የዘንድሮውን ምርጫ በሚመለከት
የዘንድሮው ምርጫ ሰላማዊ፣ፍትሃዊና አካታች እንዲሁም ካለፈው ምርጫ የተሻለ እንዲሆን መንግስት አበክሮ እየሰራ ነው። ምርጫውን በሚመለከት ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለኝ መልስ በውጤት እንየው ነው። በእርግጠኝነት መናገር የምፈልገው ጉዳይ ይህ ፓርላማ በብዙ መልኩ በርካታ ድምጾች የሚሰሙበት ይሆናል። ምርጫው በሰላም ይከናወናል፤ በምርጫ የሚሳተፉ ሃይሎችም ተጠቃሚ ይሆናሉ።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
የዘንድሮው ምርጫ ሰላማዊ፣ፍትሃዊና አካታች እንዲሁም ካለፈው ምርጫ የተሻለ እንዲሆን መንግስት አበክሮ እየሰራ ነው። ምርጫውን በሚመለከት ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለኝ መልስ በውጤት እንየው ነው። በእርግጠኝነት መናገር የምፈልገው ጉዳይ ይህ ፓርላማ በብዙ መልኩ በርካታ ድምጾች የሚሰሙበት ይሆናል። ምርጫው በሰላም ይከናወናል፤ በምርጫ የሚሳተፉ ሃይሎችም ተጠቃሚ ይሆናሉ።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
አካታች ሀገራዊ ምክክርን በሚመለከት
ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሰርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መስራት፣ መገንባት አለበት። ከዚህ አኳያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን ለይቷል። የተሻለ ስራም ሲያከናውን ቆይቷል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል። እስካሁን ባለው ሂደትም ኢትዮጵያዊያን የተቀራረበ ፍላጎት እንዳላቸው ትምህርት የሰጠ ነው።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሰርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መስራት፣ መገንባት አለበት። ከዚህ አኳያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን ለይቷል። የተሻለ ስራም ሲያከናውን ቆይቷል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል። እስካሁን ባለው ሂደትም ኢትዮጵያዊያን የተቀራረበ ፍላጎት እንዳላቸው ትምህርት የሰጠ ነው።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
❤1👍1
የአፍሪካ ቀንድ ከባቢን በሚመለከት
የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ እንዳይጣመር የተቀፈደደ ከባቢ ነው። በባህልና ቀንቋ የሚተሳሰሩ ህዝቦች ያሉበት ቢሆንም ከፍተኛ ፉክክርና ጣልቃ ገብነት ያለው ከባቢ ነው። የሁለቱ ውሃዎች ጉዳይ እኛንም እያተረማመሰ በእኛ ጉዳይ የሚገቡ ሃይሎችን እያሰፋ አንዱ ለአንዱ መከታ ሊሆን ሲገባው ችግር አስተላላፊ ሆነ። በዚህ ምክንያት ቀጠናው የራሱ ችግር ያለበት በመሆኑ ይህን ለማስፋት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው። እንደሚሳካም እምነት አለኝ።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ እንዳይጣመር የተቀፈደደ ከባቢ ነው። በባህልና ቀንቋ የሚተሳሰሩ ህዝቦች ያሉበት ቢሆንም ከፍተኛ ፉክክርና ጣልቃ ገብነት ያለው ከባቢ ነው። የሁለቱ ውሃዎች ጉዳይ እኛንም እያተረማመሰ በእኛ ጉዳይ የሚገቡ ሃይሎችን እያሰፋ አንዱ ለአንዱ መከታ ሊሆን ሲገባው ችግር አስተላላፊ ሆነ። በዚህ ምክንያት ቀጠናው የራሱ ችግር ያለበት በመሆኑ ይህን ለማስፋት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው። እንደሚሳካም እምነት አለኝ።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ማጠቃለያ - ክፍል 2
የሰላም ጉዳይ
ኢትዮጵያ ውስጥ በሰላም እጦት እንድንኖር ካደረጉን እና ካልተላቀቅንባቸው ምክንያቶች መካከል አንደኛው ከጥንት የተጠባነው ልዩነቶችን በሃይል ብቻ የመፍታት ልምምድ ነው። ሁለተኛው ደግሞ አሁንም ከጥንት የመጣ የባንዳነት ልምምድ ሲሆን ሶስተኛው የጠላቶቻችን ኢትዮጵያ ካደገች የሚል ያልተቋረጠ ስጋት ነው።
ኢትዮጵያን የማጽናት ጉዞ
በኢኮኖሚ፣ በተቋማት ግንባታ የማድረግ አቅማችንን የምናሳድገው ኢትዮጵያን የሚያጸኑ ምሶሶዎችን መጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ነው። ለአብነትም የኢትዮጵያ አየር ሃይል በለውጡ ማግስት አንድ ሄሌኮፕተር ብቻ የነበረ ሲሆን፤ አሁን ላይ የተለያዩ ስምና ተግባር ያለችው ከ100 በላይ አውሮፕላኖችን ታጥቋል። ይህ የተቋም ግንባታ ነው። አሁንም ቢሆን ሀገር ከመጠበቅ ጎን ለጎን የትኛውም የውስጥ ሃይል ወደ ሰለማዊ መንገድ ሲመለስ ለይቅርታ ዝግጁ መሆን አለብን ጉዳያችን ኢትዮጵያ ብቻ መሆን አለበት።
የወልቃይት አካባቢ የተፈናቃዮች ጉዳይ
የወልቃይት አከባቢ ነዋሪዎች በሰላማዊ መንገድ የመኖር መብት አላቸው። ይህን የፌደራል መንግስት በጽኑ የሚያምነው ጉዳይ ነው። ነገር ግን የአማራና የትግራይ ክልሎች በወልቃይት ጉዳይ ለረዥም ጊዜ የይገባኛል ጥያቄ ሲያነሱ ቆይተዋል። ሆኖም የፌደራል መንግስት እያለ ያለው ሰው አይፈናቀል ባለበት ይመለስ፤ ራሱን ያስተዳደር፤ ራሱ ጥያቄውን ይመልስ ነው። ማንም ከውጭ ሆኖ ሊወስንለት አይገባም።
የትግራይ ህዝብ በፖለቲካ አውድ ውስጥ ተዋንያን መሆን አለበት!
የትግራይ ህዝብ ሰላም፣ ልማት ይፈልጋል። የትግራይ ህዝብ አሁን ካለበት ችግር ወጥቶ ራሱ ተግቶ ሰርቶ መለወጥ የሚፈልግ ሰላም ወዳድ ህዝብ ነው። ከሌሎች ወንድም ኢትዮጵያዊያን ጋርም በጋራ መስራት ማደግ ይፈልጋል። ነገር ግን የትግራይ ህዝብ በፖለቲካ አውድ ውስጥ መድረክ እንጂ ተዋንያን መሆን አልቻለም። መድረክ ሌሎች እጫወቱበታል እንጂ ራሱ አይጫወትም። በመሆኑም የትግራይ ህዝብ በራሱ ተዋንያን መሆን አለበት። ለዚህ ደግሞ አዲስ የፖለቲካ አስተሳሰብ ያስፈልጋል። በትግራይ ያሉ ፖለቲከኞችም ከአጃቢ ተዋንያን ወደ መሪ ተዋንያን መሸጋገር አለባቸው።
የዘንድሮውን ምርጫ በሚመለከት
የዘንድሮው ምርጫ ሰላማዊ፣ፍትሃዊና አካታች እንዲሁም ካለፈው ምርጫ የተሻለ እንዲሆን መንግስት አበክሮ እየሰራ ነው። ምርጫውን በሚመለከት ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለኝ መልስ በውጤት እንየው ነው። በእርግጠኝነት መናገር የምፈልገው ጉዳይ ይህ ፓርላማ በብዙ መልኩ በርካታ ድምጾች የሚሰሙበት ይሆናል። ምርጫው በሰላም ይከናወናል፤ በምርጫ የሚሳተፉ ሃይሎችም ተጠቃሚ ይሆናሉ።
አካታች ሀገራዊ ምክክርን በሚመለከት
ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሰርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መስራት፣ መገንባት አለበት። ከዚህ አኳያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን ለይቷል። የተሻለ ስራም ሲያከናውን ቆይቷል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል። እስካሁን ባለው ሂደትም ኢትዮጵያዊያን የተቀራረበ ፍላጎት እንዳላቸው ትምህርት የሰጠ ነው።
የአፍሪካ ቀንድ ከባቢን በሚመለከት
የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ እንዳይጣመር የተቀየደ ከባቢ ነው። በባህልና ቀንቋ የሚተሳሰሩ ህዝቦች ያሉበት ቢሆንም ከፍተኛ ፉክክርና ጣልቃ ገብነት ያለው ከባቢ ነው። የሁለቱ ውሃዎች ጉዳይ እኛንም እያተረማመሰ በእኛ ጉዳይ የሚገቡ ሃይሎችን እያሰፈ አንዱ ለአንዱ መከታ ሊሆን ሲገባው ችግር አስተላላፊ ሆነ። በዚህ ምክንያት ቀጠናው የራሱ ችግር ያለበት በመሆኑ ይህን ለማስፋት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው። እንደሚሳካም እምነት አለኝ።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
የሰላም ጉዳይ
ኢትዮጵያ ውስጥ በሰላም እጦት እንድንኖር ካደረጉን እና ካልተላቀቅንባቸው ምክንያቶች መካከል አንደኛው ከጥንት የተጠባነው ልዩነቶችን በሃይል ብቻ የመፍታት ልምምድ ነው። ሁለተኛው ደግሞ አሁንም ከጥንት የመጣ የባንዳነት ልምምድ ሲሆን ሶስተኛው የጠላቶቻችን ኢትዮጵያ ካደገች የሚል ያልተቋረጠ ስጋት ነው።
ኢትዮጵያን የማጽናት ጉዞ
በኢኮኖሚ፣ በተቋማት ግንባታ የማድረግ አቅማችንን የምናሳድገው ኢትዮጵያን የሚያጸኑ ምሶሶዎችን መጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ነው። ለአብነትም የኢትዮጵያ አየር ሃይል በለውጡ ማግስት አንድ ሄሌኮፕተር ብቻ የነበረ ሲሆን፤ አሁን ላይ የተለያዩ ስምና ተግባር ያለችው ከ100 በላይ አውሮፕላኖችን ታጥቋል። ይህ የተቋም ግንባታ ነው። አሁንም ቢሆን ሀገር ከመጠበቅ ጎን ለጎን የትኛውም የውስጥ ሃይል ወደ ሰለማዊ መንገድ ሲመለስ ለይቅርታ ዝግጁ መሆን አለብን ጉዳያችን ኢትዮጵያ ብቻ መሆን አለበት።
የወልቃይት አካባቢ የተፈናቃዮች ጉዳይ
የወልቃይት አከባቢ ነዋሪዎች በሰላማዊ መንገድ የመኖር መብት አላቸው። ይህን የፌደራል መንግስት በጽኑ የሚያምነው ጉዳይ ነው። ነገር ግን የአማራና የትግራይ ክልሎች በወልቃይት ጉዳይ ለረዥም ጊዜ የይገባኛል ጥያቄ ሲያነሱ ቆይተዋል። ሆኖም የፌደራል መንግስት እያለ ያለው ሰው አይፈናቀል ባለበት ይመለስ፤ ራሱን ያስተዳደር፤ ራሱ ጥያቄውን ይመልስ ነው። ማንም ከውጭ ሆኖ ሊወስንለት አይገባም።
የትግራይ ህዝብ በፖለቲካ አውድ ውስጥ ተዋንያን መሆን አለበት!
የትግራይ ህዝብ ሰላም፣ ልማት ይፈልጋል። የትግራይ ህዝብ አሁን ካለበት ችግር ወጥቶ ራሱ ተግቶ ሰርቶ መለወጥ የሚፈልግ ሰላም ወዳድ ህዝብ ነው። ከሌሎች ወንድም ኢትዮጵያዊያን ጋርም በጋራ መስራት ማደግ ይፈልጋል። ነገር ግን የትግራይ ህዝብ በፖለቲካ አውድ ውስጥ መድረክ እንጂ ተዋንያን መሆን አልቻለም። መድረክ ሌሎች እጫወቱበታል እንጂ ራሱ አይጫወትም። በመሆኑም የትግራይ ህዝብ በራሱ ተዋንያን መሆን አለበት። ለዚህ ደግሞ አዲስ የፖለቲካ አስተሳሰብ ያስፈልጋል። በትግራይ ያሉ ፖለቲከኞችም ከአጃቢ ተዋንያን ወደ መሪ ተዋንያን መሸጋገር አለባቸው።
የዘንድሮውን ምርጫ በሚመለከት
የዘንድሮው ምርጫ ሰላማዊ፣ፍትሃዊና አካታች እንዲሁም ካለፈው ምርጫ የተሻለ እንዲሆን መንግስት አበክሮ እየሰራ ነው። ምርጫውን በሚመለከት ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለኝ መልስ በውጤት እንየው ነው። በእርግጠኝነት መናገር የምፈልገው ጉዳይ ይህ ፓርላማ በብዙ መልኩ በርካታ ድምጾች የሚሰሙበት ይሆናል። ምርጫው በሰላም ይከናወናል፤ በምርጫ የሚሳተፉ ሃይሎችም ተጠቃሚ ይሆናሉ።
አካታች ሀገራዊ ምክክርን በሚመለከት
ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሰርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መስራት፣ መገንባት አለበት። ከዚህ አኳያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን ለይቷል። የተሻለ ስራም ሲያከናውን ቆይቷል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል። እስካሁን ባለው ሂደትም ኢትዮጵያዊያን የተቀራረበ ፍላጎት እንዳላቸው ትምህርት የሰጠ ነው።
የአፍሪካ ቀንድ ከባቢን በሚመለከት
የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ እንዳይጣመር የተቀየደ ከባቢ ነው። በባህልና ቀንቋ የሚተሳሰሩ ህዝቦች ያሉበት ቢሆንም ከፍተኛ ፉክክርና ጣልቃ ገብነት ያለው ከባቢ ነው። የሁለቱ ውሃዎች ጉዳይ እኛንም እያተረማመሰ በእኛ ጉዳይ የሚገቡ ሃይሎችን እያሰፈ አንዱ ለአንዱ መከታ ሊሆን ሲገባው ችግር አስተላላፊ ሆነ። በዚህ ምክንያት ቀጠናው የራሱ ችግር ያለበት በመሆኑ ይህን ለማስፋት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው። እንደሚሳካም እምነት አለኝ።
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
❤1👍1
❝በሜጋ ፕሮጀክት አመራር፣ ክትትል እና አፈጻጸም ገና ድፍን አፍሪካ ከኢትዮጵያ ይማራል:: ❞ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#PMAbiyResponds
#PMOEthiopia
#PMAbiyResponds
#PMOEthiopia
"በ2018 በጀት ዓመት የ 6 ወር እቅድ አፈፃፀማችን በአማካይ 95.3% ማሳካት ችለናል፡፡" ከንቲባ አዳነች አቤቤ
በመዲናችን አዲስ አበባ በ2018 በጀት ዓመት በ6 ወራት ዉስጥ በሁሉም ዘርፎች በ24/7 የስራ መርህ በተሰራዉ ስራ በአማካይ 95.3% ማሳካት ችለናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ በአቀረቡት ሪፖርት ገልፀዋል፡፡
በመዲናችን አዲስ አበባ በ2018 በጀት ዓመት በ6 ወራት ዉስጥ በሁሉም ዘርፎች በ24/7 የስራ መርህ በተሰራዉ ስራ በአማካይ 95.3% ማሳካት ችለናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ በአቀረቡት ሪፖርት ገልፀዋል፡፡
የደንብ ማስከበርና የሕገ-ወጥነት መከላከል በተመለከተ
በከተማችን የሚስተዋሉ የደንብ መተላለፎችና ህገወጥ ተግባራትን ለመከላከል ፣ ለመቆጣጠርና ተፈፅሞም ሲገኝ ማረም እንዲቻል ብቁ በስነምግባር የታነጹ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮችን በ9 ዙሮች በማሰልጠን በስነ-ምግባር የታነጹ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች ሰልጥነው ወደ ሥራ ገብተዋል።
የደንብ መተላለፍ ቁጥጥር ላይ በመሬት ወረራ፣ በሕገ-ወጥ ግንባታ፣ በጎዳና ንግድ፣ በሕገ-ወጥ እርድና ማስታወቂያ፣ እንዲሁም በደረቅና ፍሳሽ አወጋገድ ዙሪያ የሚታዩ ሕገ-ወጥ ተግባራትን የመከላከልና የማረም ሥራ ተከናውኗል።
አዋኪ ድርጊቶች፤ ህገ-ወጥ የመንገድ አጠቃቀም በመከላከል ረገድ አበረታች ስራ ተከናዉኗል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
በከተማችን የሚስተዋሉ የደንብ መተላለፎችና ህገወጥ ተግባራትን ለመከላከል ፣ ለመቆጣጠርና ተፈፅሞም ሲገኝ ማረም እንዲቻል ብቁ በስነምግባር የታነጹ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮችን በ9 ዙሮች በማሰልጠን በስነ-ምግባር የታነጹ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች ሰልጥነው ወደ ሥራ ገብተዋል።
የደንብ መተላለፍ ቁጥጥር ላይ በመሬት ወረራ፣ በሕገ-ወጥ ግንባታ፣ በጎዳና ንግድ፣ በሕገ-ወጥ እርድና ማስታወቂያ፣ እንዲሁም በደረቅና ፍሳሽ አወጋገድ ዙሪያ የሚታዩ ሕገ-ወጥ ተግባራትን የመከላከልና የማረም ሥራ ተከናውኗል።
አዋኪ ድርጊቶች፤ ህገ-ወጥ የመንገድ አጠቃቀም በመከላከል ረገድ አበረታች ስራ ተከናዉኗል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ሰላም እና ፀጥታ በተመለከተ
የበዓላት አከባበር ላይ ከነዋሪዎች፣ ከሃይማኖት ተቋማትና ከጸጥታ አካላት ጋር በተደረገ ቅንጅት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች የተሳተፉባቸው የአደባባይ በዓላት (ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊና ሕዝባዊ) ያለምንም የጸጥታ ችግር በድምቀት ተከብረዋል።
የሰላም ሰራዊት ተሳትፎ ከማሳደግ አኳያ ከ22 ሺህ በላይ አዳዲስ የሰላም ሰራዊት አባላትን በመመልመልና በማሰልጠን ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመቀናጀት በየቀኑ ለከተማዋ ሰላም አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ተደርጓል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የበዓላት አከባበር ላይ ከነዋሪዎች፣ ከሃይማኖት ተቋማትና ከጸጥታ አካላት ጋር በተደረገ ቅንጅት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች የተሳተፉባቸው የአደባባይ በዓላት (ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊና ሕዝባዊ) ያለምንም የጸጥታ ችግር በድምቀት ተከብረዋል።
የሰላም ሰራዊት ተሳትፎ ከማሳደግ አኳያ ከ22 ሺህ በላይ አዳዲስ የሰላም ሰራዊት አባላትን በመመልመልና በማሰልጠን ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመቀናጀት በየቀኑ ለከተማዋ ሰላም አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ተደርጓል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ