የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ልዑክ ማኅበሩ ከፊንላንድ ቀይ መስቀል ጋር ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ጉብኝትና የአጋርነት ስብሰባ አካሄደ
የኢ.ቀ.መ.ማ. የብሔራዊ የአስተዳደር ቦርድ አባል አምባሳደር ቶውፊቅ አብዱላሂ፣ ዋና ፀሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ እና ሌሎች የስራ አስፈፃሚ ቡድኑ አባላትን ያቀፈው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ልዑክ፤ በሁለቱ እህትማማች ማኅበራት መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ከፊንላንድ ቀይ መስቀል አቻው ጋር የአጋርነት ስብሰባ በማካሄድ ከፊንላንድ ቀይ መስቀል ፕሬዚዳንት፣ ከዋና ፀሐፊው እና ከሌሎች ባልደረቦች ጋር በተለያዩ ጉዳዮችን ዙሪያ ተወያይቷል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS delegation conducted a partnership meeting with its Finnish Red Cross counterpart to strengthen the collaboration between the two sister societies.
The ERCS delegation, consisting of Ambassador Tawfik Abdulalhi, Member of the National Governing Board; Ato Abera Lulessa, Secretary General; and other members of the executive team, discussed various issues with the President, the Secretary General, and other colleagues of the Finnish Red Cross (FRC).
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/17/ercs-delegation-conductes-a-partnership-meeting-with-its-finnish-red-cross-counterpart/
We Live for Humanity!
የኢ.ቀ.መ.ማ. የብሔራዊ የአስተዳደር ቦርድ አባል አምባሳደር ቶውፊቅ አብዱላሂ፣ ዋና ፀሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ እና ሌሎች የስራ አስፈፃሚ ቡድኑ አባላትን ያቀፈው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ልዑክ፤ በሁለቱ እህትማማች ማኅበራት መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ከፊንላንድ ቀይ መስቀል አቻው ጋር የአጋርነት ስብሰባ በማካሄድ ከፊንላንድ ቀይ መስቀል ፕሬዚዳንት፣ ከዋና ፀሐፊው እና ከሌሎች ባልደረቦች ጋር በተለያዩ ጉዳዮችን ዙሪያ ተወያይቷል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS delegation conducted a partnership meeting with its Finnish Red Cross counterpart to strengthen the collaboration between the two sister societies.
The ERCS delegation, consisting of Ambassador Tawfik Abdulalhi, Member of the National Governing Board; Ato Abera Lulessa, Secretary General; and other members of the executive team, discussed various issues with the President, the Secretary General, and other colleagues of the Finnish Red Cross (FRC).
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/17/ercs-delegation-conductes-a-partnership-meeting-with-its-finnish-red-cross-counterpart/
We Live for Humanity!
❤3👍3
ማኅበሩ በስልጤ ዞን በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች 42 ቤቶችን አስረከበ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በ2016 ዓ.ም መጨረሻ በስልጤ ዞን፣ ስልጢ እና ምስራቅ ስልጢ ወረዳዎች በደረሰው የጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ቤተሰቦች 42 አዲስ የተገነቡ ቤቶችን አስረክቧል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን
-------------------
Society Handed Over 42 Houses to Flood Affected Families in Siltie Zone
The Ethiopian Red Cross Society, in collaboration with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies, has officially handed over 42 newly constructed houses to families affected by the 2024 floods and windstorms in Silti and East Silti Woredas of Siltie Zone, Central Ethiopia Region.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/17/society-hands-over-42-houses-to-flood-affected-families-in-siltie-zone/
#IFRC #silitezone #ERCS #humanity
We Live for Humanity!
------
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በ2016 ዓ.ም መጨረሻ በስልጤ ዞን፣ ስልጢ እና ምስራቅ ስልጢ ወረዳዎች በደረሰው የጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ቤተሰቦች 42 አዲስ የተገነቡ ቤቶችን አስረክቧል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን
-------------------
Society Handed Over 42 Houses to Flood Affected Families in Siltie Zone
The Ethiopian Red Cross Society, in collaboration with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies, has officially handed over 42 newly constructed houses to families affected by the 2024 floods and windstorms in Silti and East Silti Woredas of Siltie Zone, Central Ethiopia Region.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/17/society-hands-over-42-houses-to-flood-affected-families-in-siltie-zone/
#IFRC #silitezone #ERCS #humanity
We Live for Humanity!
------
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516
👍3👏1
ማኅበሩ በምስራቅ ባሌ ዞን ከ24 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪያስገነባቸውን በፀሀይ ጉልበት የሚሰሩ የውሃ መሰረተ ልማቶችን አስመረቀ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከጀርመን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበርና ከጀርመን የሰብዓዊ ድጋፍ ድርጅት (German Humanitarian Assistance) ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ባሌ ዞን ሰዌና እና ለገ ሂዳ ወረዳዎች ያስገነባቸውን በፀሃይ ጉልበት የሚሰሩ የውሃ መሰረተ ልማቶችን የክልልና እና የዞን የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስመርቋል፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
------------------------------
ERCS Inaugurates Solar Water Infrastructures built in East Bale Zone at a Cost of over 24 Million birr
The Ethiopian Red Cross Society(ERCS), in collaboration with the German Red Cross and with financial support from the German Humanitarian Assistance, inaugurated the solar water infrastructures built in the Sewena and Legehida woredas of East Bale Zone of the Oromia Regional State in the presence of regional and zonal government officials.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/18/ercs-inaugurates-solar-water-infrastructures-built-in-east-bale-zone-at-a-cost-of-over-24-million-birr/
We live for humanity!
📌Website: https://redcrosseth.org/
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከጀርመን ቀይ መስቀል ጋር በመተባበርና ከጀርመን የሰብዓዊ ድጋፍ ድርጅት (German Humanitarian Assistance) ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ባሌ ዞን ሰዌና እና ለገ ሂዳ ወረዳዎች ያስገነባቸውን በፀሃይ ጉልበት የሚሰሩ የውሃ መሰረተ ልማቶችን የክልልና እና የዞን የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስመርቋል፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
------------------------------
ERCS Inaugurates Solar Water Infrastructures built in East Bale Zone at a Cost of over 24 Million birr
The Ethiopian Red Cross Society(ERCS), in collaboration with the German Red Cross and with financial support from the German Humanitarian Assistance, inaugurated the solar water infrastructures built in the Sewena and Legehida woredas of East Bale Zone of the Oromia Regional State in the presence of regional and zonal government officials.
https://redcrosseth.org/blog/2026/02/18/ercs-inaugurates-solar-water-infrastructures-built-in-east-bale-zone-at-a-cost-of-over-24-million-birr/
We live for humanity!
📌Website: https://redcrosseth.org/
👍6❤5