ማኅበሩ በምስራቅ ባሌ ዞን ከ24 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪያስገነባቸውን በፀሀይ ጉልበት የሚሰሩ የውሃ መሰረተ ልማቶችን አስመረቀ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከጀርመን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበርና ከጀርመን የሰብዓዊ ድጋፍ ድርጅት (German Humanitarian Assistance) ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ባሌ ዞን ሰዌና እና ለገ ሂዳ ወረዳዎች ያስገነባቸውን በፀሃይ ጉልበት የሚሰሩ የውሃ መሰረተ ልማቶችን የክልልና እና የዞን የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስመርቋል፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
------------------------------
ERCS Inaugurates Solar Water Infrastructures built in East Bale Zone at a Cost of over 24 Million birr
The Ethiopian Red Cross Society(ERCS), in collaboration with the German Red Cross and with financial support from the German Humanitarian Assistance, inaugurated the solar water infrastructures built in the Sewena and Legehida woredas of East Bale Zone of the Oromia Regional State in the presence of regional and zonal government officials.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/18/ercs-inaugurates-solar-water-infrastructures-built-in-east-bale-zone-at-a-cost-of-over-24-million-birr/
We live for humanity!
📌Website: https://redcrosseth.org/
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከጀርመን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበርና ከጀርመን የሰብዓዊ ድጋፍ ድርጅት (German Humanitarian Assistance) ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ባሌ ዞን ሰዌና እና ለገ ሂዳ ወረዳዎች ያስገነባቸውን በፀሃይ ጉልበት የሚሰሩ የውሃ መሰረተ ልማቶችን የክልልና እና የዞን የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስመርቋል፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
------------------------------
ERCS Inaugurates Solar Water Infrastructures built in East Bale Zone at a Cost of over 24 Million birr
The Ethiopian Red Cross Society(ERCS), in collaboration with the German Red Cross and with financial support from the German Humanitarian Assistance, inaugurated the solar water infrastructures built in the Sewena and Legehida woredas of East Bale Zone of the Oromia Regional State in the presence of regional and zonal government officials.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/18/ercs-inaugurates-solar-water-infrastructures-built-in-east-bale-zone-at-a-cost-of-over-24-million-birr/
We live for humanity!
📌Website: https://redcrosseth.org/
👍6❤5
ማኅበሩ ከ15,000 በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመረቀ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከእንግሊዝ መንግስት የውጪ የጋራ ብልጽግናና ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር “ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” በተሰኘ ፕሮጀክቱ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ አራት ቀበሌዎች ማለትም በባዳ፣ ቦሄ፣ ባጭራ እና ዋሮ ቀበሌዎች ያስገነባውን የገጠር ንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ፕሮጀክት አስመረቀ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
--------------------------
Society Inaugurates Water Supply Project Benefiting Over 15,000 Households
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the UK Government’s Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), has inaugurated a major rural water supply project in Bada, Bohe, Bachira, and Waro kebeles of Tembaro Special Woreda under the Ethiopia Crisis to Resilience (EC2R) project.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/19/society-inaugurates-23-million-birr-rural-water-supply-project-benefiting-over-10000-households-in-tembaro/
We Live for Humanity!
#uk #FCDOGovUK #DisasterResponse #Ethiopia #EthiopianRedCross #ERCS
-----
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከእንግሊዝ መንግስት የውጪ የጋራ ብልጽግናና ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር “ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” በተሰኘ ፕሮጀክቱ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ አራት ቀበሌዎች ማለትም በባዳ፣ ቦሄ፣ ባጭራ እና ዋሮ ቀበሌዎች ያስገነባውን የገጠር ንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ፕሮጀክት አስመረቀ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
--------------------------
Society Inaugurates Water Supply Project Benefiting Over 15,000 Households
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the UK Government’s Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), has inaugurated a major rural water supply project in Bada, Bohe, Bachira, and Waro kebeles of Tembaro Special Woreda under the Ethiopia Crisis to Resilience (EC2R) project.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/19/society-inaugurates-23-million-birr-rural-water-supply-project-benefiting-over-10000-households-in-tembaro/
We Live for Humanity!
#uk #FCDOGovUK #DisasterResponse #Ethiopia #EthiopianRedCross #ERCS
-----
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
👍4❤1
ማኅበሩ ብሄራዊ የድርቅ የጥንቃቄ ቅድመ ትግበራ ማዕቀፍን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መደበኛ የአሠራር መመሪያ ዝግጅት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሄደ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከአውሮፓ ህብረት የሲቪል ጥበቃ እና የሰብአዊ እርዳታ ኦፕሬሽን (DG ECHO ) ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ከኔዘርላንድስ እና ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የሚተገበረው ፕሮጀክት አካል የሆነና ትኩረቱን የጥንቃቄ ቅድመ ትግበራ( Anticipatory Action) ማዕቀፍን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መደበኛ የአሰራር መመሪያ (SOP) ዝግጅት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ከየካቲት 9-10 ቀን 2018 ዓ.ም. አካሂዷል ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------
ERCS Conducts a Workshop to Develop SOP for Operationalizing the National Common Drought Anticipatory Action Framework
As part of a project implemented with the Netherlands Red Cross and the Danish Red Cross, and funded by DG ECHO, ERCS convened a workshop from 16–17 February 2026 bringing together 24 participants from national and regional levels, including representatives from FEWSNET, WMO, EDRMC, DRMB in Somali and Afar, OCHA, EPHI, ERCS, and NLRC.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0hgSUxrQTeuECikGuMcwwKedDwWWKZ74VcKNkEMF6TQuB2nP2zbatgdRkUW8G7aNpl
We Live for Humanity!
----
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከአውሮፓ ህብረት የሲቪል ጥበቃ እና የሰብአዊ እርዳታ ኦፕሬሽን (DG ECHO ) ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ከኔዘርላንድስ እና ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የሚተገበረው ፕሮጀክት አካል የሆነና ትኩረቱን የጥንቃቄ ቅድመ ትግበራ( Anticipatory Action) ማዕቀፍን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መደበኛ የአሰራር መመሪያ (SOP) ዝግጅት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ከየካቲት 9-10 ቀን 2018 ዓ.ም. አካሂዷል ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------
ERCS Conducts a Workshop to Develop SOP for Operationalizing the National Common Drought Anticipatory Action Framework
As part of a project implemented with the Netherlands Red Cross and the Danish Red Cross, and funded by DG ECHO, ERCS convened a workshop from 16–17 February 2026 bringing together 24 participants from national and regional levels, including representatives from FEWSNET, WMO, EDRMC, DRMB in Somali and Afar, OCHA, EPHI, ERCS, and NLRC.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0hgSUxrQTeuECikGuMcwwKedDwWWKZ74VcKNkEMF6TQuB2nP2zbatgdRkUW8G7aNpl
We Live for Humanity!
----
❤5👍5