Grade 12 physics unit 2 horizontal projectile motion https://youtu.be/o1jBMcjeZYM?si=7PO-dAgle7KyQZDb
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" ተማሪዎች ምደባቸውን በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.edu.et እና
በቴሌግራም ቦት፦ @moestudentbot መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸው ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ተማሪዎች ምደባቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦ @moestudentbot
Via @tikvahuniversity
በቴሌግራም ቦት፦ @moestudentbot መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸው ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ተማሪዎች ምደባቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦ @moestudentbot
Via @tikvahuniversity
Forwarded from Yamral Tadesse
#Hemorrhagic_Fever ምንድን ነው❓
ይህ በሽታ በቫይረስ የሚከሰት ከባድ የበሽታ ቡድን ነው ። በሽታው በመሰረቱ የደም መፍሰስን ወይም የደም መርጋትን በሰውነት ውስጥ የሚያመጣ ነው ። በርካታ የሰውነት አካላትን በማጥቃት እና በሰውነት ውስጥ ያሉ የደም ሥሮችን የሚጎዳ ፣ በተለያዩ ቫይረሶች የሚመጣ በሽታ ነው።
#የበሺታው_መንስኤ እና የቫይረስ ዓይነት
. Ebola and ,Rift Valley Fever (RVF) & Yellow Fever ተብሎ የሚከፈል ሲሆን እንደ #ኢቦላቫይረስ ፣#ደንጉ እና #የለውፊቨር የተባሉ ቫይርሶች የበሺታው መንስኤ ሲሆኑ #በትንኝ ንክሻም የሚመጡ ናቸው ።
በሽታው ስሙ እንደሚያመለክተው በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም እንዲፈስ በማድረግ ለሞት የሚዳርግ ህክምና አልባ አደገኛ በሺታ ነው።
በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም መድማት እና መፍስሥ ከተከሰተ የበሽታው ከባድ ደረጃ ምልክት ነው።
በሽታው እንዴት ይተላለፋል?
1· ከተያዙ እንስሳት ጋር በመነካካት፡ በእንስሳት (ለምሳሌ አይጥ) ፣ ሽንት፣ ምራቅ ፣ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች በሚነካኩበት ጊዜ።
2· በነፍሳት ንክሻ፡
3· ከሰው ወደ ሰው፡ ከተያዘ ሰው የሚገኘው ደም፣ ምራቅ፣ የሰውነት ፈሳሾች ወይም ሌሎች ክምችቶች በቀጥታ በሚነካኩበት ጊዜ። ይህ ለበሽታው ከባዱ እና ዋነኛው ዓይነት የመተላለፊያ መንገድ ነው።
#የበሽታው_ምልክቶች
ምልክቶቹ በድንገት ሊታዩ እና በፍጥነት ሊባባሱ ይችላሉ። አንድ ሰው በቫይረሱ በተጠቃ ከ 2-21 ቀናት ውስጥ ምልክቶቹ መታየት ይጀምራሉ
መጀመሪያ ላይ የሚታዩ ምልክቶች
ምልክቶቹን በሁለት ከፍሎ ማየት የሚቻል ሲሆን
የመጀመሪው ቀለል ያሉ ምልክቶች እና የመጨረሻው አደገኛ //አስጊ ደረጃ ላይ ሲደርስ የሚታዩ ናቸው
#የመጀመሪያ_ምልክቶች
· ከፍተኛ የሰውነት ሙቀት (ትኩሳት)
· ድካም እና የመዛል ስሜት
· የጡንቻ፣ የአጥንት ህመም እና ቁርጥማት
· ራስ ምታት
· የጉሮሮ ህመም
#ከባድ_ምልክቶች (በሽታው እየተባባሰ ሲሄድ)፡
· በቆዳ ስር ደም መውጣት
. ከአፍ፣ አፍንጫ፣ ከዓይን ወይም ከጆሮ ደም መፍሰስ።
· የጭንቅላት አዕምሮ መናጋት ፣ መደንገጥ፣
. ራስን መሳት ኮማ ውስጥ መግባት)
· የኩላሊት እና የጉበት መጎዳት እና ስራ ማቆም
· ከፍተኛ ድካም እና ሾክ/Shock
· የበርካታ አካላት አለመሥራት
እንዴት መከላከል ይቻላል ?
በሽታው በትንኝ ንክሻ አማካኝነት የሚተላለፍ በመሆኑ #የአልጋ_አጎበርን ነፍሶን ከሞት መታደግ ስለሆነ በአግባቡ ይጠቀሙት ። ከታማሚ ሰው ጋር ያልዎትን ንክክ መከላከል እና
አፋጣኝ አስፈላጊ የህክምና እርዳታ ማግኘት አስፈላጉ ሆኖ ፣በሺታውን ሙሉበሙሉ ማዳን የሚችል ህክምና የለም ፣
መከላከል ብቸኛው ቁልፍ መንገድ ነው !
የሚከተሉትን ማድረግ ያስፈልግዎታል !!
1. እጆችዎን በንፅህና ይታጠቡ፡ በሳሙና እና በንጹህ ውሃ ዘወትር ማጠብ አስፈላጊ ነው።
2. ከሌሎች ሰዎች (ክምችቶች) ራስዎን ይጠብቁ፡ ከሰዎች ደም፣ ምራቅ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች ንክኪዎች ራስዎን ይጠብቁ። ይህ ለቤተሰብ አባላት እና በተለይም ለህክምና ባለሙያዎች እጂግ አስፈላጊ ነው።
ብዙ የህክምና/ጤ ና ባለሙያዎች ህይወታቸውን የሚያጡበት ወረርሺኝ ነው።
3. ከእንስሳት ይራቁ፣ አይጦችን እና ሌሎች እንስሳት ከቤትዎ አርቀው ያቆዩ። የሚታወቁ የእንስሳት ክምችቶች ባሉበት ስፍራ ጥንቃቄ አይለይዎት
4.ከ ነፍሳት ይጠበቁ ፣ አጎበር መጠቀም፡
ይህን በሽታ ለመግታት እና ለመቆጣጠር መከላከያ መንገዶቹ ላይ ማተኮሩ ይመከራል።
ይህ በሽታ በቫይረስ የሚከሰት ከባድ የበሽታ ቡድን ነው ። በሽታው በመሰረቱ የደም መፍሰስን ወይም የደም መርጋትን በሰውነት ውስጥ የሚያመጣ ነው ። በርካታ የሰውነት አካላትን በማጥቃት እና በሰውነት ውስጥ ያሉ የደም ሥሮችን የሚጎዳ ፣ በተለያዩ ቫይረሶች የሚመጣ በሽታ ነው።
#የበሺታው_መንስኤ እና የቫይረስ ዓይነት
. Ebola and ,Rift Valley Fever (RVF) & Yellow Fever ተብሎ የሚከፈል ሲሆን እንደ #ኢቦላቫይረስ ፣#ደንጉ እና #የለውፊቨር የተባሉ ቫይርሶች የበሺታው መንስኤ ሲሆኑ #በትንኝ ንክሻም የሚመጡ ናቸው ።
በሽታው ስሙ እንደሚያመለክተው በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም እንዲፈስ በማድረግ ለሞት የሚዳርግ ህክምና አልባ አደገኛ በሺታ ነው።
በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም መድማት እና መፍስሥ ከተከሰተ የበሽታው ከባድ ደረጃ ምልክት ነው።
በሽታው እንዴት ይተላለፋል?
1· ከተያዙ እንስሳት ጋር በመነካካት፡ በእንስሳት (ለምሳሌ አይጥ) ፣ ሽንት፣ ምራቅ ፣ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች በሚነካኩበት ጊዜ።
2· በነፍሳት ንክሻ፡
3· ከሰው ወደ ሰው፡ ከተያዘ ሰው የሚገኘው ደም፣ ምራቅ፣ የሰውነት ፈሳሾች ወይም ሌሎች ክምችቶች በቀጥታ በሚነካኩበት ጊዜ። ይህ ለበሽታው ከባዱ እና ዋነኛው ዓይነት የመተላለፊያ መንገድ ነው።
#የበሽታው_ምልክቶች
ምልክቶቹ በድንገት ሊታዩ እና በፍጥነት ሊባባሱ ይችላሉ። አንድ ሰው በቫይረሱ በተጠቃ ከ 2-21 ቀናት ውስጥ ምልክቶቹ መታየት ይጀምራሉ
መጀመሪያ ላይ የሚታዩ ምልክቶች
ምልክቶቹን በሁለት ከፍሎ ማየት የሚቻል ሲሆን
የመጀመሪው ቀለል ያሉ ምልክቶች እና የመጨረሻው አደገኛ //አስጊ ደረጃ ላይ ሲደርስ የሚታዩ ናቸው
#የመጀመሪያ_ምልክቶች
· ከፍተኛ የሰውነት ሙቀት (ትኩሳት)
· ድካም እና የመዛል ስሜት
· የጡንቻ፣ የአጥንት ህመም እና ቁርጥማት
· ራስ ምታት
· የጉሮሮ ህመም
#ከባድ_ምልክቶች (በሽታው እየተባባሰ ሲሄድ)፡
· በቆዳ ስር ደም መውጣት
. ከአፍ፣ አፍንጫ፣ ከዓይን ወይም ከጆሮ ደም መፍሰስ።
· የጭንቅላት አዕምሮ መናጋት ፣ መደንገጥ፣
. ራስን መሳት ኮማ ውስጥ መግባት)
· የኩላሊት እና የጉበት መጎዳት እና ስራ ማቆም
· ከፍተኛ ድካም እና ሾክ/Shock
· የበርካታ አካላት አለመሥራት
እንዴት መከላከል ይቻላል ?
በሽታው በትንኝ ንክሻ አማካኝነት የሚተላለፍ በመሆኑ #የአልጋ_አጎበርን ነፍሶን ከሞት መታደግ ስለሆነ በአግባቡ ይጠቀሙት ። ከታማሚ ሰው ጋር ያልዎትን ንክክ መከላከል እና
አፋጣኝ አስፈላጊ የህክምና እርዳታ ማግኘት አስፈላጉ ሆኖ ፣በሺታውን ሙሉበሙሉ ማዳን የሚችል ህክምና የለም ፣
መከላከል ብቸኛው ቁልፍ መንገድ ነው !
የሚከተሉትን ማድረግ ያስፈልግዎታል !!
1. እጆችዎን በንፅህና ይታጠቡ፡ በሳሙና እና በንጹህ ውሃ ዘወትር ማጠብ አስፈላጊ ነው።
2. ከሌሎች ሰዎች (ክምችቶች) ራስዎን ይጠብቁ፡ ከሰዎች ደም፣ ምራቅ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች ንክኪዎች ራስዎን ይጠብቁ። ይህ ለቤተሰብ አባላት እና በተለይም ለህክምና ባለሙያዎች እጂግ አስፈላጊ ነው።
ብዙ የህክምና/ጤ ና ባለሙያዎች ህይወታቸውን የሚያጡበት ወረርሺኝ ነው።
3. ከእንስሳት ይራቁ፣ አይጦችን እና ሌሎች እንስሳት ከቤትዎ አርቀው ያቆዩ። የሚታወቁ የእንስሳት ክምችቶች ባሉበት ስፍራ ጥንቃቄ አይለይዎት
4.ከ ነፍሳት ይጠበቁ ፣ አጎበር መጠቀም፡
ይህን በሽታ ለመግታት እና ለመቆጣጠር መከላከያ መንገዶቹ ላይ ማተኮሩ ይመከራል።
Forwarded from Ethiopian Digital Library
የተማሪዎች_ስነ_ምግባር_መመሪያ_2018_@Ethiopian_Digital_Library.pdf
312.4 KB
የተማሪዎች ስነ ምግባር መመሪያ 2018
ሁሉም ተማሪዎች ሊያነቧቸው ይገባል::
@Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
ሁሉም ተማሪዎች ሊያነቧቸው ይገባል::
@Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
አዲሱ የክፍል መሸጋገሪያ መመሪያ ምን ይላል?
በአዲሱ የትምህርት ሥርዓት (6-2-4) መሠረት፣ ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል ለመሸጋገር "ዝም ብሎ አማካይ ውጤት" ማምጣት ብቻ በቂ አይደለም።
መመሪያው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አካቷል፦
1. የማለፊያ ነጥብ (Pass Mark):
👉ማንኛውም ተማሪ ከክፍል ወደ ክፍል ለመሸጋገር በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ቢያንስ 50% እና ከዚያ በላይ ማምጣት አለበት።
👉ከአንድ በላይ የትምህርት ዓይነት ላይ ከ50% በታች (Fail) ያመጣ ተማሪ እንደ ድሮው "በአማካይ" ማለፍ አይችልም፤ ክፍሉን እንዲደግም ይገደዳል።
2. የ50/50 የውጤት አሰጣጥ ሥርዓት:
👉50% ተከታታይ ምዘና (Formative Assessment): ይህ በክፍል ውስጥ የሚሰሩ ስራዎች፣ ፕሮጀክቶች፣ ተግባራዊ ሙከራዎችና አጫጭር ፈተናዎችን ያካትታል።
👉50% የማጠቃለያ ፈተና (Summative Assessment): በሴሚስተር መጨረሻ የሚሰጥ አንድ ወጥ ፈተና።
👉ትኩረት፦ ተማሪው በክፍል ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ካላደረገ የማጠቃለያ ፈተናው ብቻውን አያሳልፈውም።
3. የብሔራዊ ፈተናዎች ለውጥ:
👉6ኛ ክፍል: ተማሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ መካከለኛ ደረጃ (Middle School) ለመሸጋገር የክልል አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፍ አለባቸው።
👉8ኛ ክፍል: ወደ ሁለተኛ ደረጃ (High School) ለመግባት ክልላዊ ፈተና የግድ ነው።
👉12ኛ ክፍል: ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለመግባት የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በ10ኛ ክፍልም የመውጫ ፈተና ሊኖር ይችላል።
4. የስነ-ምግባር እና የመገኘት መስፈርት:
👉አንድ ተማሪ በዓመቱ ውስጥ ከ 80% በላይ በክፍል ውስጥ ካልተገኘ፣ ውጤቱ ምንም ይሁን ምን ወደ ቀጣዩ ክፍል አይሸጋገርም።
5. ተግባር ተኮር ትምህርት:
👉በአዲሱ ካሪኩለም፣ ተማሪዎች በንድፈ-ሀሳብ (Theory) ብቻ ሳይሆን በተግባር (Practical) ብቁ መሆናቸው ይገመገማል። በተለይ በሳይንስ ትምህርቶች የላብራቶሪ ስራዎች ውጤት ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አላቸው።
💡 ወላጆች ምን ማድረግ ይኖርባቸዋል?
👉ልጅዎ በፈተና ሰሞን ብቻ እንዲያጠና ከመጠበቅ ይልቅ፣ በየቀኑ የሚሰጡ የቤት ስራዎችን እና የክፍል ስራዎችን (Portfolio) በትክክል መስራቱን መከታተል አለብዎት። ምክንያቱም 50% ውጤቱ የሚመዘገበው በየቀኑ ከሚሰራው ስራ ነው።
#New_Curriculum#ትምህርት #አዲሱ_ካሪኩለም_የተማሪዎች_ውጤት!!
#Follow_Like_sher!!
በአዲሱ የትምህርት ሥርዓት (6-2-4) መሠረት፣ ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል ለመሸጋገር "ዝም ብሎ አማካይ ውጤት" ማምጣት ብቻ በቂ አይደለም።
መመሪያው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አካቷል፦
1. የማለፊያ ነጥብ (Pass Mark):
👉ማንኛውም ተማሪ ከክፍል ወደ ክፍል ለመሸጋገር በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ቢያንስ 50% እና ከዚያ በላይ ማምጣት አለበት።
👉ከአንድ በላይ የትምህርት ዓይነት ላይ ከ50% በታች (Fail) ያመጣ ተማሪ እንደ ድሮው "በአማካይ" ማለፍ አይችልም፤ ክፍሉን እንዲደግም ይገደዳል።
2. የ50/50 የውጤት አሰጣጥ ሥርዓት:
👉50% ተከታታይ ምዘና (Formative Assessment): ይህ በክፍል ውስጥ የሚሰሩ ስራዎች፣ ፕሮጀክቶች፣ ተግባራዊ ሙከራዎችና አጫጭር ፈተናዎችን ያካትታል።
👉50% የማጠቃለያ ፈተና (Summative Assessment): በሴሚስተር መጨረሻ የሚሰጥ አንድ ወጥ ፈተና።
👉ትኩረት፦ ተማሪው በክፍል ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ካላደረገ የማጠቃለያ ፈተናው ብቻውን አያሳልፈውም።
3. የብሔራዊ ፈተናዎች ለውጥ:
👉6ኛ ክፍል: ተማሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ መካከለኛ ደረጃ (Middle School) ለመሸጋገር የክልል አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፍ አለባቸው።
👉8ኛ ክፍል: ወደ ሁለተኛ ደረጃ (High School) ለመግባት ክልላዊ ፈተና የግድ ነው።
👉12ኛ ክፍል: ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለመግባት የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በ10ኛ ክፍልም የመውጫ ፈተና ሊኖር ይችላል።
4. የስነ-ምግባር እና የመገኘት መስፈርት:
👉አንድ ተማሪ በዓመቱ ውስጥ ከ 80% በላይ በክፍል ውስጥ ካልተገኘ፣ ውጤቱ ምንም ይሁን ምን ወደ ቀጣዩ ክፍል አይሸጋገርም።
5. ተግባር ተኮር ትምህርት:
👉በአዲሱ ካሪኩለም፣ ተማሪዎች በንድፈ-ሀሳብ (Theory) ብቻ ሳይሆን በተግባር (Practical) ብቁ መሆናቸው ይገመገማል። በተለይ በሳይንስ ትምህርቶች የላብራቶሪ ስራዎች ውጤት ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አላቸው።
💡 ወላጆች ምን ማድረግ ይኖርባቸዋል?
👉ልጅዎ በፈተና ሰሞን ብቻ እንዲያጠና ከመጠበቅ ይልቅ፣ በየቀኑ የሚሰጡ የቤት ስራዎችን እና የክፍል ስራዎችን (Portfolio) በትክክል መስራቱን መከታተል አለብዎት። ምክንያቱም 50% ውጤቱ የሚመዘገበው በየቀኑ ከሚሰራው ስራ ነው።
#New_Curriculum#ትምህርት #አዲሱ_ካሪኩለም_የተማሪዎች_ውጤት!!
#Follow_Like_sher!!
ደ/ማ/አጠ/2ኛ/ደረጃ ትቤት የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት የማጠቃለያ ፈተና በአንድ ወንበር አንድ ተማሪ
Forwarded from Ethiopian Digital Library
Biology model Exam G12 2018 @Matric_Fetena.pdf
246.9 KB
Grade 12 Model Exams
2018 E.C
📍Arada Sub city Educational Office
⬅️ሌሎችም እንዲጠቀሙ Share አርጉላቸዉ!
መልካም ምሽት ለሁላችሁም
@Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
2018 E.C
📍Arada Sub city Educational Office
⬅️ሌሎችም እንዲጠቀሙ Share አርጉላቸዉ!
መልካም ምሽት ለሁላችሁም
@Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
ሰላም እንዴት ናቹህ የደ/ማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ የ2018ዓም ካርድ ለመውሰድ የዲጅታል ሊትሬሲ ሰርተፍኬት ማሳየት ስላለባቹህ ሁላችሁም በአትኩረት እንድትሰሩ እናሳስባለን::
Forwarded from Yetsedaw Tesfaye