረጉን አመልክቷል።

በዚህም 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ገልጿል፡፡

ከሕገ ወጥ ተግባሩ ጋር ትስስር የነበራቸው 519 የባንክ አካውንቶች መታገዳቸውን የተለያዩ ኤግዚቢቶች መያዛቸውንም ጠቅሷል፡፡
° ሕገ ወጥ ሃዋላዎች ፣
° የገንዘብ ዝውውሮች፣
° የውጭ ምንዛሪ ስወራዎች ፣
° የግብር ስወራዎች፣
° ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ የማስመሰልና ሌሎች ተመሳሳይ ወንጀሎች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ እንዲሁም አሸባሪዎችንና የታጠቁ ቡድኖችን ለመደገፍ ሲውሉ መቆየታቸውን አመልክቷል።

በተለይም ፦
- ሕገ ወጥ በሆኑ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች፣
- ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎች፣
- የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያዎች፣
- ሕገ ወጥ የሃዋላ አዘዋዋሪዎችና ደላላዎች፣
- በወጪና ገቢ ንግድ ላይ አሻጥር የፈፀሙ አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም ሕጋዊ ንግድ ሳይኖራቸው በሕገ ወጥ ሃዋላ ላይ በመሰማራት ከፍተኛ ገንዘብ በማንቀሳቀስ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሱ አካላት የማያዳግም ሕጋዊ ርምጃ መወሰዱን ጠቁሟል።

በተለያዩ ዓለማት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚልኩት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ የብሔራዊ ባንክን መመሪያ በሚጥስ ሁኔታ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ የቆዩ ሕጋዊ ፈቃዳቸው በፈጸሙት ተደጋጋሚ ጥፋት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተሰረዘባቸው ዓለም አቀፍ የሃዋላ አስተላላፊዎችና ሕገ ወጥ የሃዋላ ድርጅቶችም ርምጃው እንደተወሰደባቸው አሳውቋል።

በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ሀብትን ከሀገር በማሸሽ ላይ ያሉ ድርጅቶች ባለቤቶችም በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ አመልክቷል።

የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም ርምጃ እንደተወሰደ አመልክቷል።

አሁንም የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አገልግሎቱ በላከልን መግለጫ አሳውቋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ

@tikvahethiopia
😭42👍1😁1