Elevate Academy 📚
3.61K subscribers
802 photos
5 videos
421 files
221 links
Download Telegram
What is the basic unit of life?
a) Tissue
b) Organ
c) Cell
d) Organ System

Answer: c) Cell
Explanation: Cells are the fundamental building blocks of all living organisms.

2.

Which organelle is known as the "powerhouse of the cell"?
a) Nucleus
b) Ribosome
c) Mitochondria
d) Endoplasmic Reticulum

Answer: c) Mitochondria
Explanation: Mitochondria generate energy (ATP) for cellular activities.
3.

What is the process by which plants make their own food?
a) Respiration
b) Transpiration
c) Photosynthesis
d) Digestion

c) Photosynthesis
Explanation: Photosynthesis uses sunlight to convert carbon dioxide and water into glucose and oxygen.

4.

Which of the following is a carbohydrate?
a) Amino acid
b) Lipid
c) Protein
d) Glucose

Answer: d) Glucose
Explanation: Glucose is a simple sugar, a type of carbohydrate.
5.

What is the main function of DNA?
a) Protein synthesis
b) Energy storage
c) Genetic information storage
d) Lipid production

Answer: c) Genetic information storage
Explanation: DNA contains the genetic code that determines an organism's traits.
👍2
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፥ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተት አሳውቀዋል።

ሚኒስትሩ ይህንን ያሳወቁት ከከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ነው።
👍2
ሪሚድያል ተማሪዎቻቸውን ጠርተው የተቀበሉ ዩኒቨርሲቲዎች

1. ጂጅጋ ዩንቨርስቲ (ታህሳስ 14 እና 15)
2. ወልድያ ዩንቨርሲቲ( ጥር  19 እና 20 )
3. ሚዛን ቲፒ ዩንቨርሲቲ (ህዳር 11 እና 12 )
4. ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ (ህዳር 26 እና 27)
5. አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ (ታህሳስ 2 )
6. ዲላ ዩኒቨርሲቲ (ታህሳስ 14 እና 15)
7. ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ (ታህሳስ 7 እና8 )
8. ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ (ታህሳስ 7 እና 8)
9. ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ (ታህሳስ 21 እና 22)
10. ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ (ጥር 2,3 እና 4)
11. ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ (ጥር 5,6 እና 7)
12. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 1 እና 2)
13. ቦረና ዩኒቨርሲቲ (ታህሳስ 22 እና 23)
14. ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 3 እና 4)
15. አዲግራት ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 1 እና 2)
16. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ  (ታህሳስ 20 እና 21)
17. ወሎ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 3 እና 4)
18. መቱ  ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 1 እና 2)
19. ራያ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 15 እና 16)
20. መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 19 እና 20)
21. አክሱም ዩኒቨርስቲ (15 እና 16)
22. አሶሳ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 22  እና 23)
23. መቅደል አምባ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 13,14 እና 15)
24. ሰመራ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 14 )
25. አርሲ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 19 እና 20)
26. ጂንካ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 13  እና 14)
27. ወለጋ ዩኒቨርሲቲ  (ጥር 19  እና 20)
28. ወራቤ ዩንቨርስቲ (ጥር 21 እና 22)

ሪሚዲያል ተማሪዎቻቸውን ጠርተው ግን ያልተቀበሉ ዩንቨርስቲዎች

1. ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ (ጥር 26 እና 27)
2. ጋምቤላ ዩንቨርስቲ (ጥር 28 እና 29)
3. አምቦ ዩኒቨርስቲ (ጥር 29 እና 30)
4. ደብረ ታቦር ዩንቨርስቲ (ጥር 29 እና 30)
5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጥር 29 እና 30 )
6. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ (ጥር 30 እና የካቲት 1)
7. ቦንጋ ዩንቨርስቲ ( የካቲት 1 እና 2)
8. ዴቢ ዶሎ ዩንቨርስቲ (የካቲት 3 እና 4)
9. እንጅባራ ዩንቨርስቲ (ጥር 26 እና 27)

ሪሜዲያል ተማሪዎቻቸውን እስከ አሁን ድረስ ያልጠሩ ዩኒቨርሲቲዎች

1. ደብረ ብርሃን ዩንቨርስቲ እና
2. ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
👍1🥰1