የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
በአዲስ አበባ ምክር ቤት 2 ኛ ቀን ውሎ በ 2017 በጀት ዓመቱ ፍርድ ቤቶች ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት በመስጠት ረገድ የተሻለ የፍትህ ሥርዓት አፈፃፀም እንደነበራቸው ተገልጿል ።
የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች 2017 ዕቅድ አፈፃፀም ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንት አቶ ተስፋዬ መለሰ ቀልጣፋ ፣ውጤታማና ተደራሽት ያለው አገልግሎትን መስጠት የፍርድ ቤቶች ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ መዛግብት የማጥራት ዕቅድ 97 በመቶ ለመፈጸም ታቅዶ 98 በመቶ መከናወኑንም አስታውቀዋል፡፡
የቅልጥፍና መለኪያ በተቀመጠው ጊዜ መሠረት ለጉዳች ውሳኔ መስጠት ነው፤ በዚህ መሠረትም በስታንዳርድ መሠረት 89 በመቶ የፍትሀብሔር ጉዳዮች ውሳኔ አግኝተዋል ብለዋል፡፡
በ2017 በጀት ዓመት ውሳኔ ሳያገኙ ወደ ቀጣይ በጀት ዓመት የተላለፉት በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት እና በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 3ሺ 32 ጉዳዮች መኖራቸውንም ገልጸዋል፡፡
18 ዓለም አቀፍ የአገልግሎት እርካታ ደረጃ ምዘና መስፈርት መሠረት ከ85 በመቶ በላይ አፈፃፀፀም ማስመዝገብ ከፍተኛ መሆኑን ያስገነዘቡት ፕሬዝዳንቱ በበጀት ዓመቱ የተሻ ውጤት የተገኘባቸውን ክንውኖችም በሪፖርታቸው አመላክተዋል፡፡
ባለጉዳይን ያለ ምንን ልዩነት በትህት እና አክብሮት ማገልገል፣ የዳኞች እና ሰራተኞች ያለ ጉቦ ማገልገል፣ የፍርድ ቤቶች ኃላፊዎች ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመካላከል ያላቸው ተነሳሽነት ፣ የሥነ ምግብር ጉድለት ያሳዩትን ተጠያቂ ለማድረግ ያለው ቄርጠኝነት እና በመሳሰሉት መስፈርቶች ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል፡፡
በአንፃሩ ግልፅ ችሎት አለመኖር፣ የቀረቡ ክርክሮችና ማስረጃዎችን በአግባቡ አለመመዘን፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ውስንነት፣ ተደጋጋሚ ቀጠሮ መስጠት፣የቋንቋ አስተርጓሚ አለመኖር፣ ነፃ የህግ አገልግሎት አለመኖር እንዲሁም ጉዳዮች በእርቅ እንዲያልቁ በፍርድ ቤት ተገቢው እድል አለመስጠት በሚሉት መመዘኛዎች ደግሞ ፍርድ ቤቱ ከዓለም አቀፍ ምዘና በታች መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
የከተማ ፍርድ ቤቶች የሪፎርም ሥራዎች በትግበራ ላይ እንደሚገኙ ያነሱት ፕሬዝዳንቱ በዓመቱ በጥንካሬ የተመዘገቡ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል እና በክፍተት የተለዩትን ደግሞ በበማረም ለተሻለ ውጤት እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡
የፍርድ ቤቶችን ሥራ በተለይም በቴክኖሎጂ ማስደገፍ ላይ የታየውን ውስንነት ለማሻሻል በሪፎርሙ በስፋት እየተሰራበት ይገኛልም ብለዋል፡፡
የበጀት አመቱን የፍርድ ቤቶች የአፈፃፀም ሪፖርት ያዳመጠው ምክር ቤቱ በቀረበዉ ሪፖርት ላይ የተሰጡትን የአባላቱን ሀሳብ እና አስተያየት ካዳመጠ በኋላ ሪፖርቱን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች 2017 ዕቅድ አፈፃፀም ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንት አቶ ተስፋዬ መለሰ ቀልጣፋ ፣ውጤታማና ተደራሽት ያለው አገልግሎትን መስጠት የፍርድ ቤቶች ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ መዛግብት የማጥራት ዕቅድ 97 በመቶ ለመፈጸም ታቅዶ 98 በመቶ መከናወኑንም አስታውቀዋል፡፡
የቅልጥፍና መለኪያ በተቀመጠው ጊዜ መሠረት ለጉዳች ውሳኔ መስጠት ነው፤ በዚህ መሠረትም በስታንዳርድ መሠረት 89 በመቶ የፍትሀብሔር ጉዳዮች ውሳኔ አግኝተዋል ብለዋል፡፡
በ2017 በጀት ዓመት ውሳኔ ሳያገኙ ወደ ቀጣይ በጀት ዓመት የተላለፉት በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት እና በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 3ሺ 32 ጉዳዮች መኖራቸውንም ገልጸዋል፡፡
18 ዓለም አቀፍ የአገልግሎት እርካታ ደረጃ ምዘና መስፈርት መሠረት ከ85 በመቶ በላይ አፈፃፀፀም ማስመዝገብ ከፍተኛ መሆኑን ያስገነዘቡት ፕሬዝዳንቱ በበጀት ዓመቱ የተሻ ውጤት የተገኘባቸውን ክንውኖችም በሪፖርታቸው አመላክተዋል፡፡
ባለጉዳይን ያለ ምንን ልዩነት በትህት እና አክብሮት ማገልገል፣ የዳኞች እና ሰራተኞች ያለ ጉቦ ማገልገል፣ የፍርድ ቤቶች ኃላፊዎች ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመካላከል ያላቸው ተነሳሽነት ፣ የሥነ ምግብር ጉድለት ያሳዩትን ተጠያቂ ለማድረግ ያለው ቄርጠኝነት እና በመሳሰሉት መስፈርቶች ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል፡፡
በአንፃሩ ግልፅ ችሎት አለመኖር፣ የቀረቡ ክርክሮችና ማስረጃዎችን በአግባቡ አለመመዘን፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ውስንነት፣ ተደጋጋሚ ቀጠሮ መስጠት፣የቋንቋ አስተርጓሚ አለመኖር፣ ነፃ የህግ አገልግሎት አለመኖር እንዲሁም ጉዳዮች በእርቅ እንዲያልቁ በፍርድ ቤት ተገቢው እድል አለመስጠት በሚሉት መመዘኛዎች ደግሞ ፍርድ ቤቱ ከዓለም አቀፍ ምዘና በታች መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
የከተማ ፍርድ ቤቶች የሪፎርም ሥራዎች በትግበራ ላይ እንደሚገኙ ያነሱት ፕሬዝዳንቱ በዓመቱ በጥንካሬ የተመዘገቡ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል እና በክፍተት የተለዩትን ደግሞ በበማረም ለተሻለ ውጤት እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡
የፍርድ ቤቶችን ሥራ በተለይም በቴክኖሎጂ ማስደገፍ ላይ የታየውን ውስንነት ለማሻሻል በሪፎርሙ በስፋት እየተሰራበት ይገኛልም ብለዋል፡፡
የበጀት አመቱን የፍርድ ቤቶች የአፈፃፀም ሪፖርት ያዳመጠው ምክር ቤቱ በቀረበዉ ሪፖርት ላይ የተሰጡትን የአባላቱን ሀሳብ እና አስተያየት ካዳመጠ በኋላ ሪፖርቱን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ምክር ቤቱ የከተማው ካቢኔ የአራት ተቋማትን አወቃቀር አፅድቆ በላከው የውሳኔ ሃሳብ መሰረት ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ አፀድቋል፡፡
የቱሪዝም ኮሚሽን ለብቻው ወጥቶ መደራጀትን አስመልክቶ አስፈላጊነቱ ላይ በአፅንኦት ተወያይቷል::
በዚህም መሠረት
1-ቱሪዝም ዘርፍ ራሱን ችሎ በኮሚሽን እንዲቋቋም፤
2-የዲዛይን እና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ እና የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ፅ/ቤት ጋር እንዲወሀድ::
3 ማህበራዊ ትረስት ፈንድ ፅ/ቤት ከህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር እንዲወሃድ::
4-የከተማ ውበትና አረንጋዴ ልማት ቢሮ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶችን የማልማት ተግባር ለውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ማስተላለፍን ያከተተ ማሻሻያዎች ላይ ምክርቤቱ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡
በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በአራት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ምክር ቤቱ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል::
የቱሪዝም ኮሚሽን ለብቻው ወጥቶ መደራጀትን አስመልክቶ አስፈላጊነቱ ላይ በአፅንኦት ተወያይቷል::
በዚህም መሠረት
1-ቱሪዝም ዘርፍ ራሱን ችሎ በኮሚሽን እንዲቋቋም፤
2-የዲዛይን እና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ እና የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ፅ/ቤት ጋር እንዲወሀድ::
3 ማህበራዊ ትረስት ፈንድ ፅ/ቤት ከህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር እንዲወሃድ::
4-የከተማ ውበትና አረንጋዴ ልማት ቢሮ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶችን የማልማት ተግባር ለውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ማስተላለፍን ያከተተ ማሻሻያዎች ላይ ምክርቤቱ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡
በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በአራት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ምክር ቤቱ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል::
👍2
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት 350.13 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ።
ረቂቅ በጀቱ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን አማካኝነት ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡
በቀረበው ረቂቅ ላይ አጠቃላይ 350.13 ቢሊየን ብር በምን መልኩ ለማግኘት እንደታሰበ ተዘርዝሯል፡፡
ከዚህ ውስጥ ከታክስ ገቢ 238 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እንደታቀደ አቶ አብዱልቃድር አብራርተዋል፡፡
የምክር ቤቱ አባላት በረቂቅ በጀቱ ላይ ሃሳብ እና አስተያየት እንዲሁም ጥያቄዎች አንስተዋል፡፡
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን በተነሱት ጥያቄዎች ላይ ምላሽና ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ የ2018 በጀት 350.13 ቢሊየን ብር ሆኖ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡
#AMN
ረቂቅ በጀቱ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን አማካኝነት ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡
በቀረበው ረቂቅ ላይ አጠቃላይ 350.13 ቢሊየን ብር በምን መልኩ ለማግኘት እንደታሰበ ተዘርዝሯል፡፡
ከዚህ ውስጥ ከታክስ ገቢ 238 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እንደታቀደ አቶ አብዱልቃድር አብራርተዋል፡፡
የምክር ቤቱ አባላት በረቂቅ በጀቱ ላይ ሃሳብ እና አስተያየት እንዲሁም ጥያቄዎች አንስተዋል፡፡
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን በተነሱት ጥያቄዎች ላይ ምላሽና ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ የ2018 በጀት 350.13 ቢሊየን ብር ሆኖ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡
#AMN
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በመስጠት ተጠናቋል።
በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቡትን የተለያዩ ሹመቶች አፅድቋል።
በዚህም መሰረት
1-አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን :-በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ፍይናስ ቢሮ ሃላፊ መሆናቸውን ለምክር ቤቱ እንዲያውቀው ተደርጓል::
2. አቶ ኦልያድ ስዮም :-የከተማ ቦታ ማስለቀቅ ጉዳዮች እና ይግባኝ ሰሚጉባኤ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል ።
3-አቶ መኮንን ያኢ :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት ቢሮ ሀላፊ ሆነው ተሹመዋል ።
በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቡትን የተለያዩ ሹመቶች አፅድቋል።
በዚህም መሰረት
1-አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን :-በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ፍይናስ ቢሮ ሃላፊ መሆናቸውን ለምክር ቤቱ እንዲያውቀው ተደርጓል::
2. አቶ ኦልያድ ስዮም :-የከተማ ቦታ ማስለቀቅ ጉዳዮች እና ይግባኝ ሰሚጉባኤ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል ።
3-አቶ መኮንን ያኢ :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት ቢሮ ሀላፊ ሆነው ተሹመዋል ።
👍3❤1
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት እቅድ የትኩረት አቅጣጫዎች፤
👉የተጀመረውን ተቋማዊ ሪፎርም አጠናክሮ የማስቀጠል፣
👉በፕሮጀክቶች አፈፃጸም ያገኘነዉን ድል በአገልግሎትና መልካም አስተዳደር መድገም፤
👉የአዲስ መሶበ Vertual Service አንድ ማዕከል አገልግሎትን ማስፋትና ማጠናከር፤
👉የገቢ አሰባሰባችንን በማዘመን የገቢ እቅድ ማሳካት፤
👉 የቤት ልማት ፕሮግራሞችን በግል ዘርፉ፣በሕብረት ሥራ ማኅበራት፣በመንግስትና በግል የአጋርነት ፕሮግራም በስፋት ተግባራዊ ይደረጋል፤
👉የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት፣ የሌማት ትሩፋትና የከተማ ግብርናን ስችንን ማስፋት፤
👉 የውሃ አቅርቦትና የተጀመሩ ሜጋ ኘሮጀክቶችን በመሟላ ሁኔታ ለማጠናቀቅ መስራት፤
👉የተጀመረዉን የትምህርት ሪፎርም በማጠናከር የትምህርት ጥራት የማረጋገጥ
👉የጤና አገልግሎት ይበልጥ የማሻሻልና የማዘመን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፣
👉 የወጣቶች የሥራ አድል እና አምራች ኢንዱስትሪን የማስፋትና ተወዳዳሪነቱን የማሳደግ ስራ በልዩ ትኩረት ይከናወናል፤
👉 የሕብረተሰብ ተሣትፎና የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አጠናክሮ ማስቀጠል፡
👉 በከተማችን ጽዳትና ውበት መስክ የተገኘዉን ስኬት በማላቅ ከምንጊዜውም በላቀ ትኩረት ይሰራል፤
👉የከተማችንን የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ይበልጥ በማስተዋወቅ እና እንዲጎበኙ በማድረግ ከዘርፉ ከተማችን ማግኘት የሚገባትን ሁለንተናዊ ፋይዳ እንድታገኝ ማድረግ፤
👉ሌሎች የሰው ተኮር ስራችንን ህዝባችንን እያሳተፍን አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡
👉ለአገራችን ዘላቂ ሠላም እና የሕግ የበላይነት መረጋገጥ ላይ በትጋት ይሰራል፤
👉ነጻ፣ ሠላማዊ፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታ መፍጠር፤
👉 በአጠቃላይ ከተማችን ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ ሀገራዊ፣ አህጉራዊና አለም አቀፍ ሚናዋን በብቃት የምትወጣ ስሟና ግብሯ የተናበበ ስማርት ከተማ እንድትሆን የጀመርነዉን ልማት በጥራት፣ በስፋትና በፍጥነት አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡
በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የ2018 እቅድ የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቀቀ::
👉የተጀመረውን ተቋማዊ ሪፎርም አጠናክሮ የማስቀጠል፣
👉በፕሮጀክቶች አፈፃጸም ያገኘነዉን ድል በአገልግሎትና መልካም አስተዳደር መድገም፤
👉የአዲስ መሶበ Vertual Service አንድ ማዕከል አገልግሎትን ማስፋትና ማጠናከር፤
👉የገቢ አሰባሰባችንን በማዘመን የገቢ እቅድ ማሳካት፤
👉 የቤት ልማት ፕሮግራሞችን በግል ዘርፉ፣በሕብረት ሥራ ማኅበራት፣በመንግስትና በግል የአጋርነት ፕሮግራም በስፋት ተግባራዊ ይደረጋል፤
👉የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት፣ የሌማት ትሩፋትና የከተማ ግብርናን ስችንን ማስፋት፤
👉 የውሃ አቅርቦትና የተጀመሩ ሜጋ ኘሮጀክቶችን በመሟላ ሁኔታ ለማጠናቀቅ መስራት፤
👉የተጀመረዉን የትምህርት ሪፎርም በማጠናከር የትምህርት ጥራት የማረጋገጥ
👉የጤና አገልግሎት ይበልጥ የማሻሻልና የማዘመን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፣
👉 የወጣቶች የሥራ አድል እና አምራች ኢንዱስትሪን የማስፋትና ተወዳዳሪነቱን የማሳደግ ስራ በልዩ ትኩረት ይከናወናል፤
👉 የሕብረተሰብ ተሣትፎና የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አጠናክሮ ማስቀጠል፡
👉 በከተማችን ጽዳትና ውበት መስክ የተገኘዉን ስኬት በማላቅ ከምንጊዜውም በላቀ ትኩረት ይሰራል፤
👉የከተማችንን የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ይበልጥ በማስተዋወቅ እና እንዲጎበኙ በማድረግ ከዘርፉ ከተማችን ማግኘት የሚገባትን ሁለንተናዊ ፋይዳ እንድታገኝ ማድረግ፤
👉ሌሎች የሰው ተኮር ስራችንን ህዝባችንን እያሳተፍን አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡
👉ለአገራችን ዘላቂ ሠላም እና የሕግ የበላይነት መረጋገጥ ላይ በትጋት ይሰራል፤
👉ነጻ፣ ሠላማዊ፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታ መፍጠር፤
👉 በአጠቃላይ ከተማችን ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ ሀገራዊ፣ አህጉራዊና አለም አቀፍ ሚናዋን በብቃት የምትወጣ ስሟና ግብሯ የተናበበ ስማርት ከተማ እንድትሆን የጀመርነዉን ልማት በጥራት፣ በስፋትና በፍጥነት አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡
በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የ2018 እቅድ የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቀቀ::
❤2👍1
በቀላሉ በእጅ ስልክዎ በዋትስ አፕ ቻናል ፈጣንና ወቅታዊ መረጃዎችን እናደርስዎታለን! ፈጥነው ይቀላቀሉን!
Follow the የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VbBAQRrGOj9kUsLU7A0Z
Follow the የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VbBAQRrGOj9kUsLU7A0Z
ኮሚሽኑ የ90 ቀናት እቅድ አፈጻፀሙን ከክፍለ ከተማና ከማዕከል አመራሮች ጋር በመገምገም አቅጣጫ አስቀምጧል።
እስከ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም በሚቆየው የዘጠና ቀናት እቅድ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና የኅብረተሰብ ተሳትፎ ተግባራት ልዩ ትኩረት ተደርጎባቸዋል።
15 መርሃ ግብሮችን ያካተተው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ውጤታማ እንዲሆን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀትና በጎ ፈቃደኞችን በስፋት በማሳተፍ በጥብቅ ዲሲፕሊን እንዲመራ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ደረጀ ካሳ አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ነዋሪውን በማሳተፍ የምናከናውናቸው የአካባቢ ልማት እና የሞዴል ብሎክ ፈጠራ ተግባራትን ከመደበኛ ስራዎች ጋር አቀናጅቶ በጊዜ የለኝም መንፈስ መስራት ይገባል ብለዋል ምክትል ኮሚሽነሩ።
በሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ለመከታተል ቀጣዩን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ፣
https://linktr.ee/cpvcc
እስከ ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም በሚቆየው የዘጠና ቀናት እቅድ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና የኅብረተሰብ ተሳትፎ ተግባራት ልዩ ትኩረት ተደርጎባቸዋል።
15 መርሃ ግብሮችን ያካተተው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ውጤታማ እንዲሆን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀትና በጎ ፈቃደኞችን በስፋት በማሳተፍ በጥብቅ ዲሲፕሊን እንዲመራ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ደረጀ ካሳ አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ነዋሪውን በማሳተፍ የምናከናውናቸው የአካባቢ ልማት እና የሞዴል ብሎክ ፈጠራ ተግባራትን ከመደበኛ ስራዎች ጋር አቀናጅቶ በጊዜ የለኝም መንፈስ መስራት ይገባል ብለዋል ምክትል ኮሚሽነሩ።
በሌሎች የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ለመከታተል ቀጣዩን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ፣
https://linktr.ee/cpvcc
👍2❤1👎1
የዲጂታል ሚዲያ አማራጮቻችን!
1) Facebook: https://www.facebook.com/cpvcc.2015
2) Telegram: https://t.me/CommunityPVC
3) Tiktok: https://www.tiktok.com/@aacpvcc
4) Youtube: https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714?si=RNmSo5FzDi1EkyMD
5) Whatsap: https://whatsapp.com/channel/0029VbBAQRrGOj9kUsLU7A0Z
6) Twiter (x): https://x.com/CommunityPVC?t=PRD3UiV1YfxmafpO9JYIsg&s=09
7) Instagram: https://www.instagram.com/aacpvcc?igsh=MW9lbWNtNG9jZmRrcw==
8) LinkedIn: https://www.linkedin.com/in/community-participation-voluntarism-coordination
9) Flickr: https://flic.kr/p/2rf6mvb
10) Pinterst: https://pin.it/2sN6xZ86G
11) Website: www.aacpvcc.gov.et
12) Email: cpvcc2015@gmail.com
ቤተሰብ ይሁኑ!
1) Facebook: https://www.facebook.com/cpvcc.2015
2) Telegram: https://t.me/CommunityPVC
3) Tiktok: https://www.tiktok.com/@aacpvcc
4) Youtube: https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714?si=RNmSo5FzDi1EkyMD
5) Whatsap: https://whatsapp.com/channel/0029VbBAQRrGOj9kUsLU7A0Z
6) Twiter (x): https://x.com/CommunityPVC?t=PRD3UiV1YfxmafpO9JYIsg&s=09
7) Instagram: https://www.instagram.com/aacpvcc?igsh=MW9lbWNtNG9jZmRrcw==
8) LinkedIn: https://www.linkedin.com/in/community-participation-voluntarism-coordination
9) Flickr: https://flic.kr/p/2rf6mvb
10) Pinterst: https://pin.it/2sN6xZ86G
11) Website: www.aacpvcc.gov.et
12) Email: cpvcc2015@gmail.com
ቤተሰብ ይሁኑ!
👍3
የወርቃማው ሰኞ መርሃ ግብር በሰራተኛው እና አመራሩ መካከል መልካም ግንኙነትንና የስራ ትብብርን መፍጠሩ ተገለፀ።
የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የወርቃማው ሰኞ መርሃ ግብር ውጤታማነትን አስመልክቶ በቀረበ የዳሰሳ ጥናት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
በበጀት ዓመቱ በየሳምንቱ ሲካሄድ የቆየው የወርቃማው ሰኞ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት የተጠቃለለ ሲሆን ባስገኘው ፋይዳና ውጤታማነት ዙሪያ በሰው ኃብት ዳይሬክቶሬት የዳሰሳ ጥናት ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
ወርቃማው ሰኞ በኮሚሽኑ በቡድን የመስራት አቅምን ማጎልበቱ፣ በሰራተኞችና አመራሮች መካከል መልካም ግንኙነትን በማዳበር ትብብርን መፍጠሩ እንዲሁም የስራ ተነሳሽነትን ማሳደጉን የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክተሯ ወ/ሮ ሮማን ከሊል ጥናቱን ባቀረቡበት ወቅት ተናግረዋል።
በጀት ዓመቱ በውጤት እንዲጠናቀቅ መሰል ግንኙነትን የሚያጠናክሩ መርሃ ግብሮችን ማስቀጠል ይገባል ያሉት ኮሚሽነር ይመር ከበደ ወርቃማው ሰኞ በቀጣይ በጀት ዓመትም ሰራተኛውን ለስራ በሚያነሳሳ፣ እውቀትና ክህሎት በሚጨምርና በቡድን የመስራት ባህልን በሚያሳድግ መልኩ መተግበር እንደሚገባ ገልጸዋል።
#reelschallengereelschallenge
#viralreelschallenge
#followerseveryone
የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የወርቃማው ሰኞ መርሃ ግብር ውጤታማነትን አስመልክቶ በቀረበ የዳሰሳ ጥናት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
በበጀት ዓመቱ በየሳምንቱ ሲካሄድ የቆየው የወርቃማው ሰኞ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት የተጠቃለለ ሲሆን ባስገኘው ፋይዳና ውጤታማነት ዙሪያ በሰው ኃብት ዳይሬክቶሬት የዳሰሳ ጥናት ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
ወርቃማው ሰኞ በኮሚሽኑ በቡድን የመስራት አቅምን ማጎልበቱ፣ በሰራተኞችና አመራሮች መካከል መልካም ግንኙነትን በማዳበር ትብብርን መፍጠሩ እንዲሁም የስራ ተነሳሽነትን ማሳደጉን የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክተሯ ወ/ሮ ሮማን ከሊል ጥናቱን ባቀረቡበት ወቅት ተናግረዋል።
በጀት ዓመቱ በውጤት እንዲጠናቀቅ መሰል ግንኙነትን የሚያጠናክሩ መርሃ ግብሮችን ማስቀጠል ይገባል ያሉት ኮሚሽነር ይመር ከበደ ወርቃማው ሰኞ በቀጣይ በጀት ዓመትም ሰራተኛውን ለስራ በሚያነሳሳ፣ እውቀትና ክህሎት በሚጨምርና በቡድን የመስራት ባህልን በሚያሳድግ መልኩ መተግበር እንደሚገባ ገልጸዋል።
#reelschallengereelschallenge
#viralreelschallenge
#followerseveryone
👍3
"አረንጓዴ አሻራ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገርን የምንገነባበት ትልቅ ተነሳሽነት ነው" ኮሚሽነር ይመር ከበደ
አረንጓዴ አሻራ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገርን የምንገነባበት ትልቅ ተነሳሽነት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይመር ከበደ ገለፁ።
ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት እና ሌሎች ተቋማት "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ በእንጦጦ ፓርክ ባዘጋጁት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ነው። በመሆኑም ሁላችንም ለችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ የምናደርገውን ተሳትፎ አጠናክረን መቀጠል አለብን ነው ያሉት።
አዲስ አበባ፣ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም
#Ethiopian_News_Agency
አረንጓዴ አሻራ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገርን የምንገነባበት ትልቅ ተነሳሽነት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይመር ከበደ ገለፁ።
ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት እና ሌሎች ተቋማት "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ በእንጦጦ ፓርክ ባዘጋጁት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ነው። በመሆኑም ሁላችንም ለችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ የምናደርገውን ተሳትፎ አጠናክረን መቀጠል አለብን ነው ያሉት።
አዲስ አበባ፣ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም
#Ethiopian_News_Agency
👍3