ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዛሬው እለት በፓርላማ ተገኝተው የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል።
Prime Minister Abiy Ahmed and Prime Minister Narendra Modi in attendance at Parliament today, where the Indian Prime Minister addressed both the House of People’s Representatives and the House of Federation in a joint session.
#PMOEthiopia
Prime Minister Abiy Ahmed and Prime Minister Narendra Modi in attendance at Parliament today, where the Indian Prime Minister addressed both the House of People’s Representatives and the House of Federation in a joint session.
#PMOEthiopia
❤5👍1
የበጎ ፈቃድ ማኅበራት ጥምረት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሄደ።
የአዲስ አበባ ከተማ የበጎ ፈቃድ ማኅበራት ጥምረት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ጥምረቱ የተመሰረተበትን 2ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግም ነባር ስራ አስፈፃሚዎችን አዳዲስ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች በመምረጥ ተክቷል።
በጉባዔው ማኅበራቱ ከኮሚሽኑ ጋር ተቀናጅተው ያከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በመዲናዋ የበጎ ፈቃድ ባህል መዳበር የሲቪክ ማህበራት ሚና ከፍተኛ እንደሆነም በውይይቱ ተጠቁሟል፡፡
ጥምረቱ በቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር የመገባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
ጥምረቱ በመዲናዋ የሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ ስራዎችን በማስተባበርና በጎ ፈቃደኞች እውቀትና ልምድ የሚለዋወጡበት፣ ውጤታማ የበጎነት ስራ መስራት የሚያስችል አደረጃጃት በመሆኑ የተቋቋመበትን ዓለማ ማሳካት እንዲችል ኮሚሽኑ ድጋፍና ክትትል እያደረገ መሆኑን የኮሚሽኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሙሉጌታ ተናግረዋል፡፡
የመዲናዋ የበጎ ፈቃድ ማህበራት ጥምረት የስራ አስፈጻሚዎች የስራ ዘመን ከ2 ዓመት መብለጥ እንደሌለበትና አዳዲስ አመራሮችን በዲሞክራሲያዊ መንገድ በመተካት በከተማችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉድለቶችን በጋራ መፍታት የሚያስችል አቅምና ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባ በማህበራቱ የጥምረት ሰነድ ላይ በዝርዝር ተመላክቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ የበጎ ፈቃድ ማኅበራት ጥምረት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ጥምረቱ የተመሰረተበትን 2ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግም ነባር ስራ አስፈፃሚዎችን አዳዲስ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች በመምረጥ ተክቷል።
በጉባዔው ማኅበራቱ ከኮሚሽኑ ጋር ተቀናጅተው ያከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በመዲናዋ የበጎ ፈቃድ ባህል መዳበር የሲቪክ ማህበራት ሚና ከፍተኛ እንደሆነም በውይይቱ ተጠቁሟል፡፡
ጥምረቱ በቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር የመገባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
ጥምረቱ በመዲናዋ የሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ ስራዎችን በማስተባበርና በጎ ፈቃደኞች እውቀትና ልምድ የሚለዋወጡበት፣ ውጤታማ የበጎነት ስራ መስራት የሚያስችል አደረጃጃት በመሆኑ የተቋቋመበትን ዓለማ ማሳካት እንዲችል ኮሚሽኑ ድጋፍና ክትትል እያደረገ መሆኑን የኮሚሽኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሙሉጌታ ተናግረዋል፡፡
የመዲናዋ የበጎ ፈቃድ ማህበራት ጥምረት የስራ አስፈጻሚዎች የስራ ዘመን ከ2 ዓመት መብለጥ እንደሌለበትና አዳዲስ አመራሮችን በዲሞክራሲያዊ መንገድ በመተካት በከተማችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉድለቶችን በጋራ መፍታት የሚያስችል አቅምና ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባ በማህበራቱ የጥምረት ሰነድ ላይ በዝርዝር ተመላክቷል።
❤3
በቦሌ ክፍለ ከተማ በኅብረተሰቡ ተሳትፎ በመገንባት ላይ የሚገኘው እና 1.3 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ በመጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
በክፍለ ከተማው ወረዳ 7 አስተዳደር በመንግሥት፣ በኅብረተሰቡና በአካባቢው በሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ትብብር በመገንባት ላይ የሚገኘው እና 1.3 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ የሰቤዝና የውኃ መፋሰሻ ስራ የተጠናቀቀ ሲሆን አስፓልት የማልበስ ስራ ተጀምሯል።
የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገዱ በአካባቢው ማኅበረሰብ ለረዥም ጊዜ ሲያነሳ የቆየ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሲሆን ግንባታው በፍጥነት እና በጥራት እንዲጠናቀቅ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ከክፍለ ከተማው ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በክፍለ ከተማው ወረዳ 7 አስተዳደር በመንግሥት፣ በኅብረተሰቡና በአካባቢው በሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ትብብር በመገንባት ላይ የሚገኘው እና 1.3 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ የሰቤዝና የውኃ መፋሰሻ ስራ የተጠናቀቀ ሲሆን አስፓልት የማልበስ ስራ ተጀምሯል።
የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገዱ በአካባቢው ማኅበረሰብ ለረዥም ጊዜ ሲያነሳ የቆየ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሲሆን ግንባታው በፍጥነት እና በጥራት እንዲጠናቀቅ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ከክፍለ ከተማው ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
❤4
የኮሚሽኑ ሰራተኞችና በጎ ፈቃደኞች በክረምት የተተከሉ ችግኞችን ተንከባከቡ።
የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ሰራተኞችና የየካ ክፍለ ከተማ በጎ ፈቃደኞች ካዛንችስ በግንፍሌ የወንዝ ዳርቻ በክረምት ወቅት የተተከሉ ችግኞችን ተንከባክበዋል።
በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር አቶ ይመር ከበደ የተተከሉ ችግኞችን የፅድቀት መጠን ለመጨመር እንደኮሚሽን የበጎ ፈቃድ ፕሮግራሞች እቅድ አካል በማድረግ የእንክብካቤ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
በጎ ፈቃደኞችና መላው የከተማዋ ነዋሪ የተተከሉ ችግኞች እንዳይደርቁ የእንክብካቤ ስራውን አጠናክሮ እንዲቀጥልም ኮሚሽነሩ ጥሪ አቅርበዋል።
የኮሚሽኑ ሰራተኞች በበኩላቸው በክረምት ወቅት የተከሏቸውን ችግኞች በየጊዜው በመንከባከብ እንዲፀድቁ ለማድረግ እንደሚሰሩ ገልፀዋል።
በሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ቤተሰብ ለመሆን ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/cpvcc2015
የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ሰራተኞችና የየካ ክፍለ ከተማ በጎ ፈቃደኞች ካዛንችስ በግንፍሌ የወንዝ ዳርቻ በክረምት ወቅት የተተከሉ ችግኞችን ተንከባክበዋል።
በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር አቶ ይመር ከበደ የተተከሉ ችግኞችን የፅድቀት መጠን ለመጨመር እንደኮሚሽን የበጎ ፈቃድ ፕሮግራሞች እቅድ አካል በማድረግ የእንክብካቤ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
በጎ ፈቃደኞችና መላው የከተማዋ ነዋሪ የተተከሉ ችግኞች እንዳይደርቁ የእንክብካቤ ስራውን አጠናክሮ እንዲቀጥልም ኮሚሽነሩ ጥሪ አቅርበዋል።
የኮሚሽኑ ሰራተኞች በበኩላቸው በክረምት ወቅት የተከሏቸውን ችግኞች በየጊዜው በመንከባከብ እንዲፀድቁ ለማድረግ እንደሚሰሩ ገልፀዋል።
በሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ቤተሰብ ለመሆን ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/cpvcc2015
❤1
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
የኃይማኖት ተቋማት በሥነ-ምግባር የታነፀ መልካም ትውልድ የመገንባት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ከአዲስ አበባ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር "ማኅበራዊ ኃላፊነቱን የሚወጣና በሥነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ በጋራ እንገንባ!" በሚል መሪ ቃል በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በማኅበራዊ ኃላፊነት ደንብ ቁጥር 161/2016 ዙሪያ የሐይማኖት ተቋማት መሪዎች የተሳተፉበት ምክክር አካሂዷል።
በሥነ-ምግባር የታነፀ፣ ኃላፊነቱን የሚወጣ፣ ምክንያታዊ ትውልድ በመገንባት ረገድ የኃይማኖት ተቋማት ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ኮሚሽነር ይመር ከበደ አፅንዖት ሰጥተዋል።
በጎ ፈቃደኝነት ለመልካም ትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥል መሆኑን የተናገሩት ኮሚሽነሩ መስጠትን ማለማመድ፣ ይቅር ማለትንና ፍቅርን ማስተማር የተቋማቱ ሚናና ኃላፊነት መሆኑን በመረዳት ከመንግስት ተቋማት ጋር በጋራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
የአዲስ አበባ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ፀሐፊ መጋቢ ታምራት አበጋዝ በበኩላቸው ሀገራዊ እሴቶችን የሚያከብር፣ ለሀገር እድገትና ለውጥ አስተዋፆዖ ያለው፣ ሰርቶ መለወጥን ልምድ ያደረገ ማኅበረሰብ በመፍጠር መገለጫዎቻችን ያልሆኑ መጤ ባህሎችን ማረም የሐይማኖት አባቶች ሚና መሆኑን አስምረውበታል።
ልጆቻችን በበጎ ፈቃደኝነት እንዲያገለግሉ በማድረግ ሀገራቸውን የሚወዱ ወጣቶች ማፍራት ብሎም በከተማዋ የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ድርሻቸውን መወጣት እንዲችሉ ማድረግ የእኛ የሐይማኖት አባቶች ኃላፊነት ነው ሲሉ ዋና ፀሐፊው ጨምረው ገልፀዋል።
ስራ መናቅን፣ ስንፍናን፣ ሌብነትንና ተረጅነትን የሚጠየፍ ትውልድ በጋራ መገንባት የምንችለው ከቤተሰብ፣ ከትምህርት ቤትና ከተቋማት ጀምሮ በሚደረግ በጎ አስተምሮና የሥነ-ምግባር ቀረፃ ስራ መሆኑን የተናገሩት የሐይማኖት አባቶች በመድረኩ የተሰጡ ኃላፊነቶችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በማኅበራዊ ሚዲያው የሚታየውን ጫፍ የወጣና ያልተገራ አካሄድ መንግስት ከሚወስደው ርምጃ ባለፈ የሐይማኖት ተቋማት በሥነ-ምግባር ግንባታ ላይ እንሰራለን ነው ያሉት።
ታህሳስ/2018 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ከአዲስ አበባ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር "ማኅበራዊ ኃላፊነቱን የሚወጣና በሥነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ በጋራ እንገንባ!" በሚል መሪ ቃል በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በማኅበራዊ ኃላፊነት ደንብ ቁጥር 161/2016 ዙሪያ የሐይማኖት ተቋማት መሪዎች የተሳተፉበት ምክክር አካሂዷል።
በሥነ-ምግባር የታነፀ፣ ኃላፊነቱን የሚወጣ፣ ምክንያታዊ ትውልድ በመገንባት ረገድ የኃይማኖት ተቋማት ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ኮሚሽነር ይመር ከበደ አፅንዖት ሰጥተዋል።
በጎ ፈቃደኝነት ለመልካም ትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥል መሆኑን የተናገሩት ኮሚሽነሩ መስጠትን ማለማመድ፣ ይቅር ማለትንና ፍቅርን ማስተማር የተቋማቱ ሚናና ኃላፊነት መሆኑን በመረዳት ከመንግስት ተቋማት ጋር በጋራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
የአዲስ አበባ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ፀሐፊ መጋቢ ታምራት አበጋዝ በበኩላቸው ሀገራዊ እሴቶችን የሚያከብር፣ ለሀገር እድገትና ለውጥ አስተዋፆዖ ያለው፣ ሰርቶ መለወጥን ልምድ ያደረገ ማኅበረሰብ በመፍጠር መገለጫዎቻችን ያልሆኑ መጤ ባህሎችን ማረም የሐይማኖት አባቶች ሚና መሆኑን አስምረውበታል።
ልጆቻችን በበጎ ፈቃደኝነት እንዲያገለግሉ በማድረግ ሀገራቸውን የሚወዱ ወጣቶች ማፍራት ብሎም በከተማዋ የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ድርሻቸውን መወጣት እንዲችሉ ማድረግ የእኛ የሐይማኖት አባቶች ኃላፊነት ነው ሲሉ ዋና ፀሐፊው ጨምረው ገልፀዋል።
ስራ መናቅን፣ ስንፍናን፣ ሌብነትንና ተረጅነትን የሚጠየፍ ትውልድ በጋራ መገንባት የምንችለው ከቤተሰብ፣ ከትምህርት ቤትና ከተቋማት ጀምሮ በሚደረግ በጎ አስተምሮና የሥነ-ምግባር ቀረፃ ስራ መሆኑን የተናገሩት የሐይማኖት አባቶች በመድረኩ የተሰጡ ኃላፊነቶችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በማኅበራዊ ሚዲያው የሚታየውን ጫፍ የወጣና ያልተገራ አካሄድ መንግስት ከሚወስደው ርምጃ ባለፈ የሐይማኖት ተቋማት በሥነ-ምግባር ግንባታ ላይ እንሰራለን ነው ያሉት።
ታህሳስ/2018 ዓ.ም
❤8👍1
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ነዋሪው በአካባቢ መሠረተ ልማት፣ በሠላምና በበጎ ፈቃድ ስራዎች የሚያደርገው ተሳትፎ እየደገ መምጣቱን በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናትና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡
ቋሚ ኮሚቴው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባባሪያ ኮሚሽንን የስድስት ወራት የስራ አፈፃጸም ዙሪያ ድጋፍና ክትትል አድርጓል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ሶፊያ ዓለሙ የከተማዋ ነዋሪ በአካባቢ መሠረተ ልማት፣ በሠላም እሴት ግንባታና በበጎ ፈቃድ ስራዎች ዙሪያ እያደረገ ያለው ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በጎ ፈቃደኝነትን ባሕሉ ያደረገ በአካካባቢ መሠረተ ልማት ስራዎችና በሠላም እሴት ግንባታ ላይ በንቃት የሚሳተፍና የባለቤትነት ስሜት የፈጠረ ንቁ ማኅበረሰብ ለመገንባት እየተደረገ ባለው ጥረት ውስጥ ኮሚሽኑ ያከናወናቸው ስራዎችና የተገኙ ውጤቶች የተሻሉ መሆናቸውን የገለፁት የቋሚ ኮሚቴው አባላት የኮሚሽኑ ዕቅድ እያደገ ከመጣው የነዋሪው ተሳትፎ አኳያ ተመጣጣኝ መሆን እንዳለበት ጠይቀዋል፡፡
የቋሚ ኮሚቴው አባላት በመስክ ምልከታ በነዋሪው ተሳትፎ የተገነቡ የአካባቢ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት መድረሱን ማስተዋለቸውን ገልፀው ኮሚሽኑ ጉዳት የደረሰባቸውን መሠረተ ልማቶች በፍጥነት እንዲጠገኑ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር መስራት ይጠበቅብርታል ብለዋል። በመሰረተ ልማት ጥበቃም ህብረተሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ የባለቤትነት ድርሻ መስጠትና ግንዛቤውን ማሳደግ ይጠበቃል።
ቋሚ ኮሚቴው ያነሳቸው ገንቢ አስተያቶች ለኮሚሽኑ ውጤታማነት የላቀ ሚና እንዳላቸው የገለጹት ኮሚሽነር ይመር ከበደ የስደስት ወራት አፈጻጸምን መሠረት በማድረግ የኮሚሽኑ ዕቅድ እንደሚከለስ ተናግረዋል፡፡ የአካባቢ መሠረተ ልማት ብልሽትን ለመከላከል ነዋሪው ልማቶችን በባለቤትነት እንዲንከባከባቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በመሰራቱ ውጤት መመዝገቡን የተናገሩት ኮሚሽነሩ ጉዳት የሚያደርሱ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስረድተዋል፡፡
በዳዊት ንጉሴ
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
ቋሚ ኮሚቴው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባባሪያ ኮሚሽንን የስድስት ወራት የስራ አፈፃጸም ዙሪያ ድጋፍና ክትትል አድርጓል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ሶፊያ ዓለሙ የከተማዋ ነዋሪ በአካባቢ መሠረተ ልማት፣ በሠላም እሴት ግንባታና በበጎ ፈቃድ ስራዎች ዙሪያ እያደረገ ያለው ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በጎ ፈቃደኝነትን ባሕሉ ያደረገ በአካካባቢ መሠረተ ልማት ስራዎችና በሠላም እሴት ግንባታ ላይ በንቃት የሚሳተፍና የባለቤትነት ስሜት የፈጠረ ንቁ ማኅበረሰብ ለመገንባት እየተደረገ ባለው ጥረት ውስጥ ኮሚሽኑ ያከናወናቸው ስራዎችና የተገኙ ውጤቶች የተሻሉ መሆናቸውን የገለፁት የቋሚ ኮሚቴው አባላት የኮሚሽኑ ዕቅድ እያደገ ከመጣው የነዋሪው ተሳትፎ አኳያ ተመጣጣኝ መሆን እንዳለበት ጠይቀዋል፡፡
የቋሚ ኮሚቴው አባላት በመስክ ምልከታ በነዋሪው ተሳትፎ የተገነቡ የአካባቢ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት መድረሱን ማስተዋለቸውን ገልፀው ኮሚሽኑ ጉዳት የደረሰባቸውን መሠረተ ልማቶች በፍጥነት እንዲጠገኑ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር መስራት ይጠበቅብርታል ብለዋል። በመሰረተ ልማት ጥበቃም ህብረተሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ የባለቤትነት ድርሻ መስጠትና ግንዛቤውን ማሳደግ ይጠበቃል።
ቋሚ ኮሚቴው ያነሳቸው ገንቢ አስተያቶች ለኮሚሽኑ ውጤታማነት የላቀ ሚና እንዳላቸው የገለጹት ኮሚሽነር ይመር ከበደ የስደስት ወራት አፈጻጸምን መሠረት በማድረግ የኮሚሽኑ ዕቅድ እንደሚከለስ ተናግረዋል፡፡ የአካባቢ መሠረተ ልማት ብልሽትን ለመከላከል ነዋሪው ልማቶችን በባለቤትነት እንዲንከባከባቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በመሰራቱ ውጤት መመዝገቡን የተናገሩት ኮሚሽነሩ ጉዳት የሚያደርሱ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስረድተዋል፡፡
በዳዊት ንጉሴ
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
❤3
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
አዲስ አበባን ስሉጥ ከተማ (Smart City) የማድረግ ውጤታማ ጉዞ!
የስሉጥ ከተማ መገለጫ የሆኑትን ዘመናዊ ተቋማት የመገንባት ህልም እውን ለማድረግ እንዲያስችል፣ ተቋማት አገልግሎታቸውን በማዘመን፣ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ተገልጋዩ ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኝ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ ነው፡፡ ይኸውም፣ በህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዘንድ ይስተዋል የነበረውን እንግልት ለማስቀረት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
በተለይም ተቋማት አገልግሎታቸውን ከሰው ንክኪ የራቁ እና ለህዝብ ፍትሃዊ አገልግሎት ማቅረብ እንዲችሉ በቴክኖሎጂና በመሰረተ ልማት የታገዙ፣ እንዲሁም ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ከተማ አስተዳደሩ በትኩረት እየሰራ ሲሆን፣ በዚህም ለሁሉም ምቹ የሆነች ስማርት ከተማን መፍጠር ተችሏል፡፡
ለአብነትም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልሎት፣ በወሳኝ ኩነት ፣ በሆስፒታሎች እና ጤና ጣቢያዎች ፣ በፍቃድ አስጣጥና እድሳት፣ የገቢ አሰባሰብን እና በትላንትናው ዕለት የተመረቁት ዘመናዊ የፓሊስ ማዕከላትን ጨምሮ በርካታ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፤ አገልግሎታቸውን በቴክኖሎጂ በማሳደግ ከዚህ ቀደም የሚስተዋለውን እንግልትን በማስቀረት የህዝብ ሀብት እንዳይባክን አድርጓል፡፡
አዲስ አበባን ስሉጥ ከተማ (Smart City) ለማድረግ የተጀመረው ርዕይ፣ አሁን ላይ በርካታ የህዝብ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የታገዙና የተደራጁ እንዲሆኑ በማድረግ ከተማዋን ዘመናዊ ምቹ እና ለሁሉም ተስማሚ እንድትሆን አስችሏል፡፡
አዲስ አበባን ለማልማት፣ ሁሉንም የልማት አማራጮች በመዘርጋት ነዋሪዎቿ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል የምንግዜም ተቀዳሚ ተግባር ሆኖ ይቀጥላል፡፡
የስሉጥ ከተማ መገለጫ የሆኑትን ዘመናዊ ተቋማት የመገንባት ህልም እውን ለማድረግ እንዲያስችል፣ ተቋማት አገልግሎታቸውን በማዘመን፣ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ተገልጋዩ ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኝ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ ነው፡፡ ይኸውም፣ በህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዘንድ ይስተዋል የነበረውን እንግልት ለማስቀረት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
በተለይም ተቋማት አገልግሎታቸውን ከሰው ንክኪ የራቁ እና ለህዝብ ፍትሃዊ አገልግሎት ማቅረብ እንዲችሉ በቴክኖሎጂና በመሰረተ ልማት የታገዙ፣ እንዲሁም ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ከተማ አስተዳደሩ በትኩረት እየሰራ ሲሆን፣ በዚህም ለሁሉም ምቹ የሆነች ስማርት ከተማን መፍጠር ተችሏል፡፡
ለአብነትም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልሎት፣ በወሳኝ ኩነት ፣ በሆስፒታሎች እና ጤና ጣቢያዎች ፣ በፍቃድ አስጣጥና እድሳት፣ የገቢ አሰባሰብን እና በትላንትናው ዕለት የተመረቁት ዘመናዊ የፓሊስ ማዕከላትን ጨምሮ በርካታ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፤ አገልግሎታቸውን በቴክኖሎጂ በማሳደግ ከዚህ ቀደም የሚስተዋለውን እንግልትን በማስቀረት የህዝብ ሀብት እንዳይባክን አድርጓል፡፡
አዲስ አበባን ስሉጥ ከተማ (Smart City) ለማድረግ የተጀመረው ርዕይ፣ አሁን ላይ በርካታ የህዝብ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የታገዙና የተደራጁ እንዲሆኑ በማድረግ ከተማዋን ዘመናዊ ምቹ እና ለሁሉም ተስማሚ እንድትሆን አስችሏል፡፡
አዲስ አበባን ለማልማት፣ ሁሉንም የልማት አማራጮች በመዘርጋት ነዋሪዎቿ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል የምንግዜም ተቀዳሚ ተግባር ሆኖ ይቀጥላል፡፡
❤1
አዲስ አበባ÷የሁላችን የጋራ አምባ፤ የአፍሪካ የብልፅግና መልክ!
ውብ፣ ፅዱ እና ለነዋሪዎቿ ምቹ እና የአፍሪካ መዲና የሆነችዉ አዲስ አበባ፣ ታሪኳንና ባህሏን ከዘመናዊነት እና ቴክኖሎጂ ጋር አዋህዳ ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞዋን በተግባር እያረጋገጠች ነው፡፡
ዓለም በአንድ ቃል! ምስክርነት ከሰጠባቸው የኮሪደር እና የወንዝ ዳር መሠረተ-ልማቶች በተጨማሪ ታሪኳንና ቅርሷን በማደስ በትላንት፣በዛሬና ነገ ፅኑ ድልድይ የገነባቻቸዉ ተጠቃሽ እና ትዕምርት የሆኑ በርካታ ሰዉ ተኮር ልማት ስራዎቿ ይገኙበታል፡፡
ዘርፈ-ብዙነትን ከተላበሱ የልማት ስራዎቿ፤-ልምድ መቀመርያ የሆኑ እና የነገ- ሀገር ተረካቢ የሆኑ ህፃናት ከቅድመ ወሊድ እስከ ትምህርት ቤት ምገባ ልዩ ትኩረት የምትሰጥበት የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም፣ የቱሪስት የስህበት ማዕከል የሆኑ ፓርኮቿ፣ ህዝብ የጋራ ትውስታ እና ተዝናኖት የሚያሳልፍባቸው በርካታ ፕላዛዎች እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ ደረጃቸውን የጠበቁ የእግረኛ እና ብስክሌት መንገዶች፣ የመሮጫ ትራኮች እና የተለያየ መጠን ያላቸው የስፓርት ሜዳዎች፣ ዘመናዊ የመኪና ፓርኪንግ እና ተርሚናሎች፣ግሪን የትራንስፖርት አማራጮች፣ ጥራት እና ስፋት ያለው የመንገድ መሰረተ-ልማቶች ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ኮንፈረንሶችን በብቃት የማስተናገድ ዓቅም የገነባች ከተማ፣ አዲስ አበባ ለመሆን በቅታለች፡፡
በሌላ በኩልም አገልግሎት አሰጣጥን የተሳለጠ እና ፍትሀዊ እንዲሆን የመሶብ አንድ ማዕከልን ከከተማ እስከ ክፍለ-ከተማ በመተግበር፤የተቋማትን አገልግሎት በቴክኖሎጂ በማስተሳሰር ቀላል፣ ምቹና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየሰራች ያለች ከተማ "አዲስ አበባ "የሁላችን የጋራ አምባ፤ የአፍሪካ የብልፅግና መልክ በመሆን ብዙ… ድንቅ ስራዎችን በተግባር አያጎናፀፈች ቀጥላለች፡፡
ውብ፣ ፅዱ እና ለነዋሪዎቿ ምቹ እና የአፍሪካ መዲና የሆነችዉ አዲስ አበባ፣ ታሪኳንና ባህሏን ከዘመናዊነት እና ቴክኖሎጂ ጋር አዋህዳ ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞዋን በተግባር እያረጋገጠች ነው፡፡
ዓለም በአንድ ቃል! ምስክርነት ከሰጠባቸው የኮሪደር እና የወንዝ ዳር መሠረተ-ልማቶች በተጨማሪ ታሪኳንና ቅርሷን በማደስ በትላንት፣በዛሬና ነገ ፅኑ ድልድይ የገነባቻቸዉ ተጠቃሽ እና ትዕምርት የሆኑ በርካታ ሰዉ ተኮር ልማት ስራዎቿ ይገኙበታል፡፡
ዘርፈ-ብዙነትን ከተላበሱ የልማት ስራዎቿ፤-ልምድ መቀመርያ የሆኑ እና የነገ- ሀገር ተረካቢ የሆኑ ህፃናት ከቅድመ ወሊድ እስከ ትምህርት ቤት ምገባ ልዩ ትኩረት የምትሰጥበት የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም፣ የቱሪስት የስህበት ማዕከል የሆኑ ፓርኮቿ፣ ህዝብ የጋራ ትውስታ እና ተዝናኖት የሚያሳልፍባቸው በርካታ ፕላዛዎች እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ ደረጃቸውን የጠበቁ የእግረኛ እና ብስክሌት መንገዶች፣ የመሮጫ ትራኮች እና የተለያየ መጠን ያላቸው የስፓርት ሜዳዎች፣ ዘመናዊ የመኪና ፓርኪንግ እና ተርሚናሎች፣ግሪን የትራንስፖርት አማራጮች፣ ጥራት እና ስፋት ያለው የመንገድ መሰረተ-ልማቶች ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ኮንፈረንሶችን በብቃት የማስተናገድ ዓቅም የገነባች ከተማ፣ አዲስ አበባ ለመሆን በቅታለች፡፡
በሌላ በኩልም አገልግሎት አሰጣጥን የተሳለጠ እና ፍትሀዊ እንዲሆን የመሶብ አንድ ማዕከልን ከከተማ እስከ ክፍለ-ከተማ በመተግበር፤የተቋማትን አገልግሎት በቴክኖሎጂ በማስተሳሰር ቀላል፣ ምቹና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየሰራች ያለች ከተማ "አዲስ አበባ "የሁላችን የጋራ አምባ፤ የአፍሪካ የብልፅግና መልክ በመሆን ብዙ… ድንቅ ስራዎችን በተግባር አያጎናፀፈች ቀጥላለች፡፡
❤5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በኢትዮጵያ ሰፋ ያለው የኢኮኖሚ ሽግግር አካል የሆነው ኢንደስትሪ ልማት የሥራ ፈጠራን እያፋጠነ የሀገር ውስጥ አምራቾችን እያጠናከረ መጥቷል። በትኩረት በሚሰራበት የኢንደስትሪ ማስፋፋት እና የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ሥራ ሀገራችን ከውጭ በሚገቡ ምርቶች ላይ ያላት ጥገኝነት እየቀነሰ መጥቷል። የውጭ ምንዛሬ እየቆጠበ ነው። የሀገር ውስጥ የእሴት ሰንሰለት ጥንካሬን እየገነባ ይገኛል። በኢንደስትሪ ፓርኮች የሚደረግ ኢንቨስትመንት፣ ለሀገር ውስጥ አምራቾች የሚደረግ ድጋፍ ብሎም የኢትዮጵያ ታምርት ምርቶችን የማስተዋወቅ ሥራዎች እድገትን እያፋጠኑ ይገኛሉ። የሥራ ክህሎትን እና ፈጠራን በማሳደግ ዘላቂነት ያለው እሴት እና እድል በሀገር ውስጥ እንዲፈጠር አድርገዋል።
#PMOEthiopia
#VisionOfProsperity
#የኢትዮጵያብልጽግናራእይ
#PMOEthiopia
#VisionOfProsperity
#የኢትዮጵያብልጽግናራእይ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍትን ወደ ላቀ የዲጂታል ምዕራፍ የሚያሸጋግሩ ሦስት የቴክኖሎጂ ፕሮጀክቶች ይፋ የተደረጉበት ሥነሥርአት
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ