በመዲናችን አዲስ አበባ በዚህ ሚያዝያ ወር ሶስት ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ ኩነቶች ይከናወናሉ።
በዚህ ወር ከሚካሄዱ ሶስት ዓለምአቀፍ ስፖርታዊ ኩነቶች ውስጥ አንዱ በመጪው ቅዳሜ የሚካሄደው የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ የአንድ ቀን የአትሌቲክስ ውድድር ነው።
ይህ ውድድር በመዲናችን አዲስ አበባ ሲካሄድ የመጀመሪያው ሲሆን ለዘርፍ መንግስት በሰጠው ትኩረት የስፖርት መሰረተ ልማቶች መስፋፋት እንደ ምክንያት ሊገለጽ ይችላል።
ውድድሩ ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ እና ብዙ ተከታይ ያላቸው አትሌቶች ይሳተፉበታል። የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ ሚያዝያ 10 በአዲስ አበባ ስታዲዮም የሚካሄድ ይሆናል።
በዚሁ ሚያዝያ ወር ከሚካሄዱ ውድድሮች ውስጥ ሲቲ ማውንቴን ባይክ ኢሊሚኔተር ዓለም አቀፍ የብስክሌት ውድድር እና ግራንድ ኢትዮጵያን ረን የሚካሄዱ ይሆናል።
ከተማ አስተዳደሩ ውድድሩን ለማሳካት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቂ ዝግጅቶች ከማድረግ በዘለለ በኢትዮጵያ ያሉትን የስፖርት መሰረተ ልማቶች ለማስተዋወቅ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ።
በዚህ ወር ከሚካሄዱ ሶስት ዓለምአቀፍ ስፖርታዊ ኩነቶች ውስጥ አንዱ በመጪው ቅዳሜ የሚካሄደው የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ የአንድ ቀን የአትሌቲክስ ውድድር ነው።
ይህ ውድድር በመዲናችን አዲስ አበባ ሲካሄድ የመጀመሪያው ሲሆን ለዘርፍ መንግስት በሰጠው ትኩረት የስፖርት መሰረተ ልማቶች መስፋፋት እንደ ምክንያት ሊገለጽ ይችላል።
ውድድሩ ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ እና ብዙ ተከታይ ያላቸው አትሌቶች ይሳተፉበታል። የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ ሚያዝያ 10 በአዲስ አበባ ስታዲዮም የሚካሄድ ይሆናል።
በዚሁ ሚያዝያ ወር ከሚካሄዱ ውድድሮች ውስጥ ሲቲ ማውንቴን ባይክ ኢሊሚኔተር ዓለም አቀፍ የብስክሌት ውድድር እና ግራንድ ኢትዮጵያን ረን የሚካሄዱ ይሆናል።
ከተማ አስተዳደሩ ውድድሩን ለማሳካት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቂ ዝግጅቶች ከማድረግ በዘለለ በኢትዮጵያ ያሉትን የስፖርት መሰረተ ልማቶች ለማስተዋወቅ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ።
👍2
ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕክል የማድረግ ትልምን በተመለከተ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ቀዳሚውን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለመሆን በቢሾፍቱ የሚገነባውን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ጨምሮ የሎጂስቲክስ መሠረተ ልማትን በማዘመን፣ እንደ ህዳሴ ግድብና ኒውክሌር ኢነርጂ ባሉ ፕሮጀክቶች አማካኝነት አስተማማኝና ንጹህ ኃይልን በማቅረብ፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ ዝግጁነት ያለውን የወጣት የሰው ኃይል በሥልጠና በማብቃት ስልታዊ ሥራዎችን እያከናወነች ትገኛለች። በተጨማሪም የግሉን ዘርፍ የሚያነቃቁ ምቹ ፖሊሲዎችን በመቅረጽ፣ የፋይናንስ ሥርዓቱን በማሻሻልና ለስትራቴጂካዊ ምርቶች (እንደ ሶላር፣ ኤሌክትሮኒክስና መድኃኒት ያሉ) ትኩረት በመስጠት ሀገሪቱን የኢንዱስትሪና የማኑፋክቸሪንግ ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሠራ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ቀዳሚውን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለመሆን በቢሾፍቱ የሚገነባውን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ጨምሮ የሎጂስቲክስ መሠረተ ልማትን በማዘመን፣ እንደ ህዳሴ ግድብና ኒውክሌር ኢነርጂ ባሉ ፕሮጀክቶች አማካኝነት አስተማማኝና ንጹህ ኃይልን በማቅረብ፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ ዝግጁነት ያለውን የወጣት የሰው ኃይል በሥልጠና በማብቃት ስልታዊ ሥራዎችን እያከናወነች ትገኛለች። በተጨማሪም የግሉን ዘርፍ የሚያነቃቁ ምቹ ፖሊሲዎችን በመቅረጽ፣ የፋይናንስ ሥርዓቱን በማሻሻልና ለስትራቴጂካዊ ምርቶች (እንደ ሶላር፣ ኤሌክትሮኒክስና መድኃኒት ያሉ) ትኩረት በመስጠት ሀገሪቱን የኢንዱስትሪና የማኑፋክቸሪንግ ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሠራ ነው።
ምርጫ ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ የሚያደርጉበት፣ ህዝቡ የሚመራውን አካል በነፃነት በመምረጥ የስልጣን ባለቤትነትን የሚያረጋግጥበት ዲሞክራሲያዊ መድረክ ነዉ፡፡
በኢትዮጵያም ሆነ በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲኖር ማድረግ፣ ከምርጫ ባለፈ ለሀገር ግንባታና ለሰላም ያለው ፋይዳ እጅግ ከፍተኛ ሲሆን፣ በህግና በህዝብ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ሰላማዊ መንግስት ለማፅናት፣ ሀገር ከድህነት እና ከኋላቀርነት ለመታደግ የሚረዳ የስልጡን ዜጎች መገለጫ ነዉ።
ነፃና ፍትሃዊ በሆነ የምርጫ ሂደት የተመረጠ መንግስት፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት የሚኖረዉ ሲሆን፣ ይህም መንግስት የልማት ስራዎችን ለማከናወንና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡
በአጠቃላይ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለኢትዮጵያ የነፃነት፣ የፍትህና የዘላቂ እድገት መሰረት በመሆኑ፣ የተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶችና ፍላጎቶች በሚንፀባረቁበት በ7ኛዉ ሃገራዊ ምርጫ የሚበጅዎትን ለመምረጥ የሚያስችልዎትን የምርጫ ካርድ በመዉሰድ በድምፅዎ ወሳኝ ቢሆኑ ያተርፋሉ እንጂ ሃገርና ትዉልድን ኪሳራ ላይ አይጥሉምና ታሪካዊ ሃላፊነታችንን በጋራ እንወጣ !!!
በኢትዮጵያም ሆነ በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲኖር ማድረግ፣ ከምርጫ ባለፈ ለሀገር ግንባታና ለሰላም ያለው ፋይዳ እጅግ ከፍተኛ ሲሆን፣ በህግና በህዝብ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ሰላማዊ መንግስት ለማፅናት፣ ሀገር ከድህነት እና ከኋላቀርነት ለመታደግ የሚረዳ የስልጡን ዜጎች መገለጫ ነዉ።
ነፃና ፍትሃዊ በሆነ የምርጫ ሂደት የተመረጠ መንግስት፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት የሚኖረዉ ሲሆን፣ ይህም መንግስት የልማት ስራዎችን ለማከናወንና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡
በአጠቃላይ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለኢትዮጵያ የነፃነት፣ የፍትህና የዘላቂ እድገት መሰረት በመሆኑ፣ የተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶችና ፍላጎቶች በሚንፀባረቁበት በ7ኛዉ ሃገራዊ ምርጫ የሚበጅዎትን ለመምረጥ የሚያስችልዎትን የምርጫ ካርድ በመዉሰድ በድምፅዎ ወሳኝ ቢሆኑ ያተርፋሉ እንጂ ሃገርና ትዉልድን ኪሳራ ላይ አይጥሉምና ታሪካዊ ሃላፊነታችንን በጋራ እንወጣ !!!
አስተዳደሩ ባለፉት ስምንት ዓመታት 45 ሺህ 566 መኖሪያ ቤቶች በበጎ ፈቃድ ፕሮግራም ገንብቶ ለተጠቃሚዎች አስተላልፏል።
በከተማችን ለሚገኙ አቅመ ደካሞች፣ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞችና ለሀገር ባለውለታዎች ምቹ መኖሪያን ለመፍጠር የተጀመረው የተቀናጀ የቤት ግንባታ መርሃ ግብር ታላቅ ሰብዓዊ ድል አስመዝግቧል። ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ 45,566 ቤቶች በአዲስ መልክ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች የተላለፉ ሲሆን፣ በዚህም ከ198,480 በላይ ቤተሰቦች የቤት ባለቤት መሆን ችለዋል።
ይህ ግዙፍ የልማት ስራ በበጎ ፈቃደኞችና በባለሀብቶች ያልተቆጠበ ድጋፍ የተከናወነ ሲሆን ለቤት ግንባታው በወቅቱ በነበረው የገበያ ሁኔታ በገንዘብ ሲተመን ከ25.3 ቢሊዮን ብር በላይ በበጎ ፈቃድ ሞብላይዝ ተደርጓል። ይህም የማህበረሰባችን የመረዳዳት አቅም ምን ያህል ግዙፍ እንደሆነና በአብሮነት መቆም ያለውን ፋይዳ በግልጽ የሚያመላክት ውጤታማ ስራ ነው።
ስኬቱ እውን እንዲሆን በገንዘብ፣ በቁሳቁስና በጉልበት ላገዛችሁ ባለሀብቶች፣ በጎ ፈቃደኞችና የልማት አጋሮቻችን በሙሉ ልባዊ ምስጋናችን እናቀርባለን። በቀጣይም ይህንን የበጎነት ጉዞ በማጠናከር ለብዙዎች መጠለያና ተስፋ መሆናችንን እንቀጥላለን።
#ቤትግንባታ #በጎፈቃደኝነት #ለወገንደራሽ #የአካባቢልማት #ኢትዮጵያ
በከተማችን ለሚገኙ አቅመ ደካሞች፣ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞችና ለሀገር ባለውለታዎች ምቹ መኖሪያን ለመፍጠር የተጀመረው የተቀናጀ የቤት ግንባታ መርሃ ግብር ታላቅ ሰብዓዊ ድል አስመዝግቧል። ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ 45,566 ቤቶች በአዲስ መልክ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች የተላለፉ ሲሆን፣ በዚህም ከ198,480 በላይ ቤተሰቦች የቤት ባለቤት መሆን ችለዋል።
ይህ ግዙፍ የልማት ስራ በበጎ ፈቃደኞችና በባለሀብቶች ያልተቆጠበ ድጋፍ የተከናወነ ሲሆን ለቤት ግንባታው በወቅቱ በነበረው የገበያ ሁኔታ በገንዘብ ሲተመን ከ25.3 ቢሊዮን ብር በላይ በበጎ ፈቃድ ሞብላይዝ ተደርጓል። ይህም የማህበረሰባችን የመረዳዳት አቅም ምን ያህል ግዙፍ እንደሆነና በአብሮነት መቆም ያለውን ፋይዳ በግልጽ የሚያመላክት ውጤታማ ስራ ነው።
ስኬቱ እውን እንዲሆን በገንዘብ፣ በቁሳቁስና በጉልበት ላገዛችሁ ባለሀብቶች፣ በጎ ፈቃደኞችና የልማት አጋሮቻችን በሙሉ ልባዊ ምስጋናችን እናቀርባለን። በቀጣይም ይህንን የበጎነት ጉዞ በማጠናከር ለብዙዎች መጠለያና ተስፋ መሆናችንን እንቀጥላለን።
#ቤትግንባታ #በጎፈቃደኝነት #ለወገንደራሽ #የአካባቢልማት #ኢትዮጵያ
❤1
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ባለፉት ስምንት ዓመታት በህፃናት ድጋፍና "አንድ ቤተሰብ ለአንድ ሰው" በተሰኙ ሰብዓዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ከ200 ሺህ በላይ ድጋፍ የሚሹ ወገኖች ተጠቃሚ ሆነዋል።
ባለፉት ስምንት ዓመታት "በአንድ ቤተሰብ ለአንድ ሰው" የተሰኘው መርሃ ግብር ድጋፍ ፈላጊን ከደጋፊ ጋር በቀጥታ በማገናኘት አስተማማኝ የመረዳዳት ባህልና ዘላቂ ስርዓት መዘርጋት ተችሏል። በዚህ ሂደት ውስጥ ባለሀብቶች፣ በጎ አድራጊ ድርጅቶችና የሃይማኖት ተቋማት ተቀናጅተው መስራታቸው የድጋፍ ስራው በአንድ ወገን ላይ ብቻ እንዳይወድቅ ከማድረጉም በላይ፣ 199,426 አቅመ ደካሞችን ተጠቃሚ በማድረግ በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን የኑሮ ጫና መቀነስ አስችሏል።
ይህ ተግባር ከቁሳዊ ድጋፍ ባለፈ፣ በማህበረሰቡ መካከል ያለውን መተጋገዝና መተሳሰብ አጠናክሮ የዘለቀ ሲሆን ችግርን በብቸኝነት ሳይሆን በጋራ መጋፈጥ እንደሚቻል በተግባር የታየበት ታላቅ ስኬት ነው። ድጋፉ ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ በማድረግ፤ አቅመ ደካሞች የነገ ተስፋቸው እንዲለመልም እና አስተማማኝ የኑሮ ዋስትና እንዲሰማቸው በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ ነበረው። ይህም ማህበራዊ ትስስር ችግርን በጋራ የመወጣት ትልቅ አቅም መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
በሌላ በኩል፣ የነገ ሀገር ተረካቢ ለሆኑ ህጻናት ልዩ ትኩረት በመስጠት ወላጆቻቸውን ያጡና ለችግር ተጋላጭ የሆኑ 2,351 ህጻናትን መደገፍ ተችሏል። ይህ በጎ አገልግሎት ለሀገር ቀጣይነት የሚደረግ ትልቅ መዋዕለ ንዋይ ነው። እነዚህ ህጻናት የሚደረግላቸው ድጋፍ በችግር ምክንያት ለተለያዩ ጥቃቶች እንዳይጋለጡ ከማድረጉም በላይ፣ በትምህርትና በጤና ዘርፍ ተገቢውን እንክብካቤ አግኝተው ለቁም ነገር እንዲበቁ መሰረት ጥሏል። ይህ ተግባር የሰብአዊነት ስራዎች በዘመናዊና ስልታዊ በሆነ መንገድ ከተመሩ ምን ያህል ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ትልቅ ማሳያ ነው።
በአጠቃላይ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑት ተግባራት "አብሮነት ተደማሪ አቅም ነው" የሚለውን መርህ በመከተል የተገኙ ውጤቶች ናቸው። ይህንን ስኬታማ ተሞክሮ መሰረት በማድረግ፣ የተጀመሩ የትስስርና የድጋፍ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል የማህበረሰባችንን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። ሰብአዊነትን በተግባር በመግለጽና ለተጎዱ ወገኖች ፈጥኖ በመድረስ የምናደርገው ጉዞ ሀገራዊ አንድነታችንን ይበልጥ የሚያጸና ይሆናል።
"ሰብዓዊነት ይለምልም!"
የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን
#ሰብአዊነት #ነጻህክምና #የህጻናትድጋፍ #ትስስር #አብሮነት #ኢትዮጵያዊነት
ባለፉት ስምንት ዓመታት "በአንድ ቤተሰብ ለአንድ ሰው" የተሰኘው መርሃ ግብር ድጋፍ ፈላጊን ከደጋፊ ጋር በቀጥታ በማገናኘት አስተማማኝ የመረዳዳት ባህልና ዘላቂ ስርዓት መዘርጋት ተችሏል። በዚህ ሂደት ውስጥ ባለሀብቶች፣ በጎ አድራጊ ድርጅቶችና የሃይማኖት ተቋማት ተቀናጅተው መስራታቸው የድጋፍ ስራው በአንድ ወገን ላይ ብቻ እንዳይወድቅ ከማድረጉም በላይ፣ 199,426 አቅመ ደካሞችን ተጠቃሚ በማድረግ በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን የኑሮ ጫና መቀነስ አስችሏል።
ይህ ተግባር ከቁሳዊ ድጋፍ ባለፈ፣ በማህበረሰቡ መካከል ያለውን መተጋገዝና መተሳሰብ አጠናክሮ የዘለቀ ሲሆን ችግርን በብቸኝነት ሳይሆን በጋራ መጋፈጥ እንደሚቻል በተግባር የታየበት ታላቅ ስኬት ነው። ድጋፉ ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ በማድረግ፤ አቅመ ደካሞች የነገ ተስፋቸው እንዲለመልም እና አስተማማኝ የኑሮ ዋስትና እንዲሰማቸው በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ ነበረው። ይህም ማህበራዊ ትስስር ችግርን በጋራ የመወጣት ትልቅ አቅም መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
በሌላ በኩል፣ የነገ ሀገር ተረካቢ ለሆኑ ህጻናት ልዩ ትኩረት በመስጠት ወላጆቻቸውን ያጡና ለችግር ተጋላጭ የሆኑ 2,351 ህጻናትን መደገፍ ተችሏል። ይህ በጎ አገልግሎት ለሀገር ቀጣይነት የሚደረግ ትልቅ መዋዕለ ንዋይ ነው። እነዚህ ህጻናት የሚደረግላቸው ድጋፍ በችግር ምክንያት ለተለያዩ ጥቃቶች እንዳይጋለጡ ከማድረጉም በላይ፣ በትምህርትና በጤና ዘርፍ ተገቢውን እንክብካቤ አግኝተው ለቁም ነገር እንዲበቁ መሰረት ጥሏል። ይህ ተግባር የሰብአዊነት ስራዎች በዘመናዊና ስልታዊ በሆነ መንገድ ከተመሩ ምን ያህል ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ትልቅ ማሳያ ነው።
በአጠቃላይ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑት ተግባራት "አብሮነት ተደማሪ አቅም ነው" የሚለውን መርህ በመከተል የተገኙ ውጤቶች ናቸው። ይህንን ስኬታማ ተሞክሮ መሰረት በማድረግ፣ የተጀመሩ የትስስርና የድጋፍ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል የማህበረሰባችንን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። ሰብአዊነትን በተግባር በመግለጽና ለተጎዱ ወገኖች ፈጥኖ በመድረስ የምናደርገው ጉዞ ሀገራዊ አንድነታችንን ይበልጥ የሚያጸና ይሆናል።
"ሰብዓዊነት ይለምልም!"
የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን
#ሰብአዊነት #ነጻህክምና #የህጻናትድጋፍ #ትስስር #አብሮነት #ኢትዮጵያዊነት
❤1
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ባለፉት ዓመታት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ከፍለው መታከም የማይችሉ የመዲናዋ ነዋሪዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል።
የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚደረገው ጥረት የከተማዋ ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዋና መገለጫ ነው። ይህም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች ከከፍተኛ የህክምና ወጪ በመታደግ ማህበራዊ ፍትህን የማረጋገጥ ስራ ነው። ባለፉት ስምንት ዓመታት 547,990 ዜጎች ከቅድመ ምርመራ እስከ ከፍተኛ ቀዶ ጥገና ድረስ ያለውን የህክምና አገልግሎት በነጻ እንዲያገኙ ተደርጓል። ይህ ሰብዓዊ ተግባር በገንዘብ ሲተመን ከ661.8 ሚሊዮን ብር በላይ ሲሆን በጎ ፈቃደኝነት ለሀገር ኢኮኖሚና ለዜጎች ደህንነት ያለውን የማይተካ ሚና አመላካች ነው። አገልግሎቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎችን ህይወት በመታደግ ረገድም የከተማዋን የማህበራዊ ልማት ግቦች ስኬታማ አድርጎታል።
ከተማ አስተዳደሩ በሰው ተኮር ስትራቴጂው የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማህበረሰባዊ ደህንነት እንዲውል በማድረግ፣ ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ትልቅ አቅም ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። "በጎነት ለጤና!" የበጎ ፈቃድ ሰው ተኮር አገልግሎት ከከተማዋ የረጅም ጊዜ የማህበራዊ ልማት ግቦች ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት አለው። ዓላማውም ማንኛውም ዜጋ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ህይወቱ እንዳያልፍ ዋስትና መስጠት ነው።
ይህንን የተጀመረ ጥረት ይበልጥ በማጠናከር፣ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች እኩል ተጠቃሚ የሚያደርግና የዜጎችን ሰብአዊ ክብር የሚጠብቅ የጤና ስርዓት በመገንባት ሂደት ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሚና ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን
#ሰብአዊነት #ነጻህክምና #የህጻናትድጋፍ #ትስስር #አብሮነት #ኢትዮጵያዊነት
የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚደረገው ጥረት የከተማዋ ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዋና መገለጫ ነው። ይህም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች ከከፍተኛ የህክምና ወጪ በመታደግ ማህበራዊ ፍትህን የማረጋገጥ ስራ ነው። ባለፉት ስምንት ዓመታት 547,990 ዜጎች ከቅድመ ምርመራ እስከ ከፍተኛ ቀዶ ጥገና ድረስ ያለውን የህክምና አገልግሎት በነጻ እንዲያገኙ ተደርጓል። ይህ ሰብዓዊ ተግባር በገንዘብ ሲተመን ከ661.8 ሚሊዮን ብር በላይ ሲሆን በጎ ፈቃደኝነት ለሀገር ኢኮኖሚና ለዜጎች ደህንነት ያለውን የማይተካ ሚና አመላካች ነው። አገልግሎቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎችን ህይወት በመታደግ ረገድም የከተማዋን የማህበራዊ ልማት ግቦች ስኬታማ አድርጎታል።
ከተማ አስተዳደሩ በሰው ተኮር ስትራቴጂው የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማህበረሰባዊ ደህንነት እንዲውል በማድረግ፣ ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ትልቅ አቅም ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። "በጎነት ለጤና!" የበጎ ፈቃድ ሰው ተኮር አገልግሎት ከከተማዋ የረጅም ጊዜ የማህበራዊ ልማት ግቦች ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት አለው። ዓላማውም ማንኛውም ዜጋ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ህይወቱ እንዳያልፍ ዋስትና መስጠት ነው።
ይህንን የተጀመረ ጥረት ይበልጥ በማጠናከር፣ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች እኩል ተጠቃሚ የሚያደርግና የዜጎችን ሰብአዊ ክብር የሚጠብቅ የጤና ስርዓት በመገንባት ሂደት ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሚና ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን
#ሰብአዊነት #ነጻህክምና #የህጻናትድጋፍ #ትስስር #አብሮነት #ኢትዮጵያዊነት
በአዲስ አበባ ባለፉት ስምንት ዓመታት 369,220 ዩኒት ደም ተሰብስቧል።
ባለፉት ስምንት ዓመታት በአዲስ አበባ 369,220 ዩኒት ደም ከበጎ ፈቃደኛ ለጋሾች ተሰብስቧል። የከተማዋ ነዋሪዎች ለወገን ያላቸውን የማይናወጥ ፍቅርና ጥልቅ ሰብዓዊነት በተግባር ያረጋገጡበት ይህ በጎ አገልግሎት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወገኖችን ከሞት አፋፍ ከመታደጉም በላይ በወሊድ ምክንያት የሚከሰትን የእናቶች ሞት ቀንሷል።
በሕክምና ሳይንስ አንድ ዩኒት ደም ለሦስት ዋና ዋና የደም ክፍሎች (ቀይ የደም ሴል፣ ፕላቴሌት እና ፕላዝማ) ተከፍሎ ጥቅም ላይ ስለሚውል አንድ ለጋሽ ብቻውን የሦስት ሰዎችን ሕይወት መታደግ የሚያስችል አቅም አለው። በዚህም ስሌት መሠረት በአዲስ አበባ ባለፉት ስምንት ዓመታት የተሰበሰበው 369,220 ዩኒት ደም ከአንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ሕይወት ከሞት ታድጓል። ይህ አኃዝ በድንገተኛ አደጋ፣ በወሊድና በሌሎች ህመሞች ምክንያት ደም ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተደረገ ታላቅ የሰብዓዊነት ስጦታ ነው።
ደም መስጠት በምንም ዓይነት ቁሳቁስ የማይተካ፣ በገንዘብ የማይለካ፣ የሕይወት ገፀ በረከት፣ ምትክ የሌለውን የሰው ልጅ ህይወት በራስ ህይወት የመታደግ አገልግሎት ነው። ደም መለገስ ከምንም በላይ የላቀና ንጹህ የፍቅር ስጦታ፣ የአብሮነት ማስተሳሰሪያና የሰብዓዊነት ትልቁ መገለጫ ምግባር ነው።
#ደምልገሳ #ህይወትንመታደግ #በጎፈቃደኝነት #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ
ባለፉት ስምንት ዓመታት በአዲስ አበባ 369,220 ዩኒት ደም ከበጎ ፈቃደኛ ለጋሾች ተሰብስቧል። የከተማዋ ነዋሪዎች ለወገን ያላቸውን የማይናወጥ ፍቅርና ጥልቅ ሰብዓዊነት በተግባር ያረጋገጡበት ይህ በጎ አገልግሎት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወገኖችን ከሞት አፋፍ ከመታደጉም በላይ በወሊድ ምክንያት የሚከሰትን የእናቶች ሞት ቀንሷል።
በሕክምና ሳይንስ አንድ ዩኒት ደም ለሦስት ዋና ዋና የደም ክፍሎች (ቀይ የደም ሴል፣ ፕላቴሌት እና ፕላዝማ) ተከፍሎ ጥቅም ላይ ስለሚውል አንድ ለጋሽ ብቻውን የሦስት ሰዎችን ሕይወት መታደግ የሚያስችል አቅም አለው። በዚህም ስሌት መሠረት በአዲስ አበባ ባለፉት ስምንት ዓመታት የተሰበሰበው 369,220 ዩኒት ደም ከአንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ሕይወት ከሞት ታድጓል። ይህ አኃዝ በድንገተኛ አደጋ፣ በወሊድና በሌሎች ህመሞች ምክንያት ደም ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተደረገ ታላቅ የሰብዓዊነት ስጦታ ነው።
ደም መስጠት በምንም ዓይነት ቁሳቁስ የማይተካ፣ በገንዘብ የማይለካ፣ የሕይወት ገፀ በረከት፣ ምትክ የሌለውን የሰው ልጅ ህይወት በራስ ህይወት የመታደግ አገልግሎት ነው። ደም መለገስ ከምንም በላይ የላቀና ንጹህ የፍቅር ስጦታ፣ የአብሮነት ማስተሳሰሪያና የሰብዓዊነት ትልቁ መገለጫ ምግባር ነው።
#ደምልገሳ #ህይወትንመታደግ #በጎፈቃደኝነት #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ
❤2👍1
ዛሬ ጠዋት የስራ ዘመኑን ሶስተኛ የ100 ቀናት የመንግሥት ሥራ አፈፃፀም ከዘጠኝ ወራት አጠቃላይ አፈፃፀም ጎን ለጎን መገምገም ጀምረናል።
ለእድገት አመቺ ካልነበረው እና በደካማ የተቋማት እና የፖለቲካ ማዕቀፍ ፣ በታጠረ የግል ዘርፍ ተሳትፎ እንዲሁም ውጤታማ ባልነበረ የቁጥጥር ከባቢ ከሚገለጠው የኢኮኖሚ መልክ ወጥተናል። የግሉ ዘርፍ ደካማ ውድድር ውስጥ ነበር፤ በመንግሥት ሥር የነበሩ በርከት ያለ ቁጥር ያላቸው የንግድ ተቋማትም ከፍ ባለ የዕዳ ሸክም ተዘፍቀው ከአቅም በታች ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ይታወቃል። ምርታማነት አሽቆልቁሎ ኢኮኖሚውም ለአየር ንብረት ለውጥ በከፍተኛ ደረጃ ተጋላጭ የነበረውን ነባራዊ ሁኔታ ምላሽ በሚሰጥ አዲስ ገቢር ነበብ የፓለቲካ ኢኮኖሚ መንገድ ቀይሰናል።
የቀየስነው አዲሱ የኢኮኖሚ አካሄድ በአጭር ጊዜ ትግበራ ጠንካራ ባለሁለት አሃዝ የእድገት ሂደትን አስመዝግቧል። በአሁኑ ወቅት ኢኮኖሚያችን በ9.2 በመቶ እያደገ ይገኛል። ይኽ እድገት በመጪው ዓመት ወደ10.2 በመቶ እንደሚያድግ እንጠብቃለን። በየዘርፉም የታቀዱ ግቦቻችንን ለማሳካት ከፍ ባለ ትጋት ቀጥለን፤ በግብርና 7.9 በመቶ፣ በኢንደስትሪ 13.2 በመቶ፣ በአገልግሎት 9.3 በመቶ ዕድገቶች ሳይቆራረጡ የሚከናወኑ ይሆናል።
እነዚህ ጥረቶች የበለጠ ጽኑ፣ ተወዳዳሪ እና አካታች ኢኮኖሚ ለመገንባት ያለንን አቋም እና የመተግበር ዐቅም ያሳያሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ለእድገት አመቺ ካልነበረው እና በደካማ የተቋማት እና የፖለቲካ ማዕቀፍ ፣ በታጠረ የግል ዘርፍ ተሳትፎ እንዲሁም ውጤታማ ባልነበረ የቁጥጥር ከባቢ ከሚገለጠው የኢኮኖሚ መልክ ወጥተናል። የግሉ ዘርፍ ደካማ ውድድር ውስጥ ነበር፤ በመንግሥት ሥር የነበሩ በርከት ያለ ቁጥር ያላቸው የንግድ ተቋማትም ከፍ ባለ የዕዳ ሸክም ተዘፍቀው ከአቅም በታች ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ይታወቃል። ምርታማነት አሽቆልቁሎ ኢኮኖሚውም ለአየር ንብረት ለውጥ በከፍተኛ ደረጃ ተጋላጭ የነበረውን ነባራዊ ሁኔታ ምላሽ በሚሰጥ አዲስ ገቢር ነበብ የፓለቲካ ኢኮኖሚ መንገድ ቀይሰናል።
የቀየስነው አዲሱ የኢኮኖሚ አካሄድ በአጭር ጊዜ ትግበራ ጠንካራ ባለሁለት አሃዝ የእድገት ሂደትን አስመዝግቧል። በአሁኑ ወቅት ኢኮኖሚያችን በ9.2 በመቶ እያደገ ይገኛል። ይኽ እድገት በመጪው ዓመት ወደ10.2 በመቶ እንደሚያድግ እንጠብቃለን። በየዘርፉም የታቀዱ ግቦቻችንን ለማሳካት ከፍ ባለ ትጋት ቀጥለን፤ በግብርና 7.9 በመቶ፣ በኢንደስትሪ 13.2 በመቶ፣ በአገልግሎት 9.3 በመቶ ዕድገቶች ሳይቆራረጡ የሚከናወኑ ይሆናል።
እነዚህ ጥረቶች የበለጠ ጽኑ፣ ተወዳዳሪ እና አካታች ኢኮኖሚ ለመገንባት ያለንን አቋም እና የመተግበር ዐቅም ያሳያሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
የልማት ዕቅድ ማስፈጸሚያ ኢንሼቲቮችን በመለየት መተግበር:-
ከ100 ቀናት ሪፖርት እና ከ9 ወራት የሥራ አፈፃፀም የተገኙ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ሥር የተቀረጹት ስድስት ታላላቅ ውጥኖች በመላ ሀገሪቱ የሚታይ ለውጥ እያመጡ ይገኛሉ።
• አረንጓዴ ዐሻራ፦ የሀገሪቱ የደን ሽፋን 23.6% ደርሷል። በዚህም የአርሶ አደሮች ገቢ እያደገ፣ አረንጓዴ የሥራ ዕድሎች እየተፈጠሩ፣ የአፈርና የውሃ ጥበቃ ሥራዎች እየተከናወኑ እንዲሁም ሥነ-ምህዳሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ ጤናማ እየሆነ መጥቷል።
• ሀገራዊ የስንዴ ልማት፦ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን እና ሉዓላዊነትን እያረጋገጠች ትገኛለች። አዳዲስ የግብርና ዕውቀቶች እየተስፋፉ፣ የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች ግብዓቶችን እያገኙ፣ ውድ የሆኑ የውጭ ምርቶች በሀገር ውስጥ እየተተኩ፣ የሥራ ዕድሎች እየሰፉና የአርሶ አደሮች ገቢ እየጨመረ ይገኛል።
• የሌማት ትሩፋት፦ የግብርና ግብዓቶች አቅርቦት እና ምርታማነት እየጨመረ ነው። የተመጣጠነ ምግብ በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገኝ ከማድረግ ባለፈ፣ አነስተኛ የንግድ እንቅስቃሴዎች እንዲሳለጡና አካባቢው ይበልጥ እንዲጠበቅ እያደረገ ይገኛል።
• ዲጂታል ኢትዮጵያ፦ የሕግ፣ የፋይናንስ እና የማንነት መታወቂያ (ID) ሥርዓቶች ወደ ዲጂታል እየተቀየሩ ነው። የኢንተርኔት ተደራሽነትና የኦንላይን አገልግሎቶች እየተስፋፉ፣ የሞባይል ክፍያ ሥርዓት እየተጠናከረ እንዲሁም የኢ-ኮሜርስ ንግድ የዜጎችን ጊዜና ገንዘብ እያተረፈ ነው።
• የከተማና የገጠር ኮሪደር ልማት፦ የከተሞች መሠረተ ልማት በአረንጓዴ ትራንስፖርት እየዘመነ ነው። ይህም የዜጎችን የኑሮ ጥራት እያሻሻለ፣ የአካባቢ ንግድን እያነቃቃ እንዲሁም በከተማና በገጠር መካከል ያለውን ትስስር እያጠናከረ ይገኛል።
• ኢትዮጵያ ታምርት፦ የማምረት አቅምና የምርቶች እሴት የመጨመር ሂደት እየተሻሻለ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶች በሀገር ውስጥ እየተተኩ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እያደገ፣ የግብዓት አቅርቦት እየተጠናከረና አዳዲስ የሥራ ዕድሎች እየተፈጠሩ ነው።
እያንዳንዱ ምሰሶ ፈተናዎችን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር፣ ጠንካራ እና ራሷን የቻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው።
#PMOEthiopia
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/FDREGovermentCommunication
ከ100 ቀናት ሪፖርት እና ከ9 ወራት የሥራ አፈፃፀም የተገኙ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ሥር የተቀረጹት ስድስት ታላላቅ ውጥኖች በመላ ሀገሪቱ የሚታይ ለውጥ እያመጡ ይገኛሉ።
• አረንጓዴ ዐሻራ፦ የሀገሪቱ የደን ሽፋን 23.6% ደርሷል። በዚህም የአርሶ አደሮች ገቢ እያደገ፣ አረንጓዴ የሥራ ዕድሎች እየተፈጠሩ፣ የአፈርና የውሃ ጥበቃ ሥራዎች እየተከናወኑ እንዲሁም ሥነ-ምህዳሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ ጤናማ እየሆነ መጥቷል።
• ሀገራዊ የስንዴ ልማት፦ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን እና ሉዓላዊነትን እያረጋገጠች ትገኛለች። አዳዲስ የግብርና ዕውቀቶች እየተስፋፉ፣ የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች ግብዓቶችን እያገኙ፣ ውድ የሆኑ የውጭ ምርቶች በሀገር ውስጥ እየተተኩ፣ የሥራ ዕድሎች እየሰፉና የአርሶ አደሮች ገቢ እየጨመረ ይገኛል።
• የሌማት ትሩፋት፦ የግብርና ግብዓቶች አቅርቦት እና ምርታማነት እየጨመረ ነው። የተመጣጠነ ምግብ በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገኝ ከማድረግ ባለፈ፣ አነስተኛ የንግድ እንቅስቃሴዎች እንዲሳለጡና አካባቢው ይበልጥ እንዲጠበቅ እያደረገ ይገኛል።
• ዲጂታል ኢትዮጵያ፦ የሕግ፣ የፋይናንስ እና የማንነት መታወቂያ (ID) ሥርዓቶች ወደ ዲጂታል እየተቀየሩ ነው። የኢንተርኔት ተደራሽነትና የኦንላይን አገልግሎቶች እየተስፋፉ፣ የሞባይል ክፍያ ሥርዓት እየተጠናከረ እንዲሁም የኢ-ኮሜርስ ንግድ የዜጎችን ጊዜና ገንዘብ እያተረፈ ነው።
• የከተማና የገጠር ኮሪደር ልማት፦ የከተሞች መሠረተ ልማት በአረንጓዴ ትራንስፖርት እየዘመነ ነው። ይህም የዜጎችን የኑሮ ጥራት እያሻሻለ፣ የአካባቢ ንግድን እያነቃቃ እንዲሁም በከተማና በገጠር መካከል ያለውን ትስስር እያጠናከረ ይገኛል።
• ኢትዮጵያ ታምርት፦ የማምረት አቅምና የምርቶች እሴት የመጨመር ሂደት እየተሻሻለ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶች በሀገር ውስጥ እየተተኩ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እያደገ፣ የግብዓት አቅርቦት እየተጠናከረና አዳዲስ የሥራ ዕድሎች እየተፈጠሩ ነው።
እያንዳንዱ ምሰሶ ፈተናዎችን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር፣ ጠንካራ እና ራሷን የቻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው።
#PMOEthiopia
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/FDREGovermentCommunication
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት አካሄደ።
ካቢኔው በዛሬው ስብሰባው በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሻሻለ የፋይናንስ አስተዳደር ይበልጥ ለማዘመን፣ ተጠያቂነትንና የአሰራር ግልፀኝን ለማጐልበት በተዘጋጀዉ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።
2ኛ. በከተማዉ እየተገነባ ያለዉን ሰፊ የቤት ልማት የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖረዉ፣ የቤቶች ኮርፖሬሽን ሪፎርም በማጠናከር እና የማስፈፀም ብቃት ለማሳደግ በተዘጋጀዉን ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።
3ኛ. የመሬት ማስፋፍያ ለጠየቁ ተኪ ምርት ለሚያመርቱ ኢዱስትሪዎች፣ ለወጣቱ የስራ ዕድል የፈጠሩ ፕሮጀክቶች፣ ሆቴሎች እንዲሁም፥ በከተማ አስተዳደሩ ከሐይማኖት ተቋማት ጋር በተደረጉ ተከታታይ ውይይቶች የተነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መፍታት የሚያስችል መሬት በምደባ ለማስተላለፍ የቀረበ የዉሳኔ ሀሳብ ላይ ተወያይቶ፣ ተፈፃሚ እንዲሆን አድፅድቋል።
ካቢኔው በዛሬው ስብሰባው በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሻሻለ የፋይናንስ አስተዳደር ይበልጥ ለማዘመን፣ ተጠያቂነትንና የአሰራር ግልፀኝን ለማጐልበት በተዘጋጀዉ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።
2ኛ. በከተማዉ እየተገነባ ያለዉን ሰፊ የቤት ልማት የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖረዉ፣ የቤቶች ኮርፖሬሽን ሪፎርም በማጠናከር እና የማስፈፀም ብቃት ለማሳደግ በተዘጋጀዉን ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።
3ኛ. የመሬት ማስፋፍያ ለጠየቁ ተኪ ምርት ለሚያመርቱ ኢዱስትሪዎች፣ ለወጣቱ የስራ ዕድል የፈጠሩ ፕሮጀክቶች፣ ሆቴሎች እንዲሁም፥ በከተማ አስተዳደሩ ከሐይማኖት ተቋማት ጋር በተደረጉ ተከታታይ ውይይቶች የተነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መፍታት የሚያስችል መሬት በምደባ ለማስተላለፍ የቀረበ የዉሳኔ ሀሳብ ላይ ተወያይቶ፣ ተፈፃሚ እንዲሆን አድፅድቋል።