EBC
4 subscribers
3 photos
buyer dm @goat_et
Download Telegram
Channel created
Channel name was changed to «ebc news»
Channel photo updated
በጀርመን ከተማ ማንሃይም የጀርመን ካርኒቫል በማክበር ላይ በነበሩ ታዳሚዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በርካቶች ሲጎዱ አንድሰው ተገደለ

በምዕራባዊት የጀርመን ከተማ ማንሃይም የጀርመን ካርኒቫል በማክበር ላይ በነበሩ በርካታ የበዓሉ ታዳሚዎች ላይ አንድ ግለሰብ መኪናውን በፍጥነት በማሽከርከር በፈጸመው ጥቃት በርካቶች መጎዳታቸውን ፖሊስ አስታውቋል።

በዓሉ ከመካሄዱ በፊት እስላማዊ መንግስት ወይም አይ ኤስ እየተባለ የሚጠራው ፅንፈኛ ቡድን በተለይ በኮለንና በኑረምበርግ ጥቃት እንደሚፈጽም በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች አስጠንቅቆ ነበረ።

በመሆኑም በዓሉ በሚከበርባቸው ከተሞች ጠንካራ የጸጥታ ጥበቃ የነበረ ቢሆንም ግለሰቡ መኪናውን በፍጥነት በማሽከርከር ጉዳት ሊያደርስ መቻሉን የአካባቢው ፖሊስ አስታውቋል።

ስለደረሰው የጉዳት መጠንና ስለጥቃት አድራሹ ማንነት ፖሊስ የሰጠው ዝርዝር መረጃ እንደሌለ ሮይተርስ ዘግቧል።

በጥቃቱ አንድ ሰው ሞቷል ተብሏል።

Via @Addisinsider_ETH
ዳሎል አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

በአፋር ክልል ኪልበቲ ዞን ዳሎል ወረዳ ዓዶኩዋ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። በዩኒቨርሲቲው የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ርዕደ መሬቱ ከዓዶኩዋ ከተማ 5 ኪሎ ሜትር በስተደቡብ አቅጣጫ ነው የተከሰተው፡
Via-FBC
username or channel buyer dm @goat_et #price 25ton
Forwarded from ODES → Breaking News
🇮🇷 Iran’s Supreme Leader Khamenei: The United States must know that Iran will not surrender, and any U.S. strike will have serious and irreversible consequences — Tasnim - #Iran #Geopolitics

@odes_news
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ODES → Breaking News
@odes_news

🇮🇷🇺🇸 According to ABC News, the United States will decide within the next 24–48 hours whether to intervene in the conflict between Iran and Israel.

Participants in President Donald Trump’s meeting with national security advisers at the White House emphasized that this period will be critically important.

Despite Trump’s sharp rhetoric, the U.S. hopes Iran may return to negotiations on its nuclear program and eventually agree to halt uranium enrichment.

Otherwise, Washington may decide to go to war.
Forwarded from ODES → Breaking News
The Supreme Leader of Iran, Ali Khamenei, began his speech by stating that Tehran will not ignore the attack on its territory and that the country’s armed forces are in a state of combat readiness. 🇮🇷 #Iran #Geopolitics

@odes_news
The Supreme Leader of Iran, Ali Khamenei, began his speech by stating that Tehran will not ignore the attack on its territory and that the country’s armed forces are in a state of combat readiness. 🇮🇷 #Iran #Geopolitics

@odes_news
🇮🇷 Iran’s Supreme Leader Khamenei: The United States must know that Iran will not surrender, and any U.S. strike will have serious and irreversible consequences — Tasnim - #Iran #Geopolitics
buyer dm @goat_et