እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን በ2017 በጀት ዓመት ኅብረተሰቡንና በጎ ልብ ያላቸውን ነዋሪዎች በማስተባበር ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እና የአካባቢ ልማት ግቦችን በስኬት አጠናቋል፡፡
ኮሚሽኑ በከተማችን አዲስ አበባ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ ሰው ተኮር መርሃ ግብሮችን በመቅረፅ ላስመዘገበው ስኬት የነዋሪዎቻችን ተሳትፎ የጎላ በመሆኑ ምስጋናውን እያቀረበ በ2018 በጀት ዓመትም የተያዙ ግቦች ውጤታማ እንዲሆኑ ኅብረተሰቡ ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል እንጠይቃለን፡፡
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የመውሊድ በዓል የመተሳሰብና የፍቅር እንዲሆን እየተመኘ በዓሉን ስናከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመጠየቅና አብሮ በማሳለፍ ኢትዮጵያዊ የመተሳሰብ እሴትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲሆን ኮሚሽኑ ያሳስባል፡፡
መልካም በዓል!
የዲጂታል ሚዲያ አማራጮቻችን!
Facebook: https://www.facebook.com/cpvcc.2015
Telegram: https://t.me/CommunityPVC
Tiktok: https://www.tiktok.com/@aacpvcc
Youtube: https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714?si=RNmSo5FzDi1EkyMD
Whatsap: https://whatsapp.com/channel/0029VbBAQRrGOj9kUsLU7A0Z
Twiter (x): https://x.com/CommunityPVC?t=PRD3UiV1YfxmafpO9JYIsg&s=09
Instagram: https://www.instagram.com/aacpvcc?igsh=MW9lbWNtNG9jZmRrcw==
LinkedIn: https://www.linkedin.com/in/community-participation-voluntarism-coordination
Flickr: https://flic.kr/p/2rf6mvb
Pinterst: https://pin.it/2sN6xZ86G
Imo: https://s.channelcom.tech/XtWqAG?from=copy_link
Website: www.aacpvcc.gov.et
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን በ2017 በጀት ዓመት ኅብረተሰቡንና በጎ ልብ ያላቸውን ነዋሪዎች በማስተባበር ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እና የአካባቢ ልማት ግቦችን በስኬት አጠናቋል፡፡
ኮሚሽኑ በከተማችን አዲስ አበባ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ ሰው ተኮር መርሃ ግብሮችን በመቅረፅ ላስመዘገበው ስኬት የነዋሪዎቻችን ተሳትፎ የጎላ በመሆኑ ምስጋናውን እያቀረበ በ2018 በጀት ዓመትም የተያዙ ግቦች ውጤታማ እንዲሆኑ ኅብረተሰቡ ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል እንጠይቃለን፡፡
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የመውሊድ በዓል የመተሳሰብና የፍቅር እንዲሆን እየተመኘ በዓሉን ስናከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመጠየቅና አብሮ በማሳለፍ ኢትዮጵያዊ የመተሳሰብ እሴትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲሆን ኮሚሽኑ ያሳስባል፡፡
መልካም በዓል!
የዲጂታል ሚዲያ አማራጮቻችን!
Facebook: https://www.facebook.com/cpvcc.2015
Telegram: https://t.me/CommunityPVC
Tiktok: https://www.tiktok.com/@aacpvcc
Youtube: https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714?si=RNmSo5FzDi1EkyMD
Whatsap: https://whatsapp.com/channel/0029VbBAQRrGOj9kUsLU7A0Z
Twiter (x): https://x.com/CommunityPVC?t=PRD3UiV1YfxmafpO9JYIsg&s=09
Instagram: https://www.instagram.com/aacpvcc?igsh=MW9lbWNtNG9jZmRrcw==
LinkedIn: https://www.linkedin.com/in/community-participation-voluntarism-coordination
Flickr: https://flic.kr/p/2rf6mvb
Pinterst: https://pin.it/2sN6xZ86G
Imo: https://s.channelcom.tech/XtWqAG?from=copy_link
Website: www.aacpvcc.gov.et
❤1
"ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ!"
ከተማ አስተዳደሩ በነገው ዕለት የኅብር ቀንን እና አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ዜጎች ማዕድ ያጋራል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ!" በሚል መሪ ቃል ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ያካሂዳል።
የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብሩ ዓላማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ነዋሪዎች አዲሱን ዓመት በደስታና በአብሮነት እንዲያሳልፉ ለማድረግ እንዲሁም የእርስ በርስ መረዳዳት እሴቶቻችንን ይበልጥ ለማጎልበት ነው።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጋራ ትብብር ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችንን የመፍታት፣ የመተሳሰብ፣ ያለንን የመካፈል ባህላችን እያደገ የመጣ ሲሆን በበዓላት ወቅት በመንግስት አስተባባሪነት የማዕድ ማጋራት በጎ ስራ ቀዳሚ ማሳያ ነው።
በነገው ዕለት ጳጉሜን 2 "የኅብር ቀን" ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ፕሮግራሞች ታስቦ የሚውል ሲሆን በየደረጃው ለሚከናወነው የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል።
ከተማ አስተዳደሩ በነገው ዕለት የኅብር ቀንን እና አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ዜጎች ማዕድ ያጋራል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ!" በሚል መሪ ቃል ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ያካሂዳል።
የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብሩ ዓላማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ነዋሪዎች አዲሱን ዓመት በደስታና በአብሮነት እንዲያሳልፉ ለማድረግ እንዲሁም የእርስ በርስ መረዳዳት እሴቶቻችንን ይበልጥ ለማጎልበት ነው።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጋራ ትብብር ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችንን የመፍታት፣ የመተሳሰብ፣ ያለንን የመካፈል ባህላችን እያደገ የመጣ ሲሆን በበዓላት ወቅት በመንግስት አስተባባሪነት የማዕድ ማጋራት በጎ ስራ ቀዳሚ ማሳያ ነው።
በነገው ዕለት ጳጉሜን 2 "የኅብር ቀን" ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ፕሮግራሞች ታስቦ የሚውል ሲሆን በየደረጃው ለሚከናወነው የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል።
❤9
የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መመረቁን ተከትሎ ደስታቸውን ገለፁ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን አመራሮችና ሰራተኞች የኢትዮጵያውያን የላብና የደም ጠብታ ሀውልት የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መመረቁን ተከትሎ ደስታቸውን ገልፀዋል።
ህዳሴ ግድብ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ ልዩ ቦታ የተሰጠው፣ ኅብረታችንን ያጠናከረና ከአድዋ ቀጥለን የምንኮራበት የዚህ ትውልድ ገናና ታሪካ ነው ብለዋል ሰራተኞቹ። አመራሮቹና ሰራተኞች ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያለልዩነት ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም እንደማይደራደር ለውጭም ለውስጥም ጠላት የትብብር ክንዱን ያሳየበት ታላቁ ህዳሴ ግድብ በመጠናቀቁ ታላቅ ደስታ እንደተሰማቸው ተናግረዋል።
ህዳሴው መጪውን የኢትዮጵያ ብልፅግና የሚያረጋግጥና ለቀጠይ ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶች መነሳሳትን የሚፈጠር መሆኑን የገለፁት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር አቶ ይመር ከበደ ጀምሮ የመጨረስ ልምዳችንን ተጠቅመን ለቀጣይ ተልዕኮ መዘጋጀት ይገባል ብለዋል። ታላቁ ግድባችን በአዲሱ ዓመት ተስፋችንን የሚያለመልም አዲስ ብስራት ነው ያሉት ኮሚሽነሩ ኢትዮጵውያን ከተባበርን የሀገራችን ብልፅግና በቅርቡ እውን ማድረግ እንችላለን ሲሉ አስረድተዋል። ኮሚሽነሩ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ለከተማው ነዋሪና ለኮሚሽኑ ሰራተኞች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን አመራሮችና ሰራተኞች የኢትዮጵያውያን የላብና የደም ጠብታ ሀውልት የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መመረቁን ተከትሎ ደስታቸውን ገልፀዋል።
ህዳሴ ግድብ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ ልዩ ቦታ የተሰጠው፣ ኅብረታችንን ያጠናከረና ከአድዋ ቀጥለን የምንኮራበት የዚህ ትውልድ ገናና ታሪካ ነው ብለዋል ሰራተኞቹ። አመራሮቹና ሰራተኞች ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያለልዩነት ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም እንደማይደራደር ለውጭም ለውስጥም ጠላት የትብብር ክንዱን ያሳየበት ታላቁ ህዳሴ ግድብ በመጠናቀቁ ታላቅ ደስታ እንደተሰማቸው ተናግረዋል።
ህዳሴው መጪውን የኢትዮጵያ ብልፅግና የሚያረጋግጥና ለቀጠይ ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶች መነሳሳትን የሚፈጠር መሆኑን የገለፁት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር አቶ ይመር ከበደ ጀምሮ የመጨረስ ልምዳችንን ተጠቅመን ለቀጣይ ተልዕኮ መዘጋጀት ይገባል ብለዋል። ታላቁ ግድባችን በአዲሱ ዓመት ተስፋችንን የሚያለመልም አዲስ ብስራት ነው ያሉት ኮሚሽነሩ ኢትዮጵውያን ከተባበርን የሀገራችን ብልፅግና በቅርቡ እውን ማድረግ እንችላለን ሲሉ አስረድተዋል። ኮሚሽነሩ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ለከተማው ነዋሪና ለኮሚሽኑ ሰራተኞች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
👍1
ኢትዮጵያ ችላ አሳይታለች!
ይድረስ ለአለም ሁሉ ላይታጠፍ :ላይመለስ :በዓለም የትልቁ የኃይል ማመንጫ ግድብ ባለቤት ሁናለች ኢትዮጵያ ::
አዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Ethiopia has demonstrated its might!
To the people of the whole world,
Ethiopia has unveiled Africa's largest hydro electric dam, decisively and irreversibly!!
إثيوبيا أظهرت للعالم قدرتها!
إنجازٌ استثنائي لفت الأنظار ليصل صداه للعالم .
انطلقوا إلى الأفق ولا عودة إلى الوراء.
إثيوبيا رسميًا تمتلك أكبر سدّ كهرومائي في العالم، مؤكدة بذلك مكانتها كقوة صاعدة في مجال الطاقة المستدامة والتنمية الاقتصادية.
مكتب الاتصالات في أديس أبابا
L'Éthiopie a tenu ses promesses !
À tous les peuples du monde,
l'Éthiopie a inauguré le plus grand barrage hydroélectrique d'Afrique, de manière décisive et irréversible !
Bureau de communication d'Addis-Abeba
ይድረስ ለአለም ሁሉ ላይታጠፍ :ላይመለስ :በዓለም የትልቁ የኃይል ማመንጫ ግድብ ባለቤት ሁናለች ኢትዮጵያ ::
አዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
Ethiopia has demonstrated its might!
To the people of the whole world,
Ethiopia has unveiled Africa's largest hydro electric dam, decisively and irreversibly!!
إثيوبيا أظهرت للعالم قدرتها!
إنجازٌ استثنائي لفت الأنظار ليصل صداه للعالم .
انطلقوا إلى الأفق ولا عودة إلى الوراء.
إثيوبيا رسميًا تمتلك أكبر سدّ كهرومائي في العالم، مؤكدة بذلك مكانتها كقوة صاعدة في مجال الطاقة المستدامة والتنمية الاقتصادية.
مكتب الاتصالات في أديس أبابا
L'Éthiopie a tenu ses promesses !
À tous les peuples du monde,
l'Éthiopie a inauguré le plus grand barrage hydroélectrique d'Afrique, de manière décisive et irréversible !
Bureau de communication d'Addis-Abeba
“ለኢትዮጵያ የብሩህ ተስፋ ቀንዲል ለሆነው የሕዳሴ ግድብ በድል መጠናቀቅ እንኳን አደረሳችሁ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
******
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቁን አስመልክቶ “ኢትዮጵያ ችላለች!” በሚል መሪ በአዲስ አበባ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ ንግግር ያደረጉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ “ለኢትዮጵያ የብሩህ ተስፋ ቀንዲል፣ የታሪካችን እውነተኛ እጥፋት፣ የማንሰራራት ድንቅ መሠረት ለሆነው ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ታሪካዊ እና ሕዝባዊ ድል እንኳን አደረሰን፣ እንኳን አደረሳችሁ! ሲሉ የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የአዲስ አበባ ሕዝብ ከሕፃን እስከ አዋቂ፣ ከደሃ እስከ ሀብታም፣ ካልተማረ እስከ ምሁር፣ ከሕዝብ እስከ መሪ በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አቋም፣ በኅብረብሔራዊ አንድነት በደማቁ ለተጻፈው እና ለማይደበዝዘው ደማቅ አሻራ መቀነታችንን እና ቀበቶአችንን አጥብቀን ከእለት ጉርሳችን በላባችን፣ በደማችን ጭምር የገነባነው የወል ስኬታችን፣ የድል ብስራታችን ለሆነው ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በአብሮነት ደስታችንን ለመግለጽ እና ለጀግናው እና ለማይበገረው ሕዝባችን ምስጋና ለማቅረብ በመስቀል አደባባይ ተገናኝተናል ብለዋል።
#GERD #Ethiopia #addisababa
******
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቁን አስመልክቶ “ኢትዮጵያ ችላለች!” በሚል መሪ በአዲስ አበባ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ ንግግር ያደረጉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ “ለኢትዮጵያ የብሩህ ተስፋ ቀንዲል፣ የታሪካችን እውነተኛ እጥፋት፣ የማንሰራራት ድንቅ መሠረት ለሆነው ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ታሪካዊ እና ሕዝባዊ ድል እንኳን አደረሰን፣ እንኳን አደረሳችሁ! ሲሉ የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የአዲስ አበባ ሕዝብ ከሕፃን እስከ አዋቂ፣ ከደሃ እስከ ሀብታም፣ ካልተማረ እስከ ምሁር፣ ከሕዝብ እስከ መሪ በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አቋም፣ በኅብረብሔራዊ አንድነት በደማቁ ለተጻፈው እና ለማይደበዝዘው ደማቅ አሻራ መቀነታችንን እና ቀበቶአችንን አጥብቀን ከእለት ጉርሳችን በላባችን፣ በደማችን ጭምር የገነባነው የወል ስኬታችን፣ የድል ብስራታችን ለሆነው ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በአብሮነት ደስታችንን ለመግለጽ እና ለጀግናው እና ለማይበገረው ሕዝባችን ምስጋና ለማቅረብ በመስቀል አደባባይ ተገናኝተናል ብለዋል።
#GERD #Ethiopia #addisababa
❤2
“የህዳሴ ግድባችን :- የኢትዮዽያ ልጆች ከሃሳብ አመንጪነት እስከ ፈፃሚነት በላብ ፣ በደምና አጥንት መስዋትነት የገነቡት የሉአላዊነታችን መሰረት ነዉ “
#ኢትዮጵያ ችላለች #GERD #Ethiopia #addisababa
#ኢትዮጵያ ችላለች #GERD #Ethiopia #addisababa
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
“ የህዳሴ ግድብ ነገ የሚኖረንን የብርሃን ቀንዲል የሚያሳይ ታላቅ ገድል ነው “
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
የህዳሴ ግድቡ ትናንት የነበረውን የኢትዮጵያ የመንፈስ ጥንካሬ የሚያረጋግጥ፣ ዛሬ ያለንን ጥበብ እና ብልሃት የሚቃኝ ፣ ነገ የሚኖረንን የብርሃን ቀንዲል የሚያሳይ ታላቅ ገድል ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናግረዋል፡፡
ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን ተከትሎ ''ኢትዮጵያ ችላለች'' በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከፍተኛ ሕዝባዊ የድጋፍ እና የምስጋና ሰልፍ ተካሂዷል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ የህዳሴ ግድብ ሃሳባዊ ሃይሉ ብርቱ፤ መልእክቱም እንችላለን ነው ብለዋል፡፡
የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን የመንፈስ ጥንካሬ የሚያረጋግጥ፣ ዛሬ ያለንን ጥበብ እና ብልሃት የሚቃኝ ፣ ነገ የሚኖረንን የብርሃን ቀንዲል የሚያሳይ ታላቅ ገድል ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡
#ኢትዮጵያ ችላለች #GERD #Ethiopia #addisababa
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
የህዳሴ ግድቡ ትናንት የነበረውን የኢትዮጵያ የመንፈስ ጥንካሬ የሚያረጋግጥ፣ ዛሬ ያለንን ጥበብ እና ብልሃት የሚቃኝ ፣ ነገ የሚኖረንን የብርሃን ቀንዲል የሚያሳይ ታላቅ ገድል ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናግረዋል፡፡
ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን ተከትሎ ''ኢትዮጵያ ችላለች'' በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከፍተኛ ሕዝባዊ የድጋፍ እና የምስጋና ሰልፍ ተካሂዷል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ የህዳሴ ግድብ ሃሳባዊ ሃይሉ ብርቱ፤ መልእክቱም እንችላለን ነው ብለዋል፡፡
የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን የመንፈስ ጥንካሬ የሚያረጋግጥ፣ ዛሬ ያለንን ጥበብ እና ብልሃት የሚቃኝ ፣ ነገ የሚኖረንን የብርሃን ቀንዲል የሚያሳይ ታላቅ ገድል ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡
#ኢትዮጵያ ችላለች #GERD #Ethiopia #addisababa
❤1
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አምጥተዋል - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
***
በ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ የትምህርት ዘመኑን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ የ እንደሆኑ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል፡፡
585 ሺህ 882 ተማሪዎች ፈተናውን ተፈትነዋል፡፡
#addisababa #Ethiopia
***
በ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ የትምህርት ዘመኑን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ የ እንደሆኑ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል፡፡
585 ሺህ 882 ተማሪዎች ፈተናውን ተፈትነዋል፡፡
#addisababa #Ethiopia
❤2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዓለም የአቶሚክ ሳምንት (World Atomic Week) ጉባኤ ለመሳተፍ ሩሲያ ገብተዋል።
Prime Minister Abiy Ahmed is currently attending the World Atomic Week conference in Moscow, Russia.
#PMOEthiopia
Prime Minister Abiy Ahmed is currently attending the World Atomic Week conference in Moscow, Russia.
#PMOEthiopia
👍2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የኃይል ማመንጫ፣ ግብርና፣ የጤና ጥበቃ ልማት እና የመከላከያ ትብብርን ጨምሮ ሰፊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ውይይቱ ለማኅበረሰብ አገልግሎት የሚውል ንፁህ ኃይል ምንጭ የሚውል የጋራ የኒኩሊየር ኃይል ማመንጫ የማልማት ስምምነቶችን ጨምሮ የጋራ ፍላጎት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ተካሂዷል።
Prime Minister Abiy Ahmed held talks with President Vladimir Putin on a wide range of issues, including energy, agriculture, healthcare development, and defense cooperation. The discussions also covered shared interests including the signing of agreements to jointly develop a nuclear power plant for clean energy and social utility.
#PMOEthiopia
Prime Minister Abiy Ahmed held talks with President Vladimir Putin on a wide range of issues, including energy, agriculture, healthcare development, and defense cooperation. The discussions also covered shared interests including the signing of agreements to jointly develop a nuclear power plant for clean energy and social utility.
#PMOEthiopia
❤2👍1
ዛሬ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ እጅግ የተጎሳቆሉ ቤቶችን በማፍረስ የገነባናቸውን 253 ቤቶች የቅድሚያ ቅድሚያ ለሚገባቸዉ የሀገር ባለውለታዎች፣ ሀገር ሲያገለግሉ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ የአልጋ ቁራኛዎች፣ ጧሪ ደጋፊ ለሌላቸዉ የህብረተሰብ ክፍሎች አስተላልፈናል ።
ባለፈዉ እሁድ ያስተላለፍናቸው ላይ የዛሬው 253 ቤቶች ሲጨመሩ እሰከአሁን በዘንድሮው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በ 3 ወራት ጊዜ ውስጥ ከገነባናቸው 3 ሺህ በላይ ቤቶች ውስጥ 1 ሺህ 924 ቤቶችን የቅድሚያ ቅድሚያ ለሚገባቸው ወገኖቻችን ማስተላለፍ ችለናል።
ቤቶቹ የጸዱ፣ መሰረታዊ ግብአቶች የተሟሉላቸዉ፣ ዘመናዊ እና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን የሚፈጥሩ፣ የራሳቸው ቅጥር ጊቢና የጋራ መገልገያዎች ያላቸው፣ የህፃናት መዝናኛና መጫወቻ እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ያካተቱ ናቸው።
ይህንን የበጎ ፈቃድ ተግባር ከጎናችን ሆናችሁ ለምትደግፉ ልበ ቀናዎች እና ያተባበራችሁ የከተማችን አመራሮች በሙሉ በተጠቃሚዎች ስም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ
መልካም የመስቀል ደመራ በዓል
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ባለፈዉ እሁድ ያስተላለፍናቸው ላይ የዛሬው 253 ቤቶች ሲጨመሩ እሰከአሁን በዘንድሮው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በ 3 ወራት ጊዜ ውስጥ ከገነባናቸው 3 ሺህ በላይ ቤቶች ውስጥ 1 ሺህ 924 ቤቶችን የቅድሚያ ቅድሚያ ለሚገባቸው ወገኖቻችን ማስተላለፍ ችለናል።
ቤቶቹ የጸዱ፣ መሰረታዊ ግብአቶች የተሟሉላቸዉ፣ ዘመናዊ እና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን የሚፈጥሩ፣ የራሳቸው ቅጥር ጊቢና የጋራ መገልገያዎች ያላቸው፣ የህፃናት መዝናኛና መጫወቻ እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ያካተቱ ናቸው።
ይህንን የበጎ ፈቃድ ተግባር ከጎናችን ሆናችሁ ለምትደግፉ ልበ ቀናዎች እና ያተባበራችሁ የከተማችን አመራሮች በሙሉ በተጠቃሚዎች ስም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ
መልካም የመስቀል ደመራ በዓል
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
❤6👍1👏1