የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብዓዊ አገልግሎቶች አቅም ግንባታ ማዕከል ለ30 የማኅበሩ ድንገተኛ አደጋ ሕክምና ምላሽ ሰጪ በጎ ፈቃደኞች ሥልጠና ሰጠ፡፡
ሥልጠናው በእንግሊዝ መንግስት የውጪ የጋራ ልማት ቢሮ (FCDO) ድጋፍ ከሰብዓዊ አገልግሎቶች አቅም ግንባታ ማዕከል፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ CPD ማዕከል እና ጠብታ አምቡላንስ ጋር በመተባበር የተሰጠ ሲሆን፣ ተሳታፊዎቹም ከአምስት የማኅበሩ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተወጣጡ ናቸው፡፡
ሥልጠናው የማኅበሩ ድንገተኛ አደጋ ሕክምና ምላሽ ሰጪ በጎ ፈቃደኞቹ በተለያዩ አደጋዎች ለጉዳት የተጋለጡ ወገኖችን ህይወት ለመታደግ የሚያስችሉ ክህሎቶችን እንዲያገኙ ታልሞ የተዘጋጀ ነው፡፡
The Ethiopian Red Cross Society’s Center for Capacity Development for Humanitarian Services (ERCS-CCDHS) has trained 30 Emergency Medical Responder volunteers to enhance their life-saving skills.
The training was conducted with the support of the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO) in collaboration with ERCS-CCDHS, Addis Ababa University College of Health Sciences CPD Center, and Tebita Ambulance. Participants were drawn from five regional branches of the Society.
The training was designed to equip the Society’s volunteer Emergency Medical Responders with the skills necessary to save the lives of individuals affected by disasters.
ሥልጠናው በእንግሊዝ መንግስት የውጪ የጋራ ልማት ቢሮ (FCDO) ድጋፍ ከሰብዓዊ አገልግሎቶች አቅም ግንባታ ማዕከል፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ CPD ማዕከል እና ጠብታ አምቡላንስ ጋር በመተባበር የተሰጠ ሲሆን፣ ተሳታፊዎቹም ከአምስት የማኅበሩ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተወጣጡ ናቸው፡፡
ሥልጠናው የማኅበሩ ድንገተኛ አደጋ ሕክምና ምላሽ ሰጪ በጎ ፈቃደኞቹ በተለያዩ አደጋዎች ለጉዳት የተጋለጡ ወገኖችን ህይወት ለመታደግ የሚያስችሉ ክህሎቶችን እንዲያገኙ ታልሞ የተዘጋጀ ነው፡፡
The Ethiopian Red Cross Society’s Center for Capacity Development for Humanitarian Services (ERCS-CCDHS) has trained 30 Emergency Medical Responder volunteers to enhance their life-saving skills.
The training was conducted with the support of the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO) in collaboration with ERCS-CCDHS, Addis Ababa University College of Health Sciences CPD Center, and Tebita Ambulance. Participants were drawn from five regional branches of the Society.
The training was designed to equip the Society’s volunteer Emergency Medical Responders with the skills necessary to save the lives of individuals affected by disasters.
👍9❤1