Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አርባ ምንጭ ከተማ እንዲህ ባለ ድምቀት ብጹአን አበው ሊቃነ ጳጳሳትን በልጅነት ክብር ተቀብላ ተባርካለች።
ሁሌም ሙቀቱ የማይለየው የደቡብ ህዝብ ዛሬም አባቶቹን በክብር ተቀብሏል።በተለይ አርባ ምንጭ ብዙ ያልተደረገለት ብዙ ሊሰራበት የሚገባ ሀገረ ስብከት ነው።
✅ ድምፀ ተዋሕዶ
ሁሌም ሙቀቱ የማይለየው የደቡብ ህዝብ ዛሬም አባቶቹን በክብር ተቀብሏል።በተለይ አርባ ምንጭ ብዙ ያልተደረገለት ብዙ ሊሰራበት የሚገባ ሀገረ ስብከት ነው።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በዩኬና አየርላንድ ሀገረ ስብከት በርሚንግሀም ደብረ መድኃኒት ቅዱስ አማኑኤል የ፳፻፲፮ ዓ:ም ዕርገተ ክርስቶስ በዓል በአከባቢው ያሉ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያንና ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ።