አባት የመጀመርያም የመጨረሻም የሆነ ብቸኛ ልጁን ሊድር ድል ያለ ሰርግ ደግሶ ዘመድ አዝማድ እና ወዳጆቹን ጠርቶ የምሳ ግብዣውን እየተዟዟረ ይመለከታል።
‹‹ማን ቀረ ማን መጣ›› የሚለውን በትኩረት እየተመለከተ ሳለ የቅርብ የግድግዳ ጎረቤቱን ከእይታው ያጣዋል። ግራ በመጋባት እየተዟዟረ ቢመለከትም ጎረቤቱንም ሆነ የጎረቤቱን ልጆች ሊያይ አልቻለም።
‹‹የልብ ወዳጄ በዛሬ ቀን እንዴት ከጎኔ ይጠፋል›› እያለ በንዴት ስሜት በመብሰልሰል ላይ ሳለ ድንገት የጎረቤቱ ልጅ ብቅ አለ ና በፍጥነት ትንሽ ምግብ ቀማምሶ ትቶ ወጣ።
ይህን ትዕይንት የተመለከተው ደጋሽ በንዴት ተብከነከነ።የአባቱ በደስታው ግዜ አለመገኘት ሳያንሰው ልጁ መጥቶ በምግቡ አላግጦ መውጣቱ አበሳጨው።
በዚህ መሀል የሙሽራው አጃቢዎች ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት ጉዞ ሊጀምሩ መኪናቸውን ማንቀሳቀስ ሲጀምሩ ምግቡን ቀማምሶ በፍጥነት የወጣው የጎረቤቱ ልጅ ሙሽራውን ለማጀብ ከግቢ መኪናውን ይዞ ይወጣል።
አባት ተበሳጨ፣ ንዴቱን መቆጣጠር ቢያቅተው በቁጣ መንፈስ ተሞልቶ ወደ ጎረቤቱ ልጅ በመሄድ፦‹‹አባትህ ጎረቤቴ ሁኖ ደስታዬ ላይ አልተገኘም፣ ታላላቅ ወንድሞችህም እንደዝያው፤:ታድያ አንተ ምን አስበህ ነው በምግብ አላግጠህ ትተህ የወጣኸው? አሁን ተመለስ ያንተን አጃቢነት አንፈልግም›› ብሎ መለሰው። ልጁም እቤቱ ገባ፤ ሰርገኛዎችም ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት አቀኑ።
በመጨረሻም አጃቢዎች ሙሽሮችን ይዘው ወደ ቤት በመግባት የደስታቸው ተካፋይ ከሆኑ በኋላ ቀኑ ሲጨልም ሁሉም ተበታትኖ ሰርግ ቤቱ በሙሽሪት እና በሙሽራው ጭር አለ።
አባት አሁንም በጎረቤቶቹ ንዴት እየተብሰለሰለ ነው። ድንገት ከመሸ ያለ ወትሮው የጎረቤቱ ጊቢ ተከፈተ። የሙሽራው አባት እየተመለከተ ነው።
የጎረቤቱ ልጆች በትከሻቸው አስክሬን ተሸክመው ከቤታቸው ሲወጡም ተመለከተ። ፍፁም ዝግታ እና እርጋታም በሚስተዋልበት እርምጃ ልጆቹም ይራመዱ ጀመር።
የሙሽራው አባት ጠጋ አለ። ፦‹‹ምንድነው? የማንን አስክሬን ነው የተሸከማችሁት ›› ሲልም ጠየቃቸው።
‹‹አባታችን ጠዋት ሙቶ ነው፤ ሲሞትም በሱ ለቅሶ ምክንያት ያንተ ደስታ እንዳይጓደል መሞቱን ከሰርግህ በፊት ለማንም እንዳንናገር እና ድምፅ አውጥተን እንዳናለቅስ ተናዞልን ነበር። ለዝያ ነው ድግሱ ላይ መገኘት ያልቻልነው። ›› በማለት ጀናዛ የተሸከሙ ልጆች ጉዳያቸውን አስረዱ።
ደጋሽ ተፀፀተ፦‹‹ እኔ በሱ ቦታ ብሆን ይህን የማድረግ አቅም አይኖረኝም ነበር›› ሲልም የፀፀት እንባ ያነባ ጀመር።
የሚመስጡ ታሪክ ከፈለጉ እየውሎት
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
‹‹ማን ቀረ ማን መጣ›› የሚለውን በትኩረት እየተመለከተ ሳለ የቅርብ የግድግዳ ጎረቤቱን ከእይታው ያጣዋል። ግራ በመጋባት እየተዟዟረ ቢመለከትም ጎረቤቱንም ሆነ የጎረቤቱን ልጆች ሊያይ አልቻለም።
‹‹የልብ ወዳጄ በዛሬ ቀን እንዴት ከጎኔ ይጠፋል›› እያለ በንዴት ስሜት በመብሰልሰል ላይ ሳለ ድንገት የጎረቤቱ ልጅ ብቅ አለ ና በፍጥነት ትንሽ ምግብ ቀማምሶ ትቶ ወጣ።
ይህን ትዕይንት የተመለከተው ደጋሽ በንዴት ተብከነከነ።የአባቱ በደስታው ግዜ አለመገኘት ሳያንሰው ልጁ መጥቶ በምግቡ አላግጦ መውጣቱ አበሳጨው።
በዚህ መሀል የሙሽራው አጃቢዎች ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት ጉዞ ሊጀምሩ መኪናቸውን ማንቀሳቀስ ሲጀምሩ ምግቡን ቀማምሶ በፍጥነት የወጣው የጎረቤቱ ልጅ ሙሽራውን ለማጀብ ከግቢ መኪናውን ይዞ ይወጣል።
አባት ተበሳጨ፣ ንዴቱን መቆጣጠር ቢያቅተው በቁጣ መንፈስ ተሞልቶ ወደ ጎረቤቱ ልጅ በመሄድ፦‹‹አባትህ ጎረቤቴ ሁኖ ደስታዬ ላይ አልተገኘም፣ ታላላቅ ወንድሞችህም እንደዝያው፤:ታድያ አንተ ምን አስበህ ነው በምግብ አላግጠህ ትተህ የወጣኸው? አሁን ተመለስ ያንተን አጃቢነት አንፈልግም›› ብሎ መለሰው። ልጁም እቤቱ ገባ፤ ሰርገኛዎችም ሙሽራውን ይዘው ወደ ሙሽሪት ቤት አቀኑ።
በመጨረሻም አጃቢዎች ሙሽሮችን ይዘው ወደ ቤት በመግባት የደስታቸው ተካፋይ ከሆኑ በኋላ ቀኑ ሲጨልም ሁሉም ተበታትኖ ሰርግ ቤቱ በሙሽሪት እና በሙሽራው ጭር አለ።
አባት አሁንም በጎረቤቶቹ ንዴት እየተብሰለሰለ ነው። ድንገት ከመሸ ያለ ወትሮው የጎረቤቱ ጊቢ ተከፈተ። የሙሽራው አባት እየተመለከተ ነው።
የጎረቤቱ ልጆች በትከሻቸው አስክሬን ተሸክመው ከቤታቸው ሲወጡም ተመለከተ። ፍፁም ዝግታ እና እርጋታም በሚስተዋልበት እርምጃ ልጆቹም ይራመዱ ጀመር።
የሙሽራው አባት ጠጋ አለ። ፦‹‹ምንድነው? የማንን አስክሬን ነው የተሸከማችሁት ›› ሲልም ጠየቃቸው።
‹‹አባታችን ጠዋት ሙቶ ነው፤ ሲሞትም በሱ ለቅሶ ምክንያት ያንተ ደስታ እንዳይጓደል መሞቱን ከሰርግህ በፊት ለማንም እንዳንናገር እና ድምፅ አውጥተን እንዳናለቅስ ተናዞልን ነበር። ለዝያ ነው ድግሱ ላይ መገኘት ያልቻልነው። ›› በማለት ጀናዛ የተሸከሙ ልጆች ጉዳያቸውን አስረዱ።
ደጋሽ ተፀፀተ፦‹‹ እኔ በሱ ቦታ ብሆን ይህን የማድረግ አቅም አይኖረኝም ነበር›› ሲልም የፀፀት እንባ ያነባ ጀመር።
የሚመስጡ ታሪክ ከፈለጉ እየውሎት
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
Telegram
"ዘ-smart short histories"
የሚመስጡ ታሪክ ከፈለጉ እየውሎት
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
😢5👎1
በማላዊ አገር ሚስትዎን በ30 ቀናት ውስጥ እንዴት መለወጥ እንደሚቻል" (HOW TO CHANGE YOUR WIFE IN 30 DAYS) በሚል ርዕስ የወጣ መጽሐፍ ርዕሱ ላይ የፊደል ስህተት እንዳለ ከመታወቁ በፊት በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት ሚሊዮን (2,000,000) ቅጂዎች ተሽጦ ነበረ ።
ትክክለኛው ርዕስ ግን "ሕይወትዎን በ30 ቀናት ውስጥ እንዴት መለወጥ እንደሚቻል" (HOW TO CHANGE YOUR LIFE IN 30 DAYS) የሚል ነበር። የፊደል እርማቱ ከተደረገ በኋላ በዚያ ሙሉ ወር ውስጥ የተሸጠው 3 ቅጂ ብቻ ነበር።
https://t.me/DMAFS14
ትክክለኛው ርዕስ ግን "ሕይወትዎን በ30 ቀናት ውስጥ እንዴት መለወጥ እንደሚቻል" (HOW TO CHANGE YOUR LIFE IN 30 DAYS) የሚል ነበር። የፊደል እርማቱ ከተደረገ በኋላ በዚያ ሙሉ ወር ውስጥ የተሸጠው 3 ቅጂ ብቻ ነበር።
https://t.me/DMAFS14
Telegram
"ዘ-smart short histories"
የሚመስጡ ታሪክ ከፈለጉ እየውሎት
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
😁4👎2
በጃፓን ጦርነት ወቅት የወንድሙን ሬሳ (አስክሬን) በጀርባው አዝሎ በጥልቅ ስሜት ሊቀብር ይሄድ የነበረውን ታዳጊ ሕጻን ያስተዋለ አንድ ወታደር!
"ለምን እራስህን ታደክማለህ የሕጻኑን እሬሳ ጥለኸው ብትሄድ እኮ ድካምህ ይቀንስልህ አልነበር?" ሲል ጠየቀው::
ሕጻኑም :- "ወንድሜ ነው እኔን አይከብደኝም" አለው::
ያን ጊዜ ጥያቄውን ያቀረበው ወታደር ራሱን መቆጣጠር አልቻለም ... ስሜቱ በጣም ተነካ ... ዓይኖቹ በዕንባ ታጠቡ::
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በጃፓን ይህ ፎቶ የወንድማማችነት፣ የአንድነት ተምሳሌት ሆነ::
እናም ... የሕይወት መርሃችን እንዲህ ቢሆንስ:-
ወንድሜ ነው እኔን አይከብደኝም !
እህቴ ናት እኔን አትከብደኝም !
ወንድምህ ቢወድቅ አንሳው !
እህትህ ብትደክም ከጉኗ ቁም !
ወንድምህ ቢስት በየውሃት መንፈስ አቅናው !
እህትህ ስህተት ብትሰራ ይቅርታህን አትንፈጋት ።
"ለምን እራስህን ታደክማለህ የሕጻኑን እሬሳ ጥለኸው ብትሄድ እኮ ድካምህ ይቀንስልህ አልነበር?" ሲል ጠየቀው::
ሕጻኑም :- "ወንድሜ ነው እኔን አይከብደኝም" አለው::
ያን ጊዜ ጥያቄውን ያቀረበው ወታደር ራሱን መቆጣጠር አልቻለም ... ስሜቱ በጣም ተነካ ... ዓይኖቹ በዕንባ ታጠቡ::
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በጃፓን ይህ ፎቶ የወንድማማችነት፣ የአንድነት ተምሳሌት ሆነ::
እናም ... የሕይወት መርሃችን እንዲህ ቢሆንስ:-
ወንድሜ ነው እኔን አይከብደኝም !
እህቴ ናት እኔን አትከብደኝም !
ወንድምህ ቢወድቅ አንሳው !
እህትህ ብትደክም ከጉኗ ቁም !
ወንድምህ ቢስት በየውሃት መንፈስ አቅናው !
እህትህ ስህተት ብትሰራ ይቅርታህን አትንፈጋት ።
❤3👎1
አንድ ገበሬ ነበር ለማዳበሪያ መግዢያ መቶ ብር ቸገረውና ለአምላኩ ደብዳቤ ጽፎ ፖስታ ቤት አስገባ።
የፖስታ ቤቱ ሠራተኛ የሁሉንም ደብዳቤ በየአድራሻው አስገብቶ የአምላክ አድራሻ ቢጠፋው ፖስታውን ከፍቶ ማንበብ ጀመረ። አንብቦም ከት ብሎ ሳቀ። በአጭሩ እንዲህ ይላል
አምላኬ ሆይ የማዳበሪያ ምንም የለኝም
ክረምቱ መጥቷል እና ያረብ እስከዛሬ ወር መቶ ብር ላክልኝ።
የማዳበሪያ ካላገኘሁ አላርስም ካላረስኩ አልዘራም ካልዘራሁ እኔም ቤተሰቤም በረሃብ እንሞትብሃለን ይህን ደግሞ አንተ አትፈልገውም።……………
የፖስታ ቤቱ ሠራተኛ ደብዳቤውን አንብቦ ካበቃ በኋላ እስኪ የዚህን የዋህ ገበሬ ጉድ ልይ ብሎ ከኪሱ 99 ብር አወጣና በፖስታ አሽጎ ገበሬው ሳጥን ውስጥ አስገባ።
በወሩ ገበሬው አምላኩ እንደላከለት እርግጠኛ ሆኖ መጣ፣ ፖስተኛው ከሩቁ ተደብቆ ይከታተለው ጀመር ገበሬው ፖስታውን ሲከፍት 99 ብር ሆነበት። መልሶ ሌላ ደብዳቤ ጻፈ።
አምላኬ ሆይ የላክልኝ ብር ደርሶኛል። አንተ የላከው መቶ ብር ነበር„ የፖስታ ቤት ሠራተኞች ግን አንድ ብር ቆርጠዋል።
ስለዚህ ለወደፊት በነርሱ አትላክልኝ ይቆርጡብኛል አለ ይባላል😁
በአምላካክህ እርግጠኛ ከሆንክ ጥያቄህን በምን መንገድ እንደሚመልሰው አታቅምና እርሱን በደንብ እመን
https://t.me/DMAFS14
Share ይደረግ🙄🙄
የፖስታ ቤቱ ሠራተኛ የሁሉንም ደብዳቤ በየአድራሻው አስገብቶ የአምላክ አድራሻ ቢጠፋው ፖስታውን ከፍቶ ማንበብ ጀመረ። አንብቦም ከት ብሎ ሳቀ። በአጭሩ እንዲህ ይላል
አምላኬ ሆይ የማዳበሪያ ምንም የለኝም
ክረምቱ መጥቷል እና ያረብ እስከዛሬ ወር መቶ ብር ላክልኝ።
የማዳበሪያ ካላገኘሁ አላርስም ካላረስኩ አልዘራም ካልዘራሁ እኔም ቤተሰቤም በረሃብ እንሞትብሃለን ይህን ደግሞ አንተ አትፈልገውም።……………
የፖስታ ቤቱ ሠራተኛ ደብዳቤውን አንብቦ ካበቃ በኋላ እስኪ የዚህን የዋህ ገበሬ ጉድ ልይ ብሎ ከኪሱ 99 ብር አወጣና በፖስታ አሽጎ ገበሬው ሳጥን ውስጥ አስገባ።
በወሩ ገበሬው አምላኩ እንደላከለት እርግጠኛ ሆኖ መጣ፣ ፖስተኛው ከሩቁ ተደብቆ ይከታተለው ጀመር ገበሬው ፖስታውን ሲከፍት 99 ብር ሆነበት። መልሶ ሌላ ደብዳቤ ጻፈ።
አምላኬ ሆይ የላክልኝ ብር ደርሶኛል። አንተ የላከው መቶ ብር ነበር„ የፖስታ ቤት ሠራተኞች ግን አንድ ብር ቆርጠዋል።
ስለዚህ ለወደፊት በነርሱ አትላክልኝ ይቆርጡብኛል አለ ይባላል😁
በአምላካክህ እርግጠኛ ከሆንክ ጥያቄህን በምን መንገድ እንደሚመልሰው አታቅምና እርሱን በደንብ እመን
https://t.me/DMAFS14
Share ይደረግ🙄🙄
👎1😁1
In this channel you can get many essential questions and shortnote that would help you in your exam specifically in your national exam
https://t.me/ethioexam12th
https://t.me/ethioexam12th
ዜና - ዕረፍት !!
ብዙዎቻችን የምናውቀው ተወዳጁ የኪነ ጥበብ ባለሙያ ነፃነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም ድካም በሞት ተለይቷል !!
ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ ከልብ መፅናናትን እንመኛለን !!
Rest In Peace 🕊
ብዙዎቻችን የምናውቀው ተወዳጁ የኪነ ጥበብ ባለሙያ ነፃነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም ድካም በሞት ተለይቷል !!
ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ ከልብ መፅናናትን እንመኛለን !!
Rest In Peace 🕊
😢3
👉 በአንድ ገዳም የሚኖር ጀማሪ መነኩሴ የሥጋ ፈቃዱን መግታት ያቅተውና በዕለተ ረቡዕ በጾም ቀን ማለት ነው እንቁላል ጠብሶ ለመብላት ያስባል፡፡ ያቺን እንቁላል ሰብሮ ጠብሶ እንዳይበላት ሽታዋ ብዙ መዘዝ ሊያመጣበት ሆነና ተጨንቆ አንድ መላ አመጣ፡፡ ጥሬዋን እንቁላል በግራ እጁ ከፍ አድርጎ ይዞ በቀኝ አጁ የሚንቀለቀል ጧፍ ይዞ ከእንቁላሉ ሥር እያበራ እንቁላሉን በቅርፊቱ ውስጥ እያለ ለመጥበስ ይሞክራል፡፡ በዚህ ጊዜ የገዳሙ አበምት (አስተዳዳሪ) ደረሱበትና ምነው ልጄ ምን እያረክ ነው? ብለው በማስተዛዘን ቢጠይቁት አባቴ ሰይጣን አስቶኝ እኮ ነው አለና አረፈው:: ሰይጣኑ ድርጊቱን በቅርብ ርቀት ይከታተል ነበርና ተገልጦ "ኧረ! እኔ የለሁበትም እንዲያውም እንዲህ ዐይነቷን የእንቁላል አጠባበስ ዘዴ ያለዛሬም ዐላየኋትም " አለ ይባላል።
😁5
ባንድ ቅርብ ዘመን ባንድ ራቅ ያለ ቦታ ሁለት የሚዋደዱ ፍቅረኛምች ነበሩ፡፡
ልጁ ልጀቷን በጣም ነው የሚወዳት፡፡ የፍቅሩን
መግለጫ ደግሞ
ስጦታዎች! ፍቅር በሚመራቸው ጣቶቹ
የከሸናቸውን ከአንድ ሺ
በላይ የተለያዩ የወረቀት ቅርፃ ቅርፆች (Paper cranes)
አበርክቶላታል፡፡
ሁለቱም ተፋቃሪዎች በፍቅራቸው ደስተኞች ነበሩ። እሱ በአንድ
ድርጅት ውስጥ አነስተኛ ኃላፊነት ያለው ባለሙያ ነው:: ሆኖም
ግን ለወደፊት ያን ያህልም ተስፋ ያለውና ትልቅ ቦታ የመድረስ
ዕድል ያለው አይመስልም፡፡ ለዚህም ይሆናል በሞቀ ፍቅራቸው
መሃል ድንገት አንድ ቀን ሊሸከመው የማይችለውን
መርዶ
ያረዳችው። ወደ ፓሪስ እሄዳለሁ...' አለችው። ብንዋደድም
ካንተጋ የትም የምንደርስ አይመስለኝም፡፡ ስለዚህ
እስቲ
ሁለታችንም የየራሳችንን የህይወት መንገድ እንምራ ብላው
ተሰናበተችው:: ሄደች:: ጥላው ነጎደች፡፡ ልቡ ተሰበረ፡፡ ግን ልቡ
ተሰብሮ አልቀረም፡፡
ከስብራቱ ሲያገግም በሙሉ ጉልበቱ መስራት ጀመረ። በልፋቱ
የራሱን የንግድ ኢምፓየር ገነባ። እና አሁን ሀብታም ሆኗል፡፡
ተሳክቶለታል፡፡ ቤተ-መንግስት የሚያስንቅ ቪላ፣ ሺዎችን በስሩ
የሚያስተዳድር ትልቅ ኩባንያ ባለቤት፡፡ ሌላም... ሌላም፡፡
ከዕለታት ባንድ ዝናባማ ቀን ዘመናዊ መኪናውን እያሽከረከረ ሳለ
ሁለት አዛውንት ባልና ሚስት አንድ ዣንጥላ ተጋርተው ሲሄዱ
ተመለከተ፡፡ የተጋሩት ዣንጥላ ሁለቱንም በበቂ አላስጠልል ብሎ
የዝናቡ ወጨፎ አበስብሷቸዋል፡፡ እየቀረበ ሲመጣ
ማን እንደሆኑ
ለመለየት ቻለ፡፡ የዛች ልቡን ሰብራው የሄደችው ፍቅረኛው
ወላጆች ናቸው፡፡
አሃ....አለ፡፡ አሁን ነው ማሳየት ሲል አሰበ::.
ልጁ ልጀቷን በጣም ነው የሚወዳት፡፡ የፍቅሩን
መግለጫ ደግሞ
ስጦታዎች! ፍቅር በሚመራቸው ጣቶቹ
የከሸናቸውን ከአንድ ሺ
በላይ የተለያዩ የወረቀት ቅርፃ ቅርፆች (Paper cranes)
አበርክቶላታል፡፡
ሁለቱም ተፋቃሪዎች በፍቅራቸው ደስተኞች ነበሩ። እሱ በአንድ
ድርጅት ውስጥ አነስተኛ ኃላፊነት ያለው ባለሙያ ነው:: ሆኖም
ግን ለወደፊት ያን ያህልም ተስፋ ያለውና ትልቅ ቦታ የመድረስ
ዕድል ያለው አይመስልም፡፡ ለዚህም ይሆናል በሞቀ ፍቅራቸው
መሃል ድንገት አንድ ቀን ሊሸከመው የማይችለውን
መርዶ
ያረዳችው። ወደ ፓሪስ እሄዳለሁ...' አለችው። ብንዋደድም
ካንተጋ የትም የምንደርስ አይመስለኝም፡፡ ስለዚህ
እስቲ
ሁለታችንም የየራሳችንን የህይወት መንገድ እንምራ ብላው
ተሰናበተችው:: ሄደች:: ጥላው ነጎደች፡፡ ልቡ ተሰበረ፡፡ ግን ልቡ
ተሰብሮ አልቀረም፡፡
ከስብራቱ ሲያገግም በሙሉ ጉልበቱ መስራት ጀመረ። በልፋቱ
የራሱን የንግድ ኢምፓየር ገነባ። እና አሁን ሀብታም ሆኗል፡፡
ተሳክቶለታል፡፡ ቤተ-መንግስት የሚያስንቅ ቪላ፣ ሺዎችን በስሩ
የሚያስተዳድር ትልቅ ኩባንያ ባለቤት፡፡ ሌላም... ሌላም፡፡
ከዕለታት ባንድ ዝናባማ ቀን ዘመናዊ መኪናውን እያሽከረከረ ሳለ
ሁለት አዛውንት ባልና ሚስት አንድ ዣንጥላ ተጋርተው ሲሄዱ
ተመለከተ፡፡ የተጋሩት ዣንጥላ ሁለቱንም በበቂ አላስጠልል ብሎ
የዝናቡ ወጨፎ አበስብሷቸዋል፡፡ እየቀረበ ሲመጣ
ማን እንደሆኑ
ለመለየት ቻለ፡፡ የዛች ልቡን ሰብራው የሄደችው ፍቅረኛው
ወላጆች ናቸው፡፡
አሃ....አለ፡፡ አሁን ነው ማሳየት ሲል አሰበ::.
🤔1
Part፪
....... ሲል አሰበ:: አሁን ያ የድሮው
መናጢ አይደለም። ስለዚህ እንዲለዩት በማሰብ መኪናውን
በቀስታ እያሽከረከረ ወደ እግረኛው መንገድ ሲያስጠጋ
አረጋውያኑ ጥንዶች ወደ ጎን ሲታጠፉ ተመለከተ፡፡ ሳያዩት
በመሄዳቸው በሽቆ ወደ ሄዱበት አቅጣጫ ገልመጥ ሲል
እያመሩ ያሉት ወደ ከተማው የቀብር ቦታ ነው። መኪናውን
አቁሞ ተከተላቸው፡፡ ያየውን ነገር ማመን አልቻለም፡፡ የዛች
ከድታው የሄደችው ፍቅረኛው ሳቂታ ፎቶ ከመቃብሩ ሀውልት
ላይ... ከመቃብሩ አጠገብ ደግሞ እነዛ በስጦታ መልክ
ያበረክትላት የነበሩት የወረቀት ቅረፃ ቅርፆች በሚያምር
የመስታወት ማስቀመጫ ውስጥ! ነገሮች ተደበላለቁበት፡፡
ወደ ወላጆቿ ቀረብ አለና ምንድነው የሆነው ሲል ጠየቀ፡፡
ሁሉንም ነገሩት። ፍቅረኛው ወደየትም አልሄደችም ነበር። ይልቅ
ካንሰር ነበር የያዛት። በበሸታዋ ሳቢያ ሸክምና የሙያ ህይወቱ
እንቅፋት ልትሆንበት አልፈለገችም፡፡ ስለዚህ ላልመለስ
እሄዳለሁ ብላ ተለየችው፡፡ እናም እንያን ውድ ስጦታዎቹን
በህመሟ ጊዜ ሁሉ ራስ
ራስጌዋ አድርጋ ፍቅራቸውንእያሰበች
እንዳልተፅናናችባቸው
ሁሉ....እነሆ....አሁንም መቃብሯን አድምቀውታል፡፡
....... ሲል አሰበ:: አሁን ያ የድሮው
መናጢ አይደለም። ስለዚህ እንዲለዩት በማሰብ መኪናውን
በቀስታ እያሽከረከረ ወደ እግረኛው መንገድ ሲያስጠጋ
አረጋውያኑ ጥንዶች ወደ ጎን ሲታጠፉ ተመለከተ፡፡ ሳያዩት
በመሄዳቸው በሽቆ ወደ ሄዱበት አቅጣጫ ገልመጥ ሲል
እያመሩ ያሉት ወደ ከተማው የቀብር ቦታ ነው። መኪናውን
አቁሞ ተከተላቸው፡፡ ያየውን ነገር ማመን አልቻለም፡፡ የዛች
ከድታው የሄደችው ፍቅረኛው ሳቂታ ፎቶ ከመቃብሩ ሀውልት
ላይ... ከመቃብሩ አጠገብ ደግሞ እነዛ በስጦታ መልክ
ያበረክትላት የነበሩት የወረቀት ቅረፃ ቅርፆች በሚያምር
የመስታወት ማስቀመጫ ውስጥ! ነገሮች ተደበላለቁበት፡፡
ወደ ወላጆቿ ቀረብ አለና ምንድነው የሆነው ሲል ጠየቀ፡፡
ሁሉንም ነገሩት። ፍቅረኛው ወደየትም አልሄደችም ነበር። ይልቅ
ካንሰር ነበር የያዛት። በበሸታዋ ሳቢያ ሸክምና የሙያ ህይወቱ
እንቅፋት ልትሆንበት አልፈለገችም፡፡ ስለዚህ ላልመለስ
እሄዳለሁ ብላ ተለየችው፡፡ እናም እንያን ውድ ስጦታዎቹን
በህመሟ ጊዜ ሁሉ ራስ
ራስጌዋ አድርጋ ፍቅራቸውንእያሰበች
እንዳልተፅናናችባቸው
ሁሉ....እነሆ....አሁንም መቃብሯን አድምቀውታል፡፡
Telegram
"ዘ-smart short histories"
የሚመስጡ ታሪክ ከፈለጉ እየውሎት
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
https://t.me/DMAFS14 ይቀላቀሉን
🔥3
እንዲ አይነትም ዳኛ አለ?😌😱
አንድ ሰው በአንድ ወቅት ለጓደኛው የተወሰነ ገንዘብ አበደረው፤ ጓደኛው ግን በኋላ ገንዘቡን እንዳልተቀበለ ካደ። ስለዚህም ሰውየው ጓደኛውን ከሰሰውና ፍርድ ቤት አቆመው።
ዳኛውም "ምስክር አለህ?" ሲሉ ጠየቁት። ሰውየውም "የለኝም፤ ገንዘቡን በድብቅ ነው የሰጠሁት።" ሲል መለሰ። ዳኛውም "እንግዲያውስ ገንዘቡን ወደሰጠህበት ቦታ ሄደህ፣ እጠይቀው ዘንድ፣ ከዚያ ቦታ አንድ እፍኝ አፈር ይዘህልኝ ና።" አሉት።
ሰውየው በዚህ ጥያቄ ቢገረምም በታዘዘው መሰረት ከዚያ ቦታ አንድ እፍኝ አፈር ሊያመጣ ሄደ።
እሱ ሄዶ ሳለ ዳኛው ወደ ተበዳሪው ዞረው፦ "አሁን ቦታው የሚደርስ ይመስልሃል?" ብለው ጠየቁት። ሰውየውም በፍጥነት "አይ፤ ቦታው ከዚህ በጣም የራቀ ነው።" ሲል መለሰ። ዳኛውም እየሳቁ "ቦታው ሩቅ መሆኑን እንዴት አወቅክ... እዛ ሄደህ ገንዘቡን ካልተቀበልክ በቀር?" አሉት።
በመሆኑም ዳኛው ሰውየው እዳውን እንዲከፍል ወሰኑ፤ በዋሸውም ሃያ ግርፋት እንዲገረፍ አዘዙ።
Be like 🥰
አንድ ሰው በአንድ ወቅት ለጓደኛው የተወሰነ ገንዘብ አበደረው፤ ጓደኛው ግን በኋላ ገንዘቡን እንዳልተቀበለ ካደ። ስለዚህም ሰውየው ጓደኛውን ከሰሰውና ፍርድ ቤት አቆመው።
ዳኛውም "ምስክር አለህ?" ሲሉ ጠየቁት። ሰውየውም "የለኝም፤ ገንዘቡን በድብቅ ነው የሰጠሁት።" ሲል መለሰ። ዳኛውም "እንግዲያውስ ገንዘቡን ወደሰጠህበት ቦታ ሄደህ፣ እጠይቀው ዘንድ፣ ከዚያ ቦታ አንድ እፍኝ አፈር ይዘህልኝ ና።" አሉት።
ሰውየው በዚህ ጥያቄ ቢገረምም በታዘዘው መሰረት ከዚያ ቦታ አንድ እፍኝ አፈር ሊያመጣ ሄደ።
እሱ ሄዶ ሳለ ዳኛው ወደ ተበዳሪው ዞረው፦ "አሁን ቦታው የሚደርስ ይመስልሃል?" ብለው ጠየቁት። ሰውየውም በፍጥነት "አይ፤ ቦታው ከዚህ በጣም የራቀ ነው።" ሲል መለሰ። ዳኛውም እየሳቁ "ቦታው ሩቅ መሆኑን እንዴት አወቅክ... እዛ ሄደህ ገንዘቡን ካልተቀበልክ በቀር?" አሉት።
በመሆኑም ዳኛው ሰውየው እዳውን እንዲከፍል ወሰኑ፤ በዋሸውም ሃያ ግርፋት እንዲገረፍ አዘዙ።
Be like 🥰
🥰3😁3🤬1
#ሁለት በሬዎች ጋጣ ላይ እያሉ አንዱ ሰነፍ በሬ ለጓደኛው ዛሬ ገበሬው ሊጠምደን ሲመጣ አመመኝ ብዬ ዝርር እላለሁ ይለዋይ
ይገርማል....
ኤጭ አሁንስ መጠመድ ሰለቸኝ ቀንበር እላዬ ላይ ተሸክሜ እስከመቼ...ዛሬ ገበሬው ሊጠምደን ሲመጣ አመመኝ ብዬ ዝርርእላለሁ ይለዋል። ጓደኛውም ቀንዱን አዘቅዝቆ በሹክሹክታ ተው ግዴለክም እንረስ በኋላ መተኛት መዘዙ ብዙ ነው አትለግም ተነስ…ይለዋል።አንደኛው በሬ ግን በሀሳቡ ፀንቶ ልክ ገበሬው ሲመጣ መሬት ላይ ፍንግል ብሎ አልነሳም አለ።በበሬው ሁኔታ የደነገጠው ገበሬ ታድያ የቀዬውን ሰወች ጮኾ "ድረሱልኝ"ሲል መጣራት ጀመረ....ይሄኔ አጅሬው በሬ ገበሬው አዘነልኝ ብሎ በውስጡ ደስ መሰኘት ጀመረ...ከደቂቃወች በኋላ ግን የተጠሩት ሰወች ሲደርሱ ሁሉም በእጃቸው ካራ(ቢላ )እንደያዙ
በሉ ቶሎ እንባርከው... ከሞተ ጥንብ ይሆናል...በሉ እግሩን እሰሩት...ያዙ ያዙ እያሉ መጯጯህ ጀመሩ
የገዛ አሳዳጊው እግሩን ለመያዝ ሲተባበር አየ።ሊያድኑት የተጠሩ የመሰለው ጭንቅላቱን በሀይል እያቃኑ አንገቱን ሊቆርጡት መሆኑን አወቀ።ይሄኔ ውሸታሙ በሬ ቢፈራገጥ ቢጮህ ቢያለቅስ መታረዱ ግድ ሆነና በራሱ እጅ ሞቱን አፈጠነ። ይሄኔ ጓደኛው በሬ ቆሞ እያየ
ሞኙ በሬ ሆይ ሞኙ በሬ ሆይ
"ከካራ"መጠመድ አይሻልም ወይ ....አለው
ወንድሜ....እንግዲህ ስንፍና ሚያስከትለው ሞት መሆኑን አይተካል።አለም ደከመው አመመው ደበረው ብላ አትረዳንም!! የውሸት ስትተኛ የእውነት መሞቻ ቀንህን እያቀረብክ መሆኑን አትርሳ!!ካልታመምክ በቀር በቻልካት በአቂሚቲ ተነስተህ የሆነች ነገር አድርገህ ዋል፡፡ባትሰራ ቤተክርስትያን ሄደህ ፀልየህ ተመለስ።ተኝተህ ከቆየህ ጎረቤቶቹን እንደጠራው ገበሬ ሰይጣንም ድህነት፤ ድባቴ፤ ጭንቀት፤ስንፍና፤ የበታችነት፤ሲልም ደሞ ሞትን ጠርቶ እጅህ እና እግርህን አስሮ ያሰናብትሐል....
ይገርማል....
ኤጭ አሁንስ መጠመድ ሰለቸኝ ቀንበር እላዬ ላይ ተሸክሜ እስከመቼ...ዛሬ ገበሬው ሊጠምደን ሲመጣ አመመኝ ብዬ ዝርርእላለሁ ይለዋል። ጓደኛውም ቀንዱን አዘቅዝቆ በሹክሹክታ ተው ግዴለክም እንረስ በኋላ መተኛት መዘዙ ብዙ ነው አትለግም ተነስ…ይለዋል።አንደኛው በሬ ግን በሀሳቡ ፀንቶ ልክ ገበሬው ሲመጣ መሬት ላይ ፍንግል ብሎ አልነሳም አለ።በበሬው ሁኔታ የደነገጠው ገበሬ ታድያ የቀዬውን ሰወች ጮኾ "ድረሱልኝ"ሲል መጣራት ጀመረ....ይሄኔ አጅሬው በሬ ገበሬው አዘነልኝ ብሎ በውስጡ ደስ መሰኘት ጀመረ...ከደቂቃወች በኋላ ግን የተጠሩት ሰወች ሲደርሱ ሁሉም በእጃቸው ካራ(ቢላ )እንደያዙ
በሉ ቶሎ እንባርከው... ከሞተ ጥንብ ይሆናል...በሉ እግሩን እሰሩት...ያዙ ያዙ እያሉ መጯጯህ ጀመሩ
የገዛ አሳዳጊው እግሩን ለመያዝ ሲተባበር አየ።ሊያድኑት የተጠሩ የመሰለው ጭንቅላቱን በሀይል እያቃኑ አንገቱን ሊቆርጡት መሆኑን አወቀ።ይሄኔ ውሸታሙ በሬ ቢፈራገጥ ቢጮህ ቢያለቅስ መታረዱ ግድ ሆነና በራሱ እጅ ሞቱን አፈጠነ። ይሄኔ ጓደኛው በሬ ቆሞ እያየ
ሞኙ በሬ ሆይ ሞኙ በሬ ሆይ
"ከካራ"መጠመድ አይሻልም ወይ ....አለው
ወንድሜ....እንግዲህ ስንፍና ሚያስከትለው ሞት መሆኑን አይተካል።አለም ደከመው አመመው ደበረው ብላ አትረዳንም!! የውሸት ስትተኛ የእውነት መሞቻ ቀንህን እያቀረብክ መሆኑን አትርሳ!!ካልታመምክ በቀር በቻልካት በአቂሚቲ ተነስተህ የሆነች ነገር አድርገህ ዋል፡፡ባትሰራ ቤተክርስትያን ሄደህ ፀልየህ ተመለስ።ተኝተህ ከቆየህ ጎረቤቶቹን እንደጠራው ገበሬ ሰይጣንም ድህነት፤ ድባቴ፤ ጭንቀት፤ስንፍና፤ የበታችነት፤ሲልም ደሞ ሞትን ጠርቶ እጅህ እና እግርህን አስሮ ያሰናብትሐል....
🤝3