በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ መገዘዝ ኢንተርፕራይዝ በ62 ሄክታር ላይ ያለማው የቢራ ገብስና የሰንዴ ሰብል የአርሶ አደር በአል ተካሄደበት፣
ደብረ ብርሃን፤ጥቅምት 15/2018(ደብመኮ)፡-በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የመገዘዝ ንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ በጠባሴ ክፍለ ከተማ አንጎለላ ቀበሌ በ62 ሄክታር ላይ ያለማው የቢራ ገብስና የስንዴ ሰብል ከደብረ ብርሃን ከተማ ግብርና መምሪያ ጋር በመተባበር የአርሶ አደር በአል አካሄደ፡፡
የመገዘዝ ንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አለምነው መልካሙ እንደገለጹት ዩኒቨርስቲው ለቴክኖሎጂ ኮሌጅ በተረከበው ቦታ ላይ በ62 ሄክታር ላይ ያለማው የቢራ ገብስና የስንዴ ሰብል ልምድ ለመለዋወጥ የመስክ ምልከታ መደረጉን አስረድተዋል፡፡
105 ኩንታል ምርጥ ዘር፣230 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ጥቅም ላይ መዋሉን፣ቦይ በትራክተር መውጣቱንና የባለሙያ የቅርብ ክትትል የተደረገለት በመኾኑ ሰብሉ በጥሩ ቁመና ላይ እንደሚገኝ አብራርተዋል፡፡
@DBUINSIDER
@DBUINSIDER
ደብረ ብርሃን፤ጥቅምት 15/2018(ደብመኮ)፡-በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የመገዘዝ ንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ በጠባሴ ክፍለ ከተማ አንጎለላ ቀበሌ በ62 ሄክታር ላይ ያለማው የቢራ ገብስና የስንዴ ሰብል ከደብረ ብርሃን ከተማ ግብርና መምሪያ ጋር በመተባበር የአርሶ አደር በአል አካሄደ፡፡
የመገዘዝ ንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አለምነው መልካሙ እንደገለጹት ዩኒቨርስቲው ለቴክኖሎጂ ኮሌጅ በተረከበው ቦታ ላይ በ62 ሄክታር ላይ ያለማው የቢራ ገብስና የስንዴ ሰብል ልምድ ለመለዋወጥ የመስክ ምልከታ መደረጉን አስረድተዋል፡፡
105 ኩንታል ምርጥ ዘር፣230 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ጥቅም ላይ መዋሉን፣ቦይ በትራክተር መውጣቱንና የባለሙያ የቅርብ ክትትል የተደረገለት በመኾኑ ሰብሉ በጥሩ ቁመና ላይ እንደሚገኝ አብራርተዋል፡፡
@DBUINSIDER
@DBUINSIDER
❤10👍1👏1
DBU INSIDER
Freshman students lists and trainig rooms 2018.xlsx
በጠየቃቹን መሰረት የኦረንቴሸን እና ስልጠና ሰዓት
👍3❤1
የRemedial ፕሮግራም ምደባ‼️
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን መከታተል ትችላላችሁ።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot: @moestudentbot
@DBUINSIDER
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን መከታተል ትችላላችሁ።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot: @moestudentbot
@DBUINSIDER
❤5👍4🔥1🙏1🤣1
DBU INSIDER
Photo
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ሰጠ፡፡
=======================================
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም፡፡ ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ኦሬንቴሽን (ገለፃ ) አደረገ፡፡
በእለቱም የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት ጌትነት አሸናፊ (ዶ/ር) ሲሆኑ በቆይታችው የመማሩት የቀለም ትምህርት ብቻ ሳይሆን የቋንቋ፣ የባህል የእርስ በእርስ የልምድ ልውውጥ የሚያዳብሩበት በጥቅሉ ኢትዮጵያዊነትን የሚመለከቱበት መሆኑን መረዳት አለባችው በማለት ተናግረዋል፡፡ አክለውም በዩኒቨርሲቲ ቆይታችው እውቀትና ክህሎትን የሚገበዩበት ፣እራሳችውን የመምራት ምዕራፍ የሚጀምሩበት ፣በመልካም ነገር ላይ ጊዜአችውን የሚያሳልፉበት እና .ጠንክረው በማጥናት ጥሩ ውጤት የሚያስመዘግቡበት የትምህርት አመታት መሆኑን ማወቅ ይኖርባቸዋል በማለት ፕሮግራሙን ከፍተዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግልት ም/ል ዲን መ/ር ስንታየሁ አምባቸው እንደገለጹት በዩኒቨርሲቲው ግቢ ለተማሪዎች የተለያዩ አገልግሎቶች ማለትም የምኝታ፣የምግብ፣የህክምናና መዝናኛ የሚሰጡ መሆኑን በመግለጽ በዩኒቨርሲቲዉ ህግና ደንብ መሰረት ግልጋሎት የሚያገኙ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ አክለዉም በተለየዩ የአግልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ተማሪዎች አባል በመሆን መሳተፍ እንደሚችሉ እንዲሁም የአከባቢዉን ባህልና ወግ መላመድ እና ማወቅ እንዳለባቸዉ እና እርስበርስ በመከባበር ፣ በመረዳዳት ከተማሪነት ወደ ሰውነት ከሰውነት ወደ ልዕለ ሰውነት እንድትለወጡ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ጸጥታ ደህንነት ስራ አስፈጻሚ ሳጅን አበበ እንዳሉት ሰላምን ለማምጣት አብሮ መስራት እንደሚጠበቅና በግቢዉ የተከለከሉ ነገሮችን በማወቅ ሰላምን የሚያደፈርሱ ተማሪዎችን በመለየት፣ በመምከር እራስን ከወንጀል በማራቅ፣ የራስን ንብረት በአግባቡ በመጠበቅ እና በስነ-ምግባር በመታነጽ የመማር መስተማር ሂደቱ የተመቻቸ እንዲሆን በጋራ ተባብረን እንስራ በማለት አሳስበዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማህበራዊ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ አዲስ አስፋዉ ወሰን እንደተናገሩት በሴቶችና ማህበራዊ አካቶ ትግበራ ስር የተለያዩ አገልግሎቶች እየተሰጠ የሚገኝ መሆኑን በመጥቀስ በቆይታችው ጊዜቸውን በአግባቡ በመጠቀም በራስ የመተማመን ብቃታቸውን ከፍ በማድረግ ከአልባሌ ሱሶች በመራቅ ራሳቸውን መጠበቅ አለባቸው በማለት ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የከፋ የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያና መጠነኛ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ እናደርጋለን በማለት ተናግረዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የቤተ-መጻህፍት አገልግሎት ባለሙያ እሸት ደግነት በግቢዉ አራት የተለያዩ ቤተ-መጻህፍት እንዳሉ በመግለጽ በሁሉም የንባብ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁመዉ በተጨማሪም የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲሁም የምክር አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዉ የቤተ-መጻህፍት ህግና ደንብን በመከተል አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
የ ኢ-ለርኒንግ መማር ማስተማር ሃላፊ መ/ር ላቀው እንዳሉት በኢ-ለርኒንግ ሴንተር እየተዘጋጀ በ ኦን ላይን በያሉበት ሆነው የሚወስዷቸው ኮርሶች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም ጊዜቸውን በአግባቡ ተጠቅመው እንዴት ማጥናት እንደሚችሉ እንዲሁም የዲጅታል እውቀታቸውን የሚያዳብር ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን መ/ር ስንታዩሁ አምባቸዉ የሸዋ ብርሃን ቃልኪዳን ቤተሰብ ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲን እና የሸዋ ህዝብን በማጣመር የተሰየመ መሆኑን በገለጻቸው አቅርበዋል፡፡ በተጨማሪም የሸዋ ብርሃን ቤተሰብ ተማሪዎች የባይተዋርነት እና የመነጠል ስሜት እንዳይኖር፣ ባህልን ለመለዋወጥ ፣ ብዝሃነትን ለማስፋፋት ፣ ምቹ እና የተረጋጋ ሰላማዊ የመማር-ማስተማር አካባቢን ለመፍጠር ሲሆን በፍላጎታቸው መሰረት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እና በየክፍለ ከተማዉ በጎ ፈቃደኛ የሸዋ ብርሃን የቃል ኪዳን ቤተሰቦች እጃቸውን ዘርግተው የሚጠብቋቸው መሆኑን አበክረው ገልጸዋል፡፡
አቶ አንተነህ ፋንታሁነኝ የኢትዮቴሌኮም ሪጅናል ኦፕሬሽን ዳይሬክተር በገላጻቸዉ የቴሌብር ምንነትን እና የዲጅታል አገልግሎትን በሰፊዉ በገለጻቸዉ ለተማሪዎች አቅርበዋል፡፡ በመጨረሻም ጥያቄና መልስ በማዘጋጀት ለ10 ተማሪዎች ሸልማት በመስጠት የእለቱ ፕሮግራም ተጠናቋል፡፡
@DBUINSIDER
=======================================
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም፡፡ ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ኦሬንቴሽን (ገለፃ ) አደረገ፡፡
በእለቱም የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት ጌትነት አሸናፊ (ዶ/ር) ሲሆኑ በቆይታችው የመማሩት የቀለም ትምህርት ብቻ ሳይሆን የቋንቋ፣ የባህል የእርስ በእርስ የልምድ ልውውጥ የሚያዳብሩበት በጥቅሉ ኢትዮጵያዊነትን የሚመለከቱበት መሆኑን መረዳት አለባችው በማለት ተናግረዋል፡፡ አክለውም በዩኒቨርሲቲ ቆይታችው እውቀትና ክህሎትን የሚገበዩበት ፣እራሳችውን የመምራት ምዕራፍ የሚጀምሩበት ፣በመልካም ነገር ላይ ጊዜአችውን የሚያሳልፉበት እና .ጠንክረው በማጥናት ጥሩ ውጤት የሚያስመዘግቡበት የትምህርት አመታት መሆኑን ማወቅ ይኖርባቸዋል በማለት ፕሮግራሙን ከፍተዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግልት ም/ል ዲን መ/ር ስንታየሁ አምባቸው እንደገለጹት በዩኒቨርሲቲው ግቢ ለተማሪዎች የተለያዩ አገልግሎቶች ማለትም የምኝታ፣የምግብ፣የህክምናና መዝናኛ የሚሰጡ መሆኑን በመግለጽ በዩኒቨርሲቲዉ ህግና ደንብ መሰረት ግልጋሎት የሚያገኙ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ አክለዉም በተለየዩ የአግልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ተማሪዎች አባል በመሆን መሳተፍ እንደሚችሉ እንዲሁም የአከባቢዉን ባህልና ወግ መላመድ እና ማወቅ እንዳለባቸዉ እና እርስበርስ በመከባበር ፣ በመረዳዳት ከተማሪነት ወደ ሰውነት ከሰውነት ወደ ልዕለ ሰውነት እንድትለወጡ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ጸጥታ ደህንነት ስራ አስፈጻሚ ሳጅን አበበ እንዳሉት ሰላምን ለማምጣት አብሮ መስራት እንደሚጠበቅና በግቢዉ የተከለከሉ ነገሮችን በማወቅ ሰላምን የሚያደፈርሱ ተማሪዎችን በመለየት፣ በመምከር እራስን ከወንጀል በማራቅ፣ የራስን ንብረት በአግባቡ በመጠበቅ እና በስነ-ምግባር በመታነጽ የመማር መስተማር ሂደቱ የተመቻቸ እንዲሆን በጋራ ተባብረን እንስራ በማለት አሳስበዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማህበራዊ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ አዲስ አስፋዉ ወሰን እንደተናገሩት በሴቶችና ማህበራዊ አካቶ ትግበራ ስር የተለያዩ አገልግሎቶች እየተሰጠ የሚገኝ መሆኑን በመጥቀስ በቆይታችው ጊዜቸውን በአግባቡ በመጠቀም በራስ የመተማመን ብቃታቸውን ከፍ በማድረግ ከአልባሌ ሱሶች በመራቅ ራሳቸውን መጠበቅ አለባቸው በማለት ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የከፋ የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያና መጠነኛ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ እናደርጋለን በማለት ተናግረዋል፡፡
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የቤተ-መጻህፍት አገልግሎት ባለሙያ እሸት ደግነት በግቢዉ አራት የተለያዩ ቤተ-መጻህፍት እንዳሉ በመግለጽ በሁሉም የንባብ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁመዉ በተጨማሪም የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲሁም የምክር አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዉ የቤተ-መጻህፍት ህግና ደንብን በመከተል አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
የ ኢ-ለርኒንግ መማር ማስተማር ሃላፊ መ/ር ላቀው እንዳሉት በኢ-ለርኒንግ ሴንተር እየተዘጋጀ በ ኦን ላይን በያሉበት ሆነው የሚወስዷቸው ኮርሶች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም ጊዜቸውን በአግባቡ ተጠቅመው እንዴት ማጥናት እንደሚችሉ እንዲሁም የዲጅታል እውቀታቸውን የሚያዳብር ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን መ/ር ስንታዩሁ አምባቸዉ የሸዋ ብርሃን ቃልኪዳን ቤተሰብ ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲን እና የሸዋ ህዝብን በማጣመር የተሰየመ መሆኑን በገለጻቸው አቅርበዋል፡፡ በተጨማሪም የሸዋ ብርሃን ቤተሰብ ተማሪዎች የባይተዋርነት እና የመነጠል ስሜት እንዳይኖር፣ ባህልን ለመለዋወጥ ፣ ብዝሃነትን ለማስፋፋት ፣ ምቹ እና የተረጋጋ ሰላማዊ የመማር-ማስተማር አካባቢን ለመፍጠር ሲሆን በፍላጎታቸው መሰረት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እና በየክፍለ ከተማዉ በጎ ፈቃደኛ የሸዋ ብርሃን የቃል ኪዳን ቤተሰቦች እጃቸውን ዘርግተው የሚጠብቋቸው መሆኑን አበክረው ገልጸዋል፡፡
አቶ አንተነህ ፋንታሁነኝ የኢትዮቴሌኮም ሪጅናል ኦፕሬሽን ዳይሬክተር በገላጻቸዉ የቴሌብር ምንነትን እና የዲጅታል አገልግሎትን በሰፊዉ በገለጻቸዉ ለተማሪዎች አቅርበዋል፡፡ በመጨረሻም ጥያቄና መልስ በማዘጋጀት ለ10 ተማሪዎች ሸልማት በመስጠት የእለቱ ፕሮግራም ተጠናቋል፡፡
@DBUINSIDER
❤9
DBU INSIDER
@DBUINSIDER @DBUINSIDER
😁19💔6❤1👍1