የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ከ12 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች መጪው የከተራና የጥምቅት በዓል በሠላም እንዲጠናቀቅ የማስተባበር አገልግሎት ይሰጣሉ።
በመዲናዋ መጪው የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም እንዲጠናቀቅ ከ12 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች የማስተባበር አገልግሎት ይሰጣሉ።
በወረዳና በክፍለ ከተማ በተካሄዱ መድረኮች በዓሉ ኃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር በጎ ፈቃደኞች የማስተባበር ሚናቸውን መወጣት እንዲችሉ የአገልግሎት ስምሪትና ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን በዛሬው ዕለት በከተማ ደረጃ የማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል።
በሁሉም የጥምቀት ማክበሪያ ቦታዎች በጎ ፈቃደኞች ሚናቸውን ለይተው ከበዓሉ ባለድርሻዎች ጋር በመቀናጀት ለበዓሉ በድምቀት መከበር ኅብረተሰባቸውን በቅንነት ማገልገል እንዳለባቸው ተጠቁሟል።
በጎ ፈቃደኞች በበኩላቸው በዓሉ ከተማዋ የምትደምቅበትና በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች የሚታደሙበት በመሆኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት በትጋት እንደሚያገለግሉ ተናግረዋል።
ኃይማኖታዊና ህዝባዊ በዓላት ማህበራዊ መስተጋብሮችን በመፍጠር የመተሳሰብና የመረዳዳት ባህል ይበልጥ የሚገለጡባቸው እሴቶቻችን ናቸው።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
በመዲናዋ መጪው የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም እንዲጠናቀቅ ከ12 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች የማስተባበር አገልግሎት ይሰጣሉ።
በወረዳና በክፍለ ከተማ በተካሄዱ መድረኮች በዓሉ ኃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር በጎ ፈቃደኞች የማስተባበር ሚናቸውን መወጣት እንዲችሉ የአገልግሎት ስምሪትና ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን በዛሬው ዕለት በከተማ ደረጃ የማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል።
በሁሉም የጥምቀት ማክበሪያ ቦታዎች በጎ ፈቃደኞች ሚናቸውን ለይተው ከበዓሉ ባለድርሻዎች ጋር በመቀናጀት ለበዓሉ በድምቀት መከበር ኅብረተሰባቸውን በቅንነት ማገልገል እንዳለባቸው ተጠቁሟል።
በጎ ፈቃደኞች በበኩላቸው በዓሉ ከተማዋ የምትደምቅበትና በርካታ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች የሚታደሙበት በመሆኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት በትጋት እንደሚያገለግሉ ተናግረዋል።
ኃይማኖታዊና ህዝባዊ በዓላት ማህበራዊ መስተጋብሮችን በመፍጠር የመተሳሰብና የመረዳዳት ባህል ይበልጥ የሚገለጡባቸው እሴቶቻችን ናቸው።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ተገልጋይ በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት የሚያገለግሉ 1 ሺህ 200 በጎ ፈቃደኞች የስራ ስምሪት ወሰዱ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ተገልጋይ በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት በሙያቸው አገልግሎት ለመስጠት ለተዘጋጁ በጎ ፈቃደኞች የስነ-ምግባር ስልጠናና የስራ ስምሪት መርሀ ግብር አካሂዷል።
የሙያ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተቋማት ውስጥ የአገልግሎት እንግልት ችግሮችን በማቃለልና የመንግስት ወጪ በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እያበረከተ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት የበጎ ፈቃድ መርሆዎችንና የስነ ምግባር ደንቦችን አክብረው ማገልገል እንደሚጠበቅባቸው በመድረኩ ተመላክቷል።
በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ህዝብን ለማገልገል ዛሬ የስራ ስምሪትና የስነ ምግባር ስልጠና የወሰዱት 1 ሺህ 200 በጎ ፈቃደኞች ሲሆኑ በገቢ አሰባሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥና መረጃ የማደራጀት ስራ ላይ ይሰማራሉ።
በሚሰማሩበት የሙያ ዘርፍ ህዝባቸውን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን በመድረኩ የተገኙ በጎ ፈቃደኞች ተናግረዋል።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ተገልጋይ በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት በሙያቸው አገልግሎት ለመስጠት ለተዘጋጁ በጎ ፈቃደኞች የስነ-ምግባር ስልጠናና የስራ ስምሪት መርሀ ግብር አካሂዷል።
የሙያ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተቋማት ውስጥ የአገልግሎት እንግልት ችግሮችን በማቃለልና የመንግስት ወጪ በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እያበረከተ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት የበጎ ፈቃድ መርሆዎችንና የስነ ምግባር ደንቦችን አክብረው ማገልገል እንደሚጠበቅባቸው በመድረኩ ተመላክቷል።
በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ህዝብን ለማገልገል ዛሬ የስራ ስምሪትና የስነ ምግባር ስልጠና የወሰዱት 1 ሺህ 200 በጎ ፈቃደኞች ሲሆኑ በገቢ አሰባሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥና መረጃ የማደራጀት ስራ ላይ ይሰማራሉ።
በሚሰማሩበት የሙያ ዘርፍ ህዝባቸውን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን በመድረኩ የተገኙ በጎ ፈቃደኞች ተናግረዋል።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ከ11 ሺህ በላይ የአካባቢ ቅጥር ጥበቃዎች ስምሪት መሠጠቱ ተገለጸ።
ኮሚሽኑ ለጥምቀት በዓል በህብረተሰብ ተሳትፎ ለተቀጠሩ ቅጥር የአካባቢ ጥበቃዎችና ለብሎክ ካውንስል አባላት ስምሪት መስጠቱን አስታውቋል ።
በዓሉ ሀይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በሠላም እንዲከበር ለብሎክ ካውንስል አባላትና ለአካባቢ ቅጥር ጥበቃዎች ስልጠና በመስጠት ስምሪት መስጠቱን የህብረተሰብ ተሳትፎ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ፀሐይ ኪባሞ ገልፀዋል ።
የብሎክ ካወንስል አባላትና አመራሮች ነዋሪውን በማስተባበር የበዓል ማከበሪያ ቦታዎችንና መኖሪያ አካባቢያችን በንቃት መጠበቅ አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ደግሞ ከፀጥታ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት የሚያስችል ስልጠና መሰጠቱንና አደረጃጀት መፈጠሩን ምክትል ኮሚሽነር ፀሐይ ኪባሞ አክለው ገልጸዋል ።
በመድረኩ የተገኙት አቶ ተስፋዬ ደንድር የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ በየደረጃው ያለዉ የፀጥታ ኃይል በዓሉን በሠላም ማክበር የሚያስቸል በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገልፀው የቅጥር ጥበቃ አባላትም የኋላ ደጀን በመሆን የመኖሪያ ቤቶችንና ድርጅቶችን በንቃት መጠበቅ የሚያስችል ስምሪት መውሰዳቸው የተቀናጀ ውጤት ማምጣት የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል ።
በስልጠና ማጠቃለያ መድረኩ የተሳተፉ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ከፀጥታ ኃይሉና ከወጣቱ ጋር በመቀናጀት በዓሉ ሀይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ለመኖሪያ አካባቢዎች ትኩረት ሰጥተው በንቃት ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል ።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
ኮሚሽኑ ለጥምቀት በዓል በህብረተሰብ ተሳትፎ ለተቀጠሩ ቅጥር የአካባቢ ጥበቃዎችና ለብሎክ ካውንስል አባላት ስምሪት መስጠቱን አስታውቋል ።
በዓሉ ሀይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በሠላም እንዲከበር ለብሎክ ካውንስል አባላትና ለአካባቢ ቅጥር ጥበቃዎች ስልጠና በመስጠት ስምሪት መስጠቱን የህብረተሰብ ተሳትፎ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ፀሐይ ኪባሞ ገልፀዋል ።
የብሎክ ካወንስል አባላትና አመራሮች ነዋሪውን በማስተባበር የበዓል ማከበሪያ ቦታዎችንና መኖሪያ አካባቢያችን በንቃት መጠበቅ አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ደግሞ ከፀጥታ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት የሚያስችል ስልጠና መሰጠቱንና አደረጃጀት መፈጠሩን ምክትል ኮሚሽነር ፀሐይ ኪባሞ አክለው ገልጸዋል ።
በመድረኩ የተገኙት አቶ ተስፋዬ ደንድር የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ በየደረጃው ያለዉ የፀጥታ ኃይል በዓሉን በሠላም ማክበር የሚያስቸል በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገልፀው የቅጥር ጥበቃ አባላትም የኋላ ደጀን በመሆን የመኖሪያ ቤቶችንና ድርጅቶችን በንቃት መጠበቅ የሚያስችል ስምሪት መውሰዳቸው የተቀናጀ ውጤት ማምጣት የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል ።
በስልጠና ማጠቃለያ መድረኩ የተሳተፉ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ከፀጥታ ኃይሉና ከወጣቱ ጋር በመቀናጀት በዓሉ ሀይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ለመኖሪያ አካባቢዎች ትኩረት ሰጥተው በንቃት ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል ።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍4
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
ባለፉት ስድስት ወራት በኅብረተሰቡ ተሳትፎ 62.9 ሚሊዮን ብር የሚገመት የአካባቢ ልማት ማከናወኑን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ እቴማር ጌታቸው ለኮሚሽኑ ኮሙኒኬሽን እንዳስታወቁት በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት የክፍለ ከተማውን ኅብረተሰብ በማሳተፍ 31 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ፣ በዓይነትና በጉልበት ለመሰብሰብ ታቅዶ 62.9 ሚሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል። ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውና ለመሰረተ ልማት ተግባር ማዋጣት ለማይችሉ ነዋሪዎችም ፕሮጀክት በመቅረፅና 1.1 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች መከናወናቸውን ነው ኃላፊዋ የተናገሩት።
ኅብረተሰቡን በአካባቢ ልማት በስፋት በማሳተፍም 19.6 ኪ.ሜ ሰቤዝና 16.1 ኪ.ሜ ኮብል ጥገና ተከናውኗል ብለዋል። የኅብረተሰቡን የልማት ፍላጎት መሰረት በማድረግ 4 አነስተኛ ድልድዮች፣ 10.7 ኪ.ሜ ቱቦ ቀበራ፣ 10 ኪ.ሜ ቱቦ ጥገና፣ 3 የማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊስ ማዕከላት እንዲሁም 5 የጋራ መፀዳጃ ቤቶች ተገንብተዋል።
የተሰሩ ልማቶች ለኅብረተሰቡ የረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ መሆናቸውን የተናገሩት ወ/ሮ እቴማር 9.4 ኪ.ሜ የዲች ስራ፣ 4 ኪ.ሜ የውስጥ ለውስጥ የመንገድ መብራት ዝርጋታ እና 2.8 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ መሰራቱን ገልፀዋል። 5 ኪ.ሜ ቴራዞ ንጣፍ እና 2 ኪ.ሜ የድጋፍ ግንብ መከናወኑን ኃላፊዋ አክለዋል።
በክፍለ ከተማው በተከናወኑ መሰረተ ልማቶች ለ628 ወጣቶች ጊዜያዊ የስራ እድል እንዲሁም 62.9 ሚሊዮን ብር የገቢያ ትስስር ተፈጥሯል።
ማኅበረሰቡን በአካባቢ ሰላም፣ በፅዳት፣ በልማት፣ በመልካም አስተዳደር እና በሌሎች ተግባራት በማስተባበርም 64 ብሎኮችን ሞዴል ማድረግ መቻሉን ያብራሩት ኃላፊዋ ኅብረተሰቡ በአካባቢ ልማትና ሰላም እያሳየ ያለውን የነቃ ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ እቴማር ጌታቸው ለኮሚሽኑ ኮሙኒኬሽን እንዳስታወቁት በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት የክፍለ ከተማውን ኅብረተሰብ በማሳተፍ 31 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ፣ በዓይነትና በጉልበት ለመሰብሰብ ታቅዶ 62.9 ሚሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል። ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውና ለመሰረተ ልማት ተግባር ማዋጣት ለማይችሉ ነዋሪዎችም ፕሮጀክት በመቅረፅና 1.1 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች መከናወናቸውን ነው ኃላፊዋ የተናገሩት።
ኅብረተሰቡን በአካባቢ ልማት በስፋት በማሳተፍም 19.6 ኪ.ሜ ሰቤዝና 16.1 ኪ.ሜ ኮብል ጥገና ተከናውኗል ብለዋል። የኅብረተሰቡን የልማት ፍላጎት መሰረት በማድረግ 4 አነስተኛ ድልድዮች፣ 10.7 ኪ.ሜ ቱቦ ቀበራ፣ 10 ኪ.ሜ ቱቦ ጥገና፣ 3 የማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊስ ማዕከላት እንዲሁም 5 የጋራ መፀዳጃ ቤቶች ተገንብተዋል።
የተሰሩ ልማቶች ለኅብረተሰቡ የረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ መሆናቸውን የተናገሩት ወ/ሮ እቴማር 9.4 ኪ.ሜ የዲች ስራ፣ 4 ኪ.ሜ የውስጥ ለውስጥ የመንገድ መብራት ዝርጋታ እና 2.8 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ መሰራቱን ገልፀዋል። 5 ኪ.ሜ ቴራዞ ንጣፍ እና 2 ኪ.ሜ የድጋፍ ግንብ መከናወኑን ኃላፊዋ አክለዋል።
በክፍለ ከተማው በተከናወኑ መሰረተ ልማቶች ለ628 ወጣቶች ጊዜያዊ የስራ እድል እንዲሁም 62.9 ሚሊዮን ብር የገቢያ ትስስር ተፈጥሯል።
ማኅበረሰቡን በአካባቢ ሰላም፣ በፅዳት፣ በልማት፣ በመልካም አስተዳደር እና በሌሎች ተግባራት በማስተባበርም 64 ብሎኮችን ሞዴል ማድረግ መቻሉን ያብራሩት ኃላፊዋ ኅብረተሰቡ በአካባቢ ልማትና ሰላም እያሳየ ያለውን የነቃ ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍6
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተማ አስተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት በበጎ ፍቃድ ስራ ያስመዘገባቸዉን ዉጤቶች በሚመለከት ለምክር ቤት ያቀረቡት ሪፖርት
👉የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለዘላቂ ልማት ያለውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ በተከናወኑ የሰው ተኮርና የበጎ ፈቃድ ተግባራት 1,197,413 (ከ100% በላይ) የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
👉በዚሁ መሰረት 24 የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በመክፈት በየቀኑ በአማካይ እስከ 36,000 ለሚደርሱ በቀን አንድ ጊዜ እንኳን ምግብ ለማግኘት የሚቸገሩ ነዋሪ ወገኖቻችንን መመገብ ተችሏል፡፡
👉ለአቅመ ደካሞች፣ ለአረጋውያን፣ ለሀገር ባለውለታዎችና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች 3,737(74%) ቤቶችን በመገንባት 20,484 (77%) ቤተሰቦችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
👉 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ከ917,829 (ከ100% በላይ) የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ማጋራት ተችሏል።
👉በህብረተሰብ ተሳትፎ የሚሰሩ መሰረተ ልማት ስራዎች ብር 479,361,717.8 እንዲሁም በበጎ ፈቃድ 8,714,683,077 በድምሩ ብር 9,194,044,794.80 ጥቅም ላይ እንዲውል ተደርጓል።
👉ማህበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት ረገድ የመጡ ለዉጦች ተግባሩ እለት ከእለት እየተጠናከረ መሄዱን የሚያሳይና የበርካቶች ገመናን የሸፈነ የበጎነት ተግባር በመሆኑ ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል ፡፡
👉የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለዘላቂ ልማት ያለውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ በተከናወኑ የሰው ተኮርና የበጎ ፈቃድ ተግባራት 1,197,413 (ከ100% በላይ) የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
👉በዚሁ መሰረት 24 የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በመክፈት በየቀኑ በአማካይ እስከ 36,000 ለሚደርሱ በቀን አንድ ጊዜ እንኳን ምግብ ለማግኘት የሚቸገሩ ነዋሪ ወገኖቻችንን መመገብ ተችሏል፡፡
👉ለአቅመ ደካሞች፣ ለአረጋውያን፣ ለሀገር ባለውለታዎችና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች 3,737(74%) ቤቶችን በመገንባት 20,484 (77%) ቤተሰቦችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
👉 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ከ917,829 (ከ100% በላይ) የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ማጋራት ተችሏል።
👉በህብረተሰብ ተሳትፎ የሚሰሩ መሰረተ ልማት ስራዎች ብር 479,361,717.8 እንዲሁም በበጎ ፈቃድ 8,714,683,077 በድምሩ ብር 9,194,044,794.80 ጥቅም ላይ እንዲውል ተደርጓል።
👉ማህበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት ረገድ የመጡ ለዉጦች ተግባሩ እለት ከእለት እየተጠናከረ መሄዱን የሚያሳይና የበርካቶች ገመናን የሸፈነ የበጎነት ተግባር በመሆኑ ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል ፡፡
👍1
ከተማ አሰተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት የቤት መሰረተ ልማትን በተመለከተ
👉ከቤቶች ልማት አንጻር በበጀት ዓመቱ የከተማዋን የቤት አቅርቦት ለማሻሻል በመንግስት አስተባባሪነት፣ በሪል ስቴት እና በግል አልሚዎች በተለያዩ መርሃ-ግብሮች 27,304 የቤቶች ተገንብተው አቅርቦት መጨመር ተችሏል፡፡
👉በልዩ ልዩ የቤት አቅርቦት አማራጮች 120,000 ( መቶ ሃያ ሺህ) ቤቶች ግንባታ ፕሮግራም የተጀመረ ሲሆን፣ ከተጠናቀቁት ውስጥ በከተማችን ለሚሰሩ የህዝብ ልማት ስራዎች (ኮሪድርን ጨምሮ) ለሚነሱ የልማት ተነሺዎች እና የተለያዩ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ታሳቢ 9ሺ 20 ቤቶችን ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ ተችሏል።
👉ህገ-ወጥነትን ከመከላከል አንፃር 113 የጋራ መኖሪያ ቤት፣ 71 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤት፣ 172 የቀበሌ ቤት ማስለቀቅ ተችሏል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👉ከቤቶች ልማት አንጻር በበጀት ዓመቱ የከተማዋን የቤት አቅርቦት ለማሻሻል በመንግስት አስተባባሪነት፣ በሪል ስቴት እና በግል አልሚዎች በተለያዩ መርሃ-ግብሮች 27,304 የቤቶች ተገንብተው አቅርቦት መጨመር ተችሏል፡፡
👉በልዩ ልዩ የቤት አቅርቦት አማራጮች 120,000 ( መቶ ሃያ ሺህ) ቤቶች ግንባታ ፕሮግራም የተጀመረ ሲሆን፣ ከተጠናቀቁት ውስጥ በከተማችን ለሚሰሩ የህዝብ ልማት ስራዎች (ኮሪድርን ጨምሮ) ለሚነሱ የልማት ተነሺዎች እና የተለያዩ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ታሳቢ 9ሺ 20 ቤቶችን ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ ተችሏል።
👉ህገ-ወጥነትን ከመከላከል አንፃር 113 የጋራ መኖሪያ ቤት፣ 71 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤት፣ 172 የቀበሌ ቤት ማስለቀቅ ተችሏል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👍2
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት 6 ወራት በመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ ያሳካቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ:-
የአዲስ አስፋልት መንገድ ግንባታ ከ25.7 ኪ.ሜ በላይ የአስፋልት ግንባታ ስራ የተከናወነ ሲሆን የጠጠር መንገድ ግንባታ አፈፃፀም 8.32 (38 %) ኪ.ሜ መገንባት ተችሏል።
748.90 ኪ.ሜ የመንገድ ጥገና ስራዎችም በማከናወን አፈጻጸሙን ማሳደግ ተችሏል።
በአጠቃላይ በግማሽ ዓመቱ ሁሉም ዓይነት የግንባታ በታቀደው መሰረት 87.66 ኪ.ሜ መፈጸም ተችሏል።
የውስጥ ለውስጥ በጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ እየተገነቡ ያሉ መንገዶችን በቀሪ ወራት ተገቢ ትኩረት ሰጥቷቸዉ የሚሰሩ መሆናቸዉ ተገልፃል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አስፋልት መንገድ ግንባታ ከ25.7 ኪ.ሜ በላይ የአስፋልት ግንባታ ስራ የተከናወነ ሲሆን የጠጠር መንገድ ግንባታ አፈፃፀም 8.32 (38 %) ኪ.ሜ መገንባት ተችሏል።
748.90 ኪ.ሜ የመንገድ ጥገና ስራዎችም በማከናወን አፈጻጸሙን ማሳደግ ተችሏል።
በአጠቃላይ በግማሽ ዓመቱ ሁሉም ዓይነት የግንባታ በታቀደው መሰረት 87.66 ኪ.ሜ መፈጸም ተችሏል።
የውስጥ ለውስጥ በጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ እየተገነቡ ያሉ መንገዶችን በቀሪ ወራት ተገቢ ትኩረት ሰጥቷቸዉ የሚሰሩ መሆናቸዉ ተገልፃል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከተማ አሰተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት መሬት ዝግጅትን በተመለከተ
👉ለልማት ጥያቄዎች መሬት ከማዘጋጀት እና ወደ መሬት ባንክ በዳታ ቤዝ መመዝገብ አንጻር ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል 618.35 ሄ/ር ማዘጋጀት ተችሏል።
የለማ መሬት ከማስተላለፍ አንፃር ለመካከኛና ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ ለጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ለልማት ተነሺዎች፣ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ለተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ የስራ እድል ፈጠራ፣ ለጊዜያዊ መጠቀሚያ፣ ሀገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶች የሚውል 402.64 ሄ/ር መሬት ማስተላለፍ ተችሏል። በተጨማሪም ለ3,935 በላይ የልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸው ተደርጓል።
👉በየጊዜው አዲስ የሚመጡ የይዞታ ማህደራት ሙሉ በሙሉ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አገልግሎት ለመስጠት ማህደራት ላይ የአሰራር ጥራት ኦዲት ማድረግ በተከታታይነት እየተሰራ ነው፡፡
ለልማት ለተነሺዎች ካሳ ለመክፈል በታቀደው መሰረት ብር 9.5 ቢሊዮን መክፈል ተችሏል። አሰራርን በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የሌብነትና ብልሹ አሰራርን ለመቀነስ እየተደረገ ያለው ጥረት ውጤት እያስገኘ ነው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👉ለልማት ጥያቄዎች መሬት ከማዘጋጀት እና ወደ መሬት ባንክ በዳታ ቤዝ መመዝገብ አንጻር ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል 618.35 ሄ/ር ማዘጋጀት ተችሏል።
የለማ መሬት ከማስተላለፍ አንፃር ለመካከኛና ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ ለጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ለልማት ተነሺዎች፣ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ለተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ የስራ እድል ፈጠራ፣ ለጊዜያዊ መጠቀሚያ፣ ሀገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶች የሚውል 402.64 ሄ/ር መሬት ማስተላለፍ ተችሏል። በተጨማሪም ለ3,935 በላይ የልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸው ተደርጓል።
👉በየጊዜው አዲስ የሚመጡ የይዞታ ማህደራት ሙሉ በሙሉ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አገልግሎት ለመስጠት ማህደራት ላይ የአሰራር ጥራት ኦዲት ማድረግ በተከታታይነት እየተሰራ ነው፡፡
ለልማት ለተነሺዎች ካሳ ለመክፈል በታቀደው መሰረት ብር 9.5 ቢሊዮን መክፈል ተችሏል። አሰራርን በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የሌብነትና ብልሹ አሰራርን ለመቀነስ እየተደረገ ያለው ጥረት ውጤት እያስገኘ ነው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ ባለፉት 6 ወራት በብዝሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት ያስመዘገባቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ፤-
የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት ከማሳደግ አኳያ 100 አዳዲስ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በማስገባት በቀን 1,408 (97.5%) አውቶብሶችን በማሰማራት አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡
ጂፒኤስ የተገጠመላቸውን አውቶብሶች ቁጥር ወደ 994 (95%) ማድረስ ተችሏል።
የአንድ አውቶቡስ በቀን በአማካይ ምልልስ ካለፈዉ በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከነበረዉ 8 ወደ 12 እንዲያድግ በመደረጉ አገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል ተችሏል::
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት ከማሳደግ አኳያ 100 አዳዲስ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በማስገባት በቀን 1,408 (97.5%) አውቶብሶችን በማሰማራት አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡
ጂፒኤስ የተገጠመላቸውን አውቶብሶች ቁጥር ወደ 994 (95%) ማድረስ ተችሏል።
የአንድ አውቶቡስ በቀን በአማካይ ምልልስ ካለፈዉ በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከነበረዉ 8 ወደ 12 እንዲያድግ በመደረጉ አገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል ተችሏል::
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከተማ አሰተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት በጤናዉ ዘርፍ ያስመዘገባቸዉ ዉጤቶች ማሳያ፤-
👉ከእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት አኳያ የቅድመ ወሊድ ክትትል አገልግሎት 94,812 እቅድ ተያዞ 94,548 ለሚሆኑ እናቶች አገልግሎት በመስጠት የእቅዳችንን (99.7% ) ማሳካት ተችሏል፡፡
👉 የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ፕሮግራም አምና ከነበረው 2.3 ሚሊየን አጠቃላይ በፕሮግራሙ የታቀፉ አባላት ቁጥር ዘንድሮ 2.5 ሚሊየን ማድረስ የተቻለ ሲሆን የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚነትንም ለ1,330,562 በማድረስ ተደራሽና ፍትሃዊ የጤና አገልግሎትን መስጠት ተችሏል::
👉የጤና መረጃ ስርዓትን ከማዘመንና ዲጂታል ከማድረግ ረገድም የጤና መረጃ ስርዓታቸውን በሙሉ ወረቀት አልባ ያደረጉ (EMR implement)ካደረጉ 40 ጤና ተቋማት ወደ 91ጤና ተቋማት በማሳደግ እቅዱን ማሳካት ተችሏል፡፡
👉የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት አመላካች መለኪያዎችን ስንመለከት የአስተኝቶ ህክምና ታካሚዎች ሞት ምጣኔ በእቅድ የተያዘው 1.4% እና ከዛ በታች ማድረስ ሲሆን 1.2% በማከናወን እቅዱን ማሳካት ተችሏል፡፡
👉የድንገተኛ ታካሚዎች ሞት ምጣኔን ከታቀደው 0.5% እና ከዛ በታች 0.4% ማከናወን የተቻለ ሲሆን የፅኑ ህሙማን የሞት ምጣኔን ከመቀነስ ረገድም ውጤታማ ስራ ተሰርቷል፡፡
👉በተሰጠዉ የህክምና አገልግሎት ጥራት አመላካቾችም የአለም የጤና ድርጅት በማደግ ላይ ላሉ ሃገራት ያወጣውን ስታንዳርድም ሆነ ሃገራዊ ኢላማ በሚገባ ማሳካት የተቻለ ሆኗል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👉ከእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት አኳያ የቅድመ ወሊድ ክትትል አገልግሎት 94,812 እቅድ ተያዞ 94,548 ለሚሆኑ እናቶች አገልግሎት በመስጠት የእቅዳችንን (99.7% ) ማሳካት ተችሏል፡፡
👉 የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ፕሮግራም አምና ከነበረው 2.3 ሚሊየን አጠቃላይ በፕሮግራሙ የታቀፉ አባላት ቁጥር ዘንድሮ 2.5 ሚሊየን ማድረስ የተቻለ ሲሆን የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚነትንም ለ1,330,562 በማድረስ ተደራሽና ፍትሃዊ የጤና አገልግሎትን መስጠት ተችሏል::
👉የጤና መረጃ ስርዓትን ከማዘመንና ዲጂታል ከማድረግ ረገድም የጤና መረጃ ስርዓታቸውን በሙሉ ወረቀት አልባ ያደረጉ (EMR implement)ካደረጉ 40 ጤና ተቋማት ወደ 91ጤና ተቋማት በማሳደግ እቅዱን ማሳካት ተችሏል፡፡
👉የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት አመላካች መለኪያዎችን ስንመለከት የአስተኝቶ ህክምና ታካሚዎች ሞት ምጣኔ በእቅድ የተያዘው 1.4% እና ከዛ በታች ማድረስ ሲሆን 1.2% በማከናወን እቅዱን ማሳካት ተችሏል፡፡
👉የድንገተኛ ታካሚዎች ሞት ምጣኔን ከታቀደው 0.5% እና ከዛ በታች 0.4% ማከናወን የተቻለ ሲሆን የፅኑ ህሙማን የሞት ምጣኔን ከመቀነስ ረገድም ውጤታማ ስራ ተሰርቷል፡፡
👉በተሰጠዉ የህክምና አገልግሎት ጥራት አመላካቾችም የአለም የጤና ድርጅት በማደግ ላይ ላሉ ሃገራት ያወጣውን ስታንዳርድም ሆነ ሃገራዊ ኢላማ በሚገባ ማሳካት የተቻለ ሆኗል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
❤2
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በማስከበር ረገድ በየደረጃዉ ያለዉ የፀጥታ መዋቅር ህዝቡን የሰላም ባለቤት ከማድረግ ባሻገር በተናበበና በተቀናጀ አግባብ በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ በመስራት ዉጤት መመዝገቡን ገልፀዉ፣ በከተማዋ የደረቅ ወንጀል መከላከል ከዓምናዉ ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 33 በመቶ ቀንሷል ብለዋል፡:
ፖለቲካዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁሉን አካታች መመዘኛዎችን መሰረት ያደረገ ፖሊሲና እስትራቴጂ በመንደፍ በከተማዋ የመልካም አስተዳደር አሰራር እንዲሰፍን በቅንጅት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነዉ
ሲሉ ተናግረዋል::
የበጀት አጠቃቀምን በተመለከተም ቀድሞ 70 በመቶ ለአስተዳደር 30 በመቶ ለእድገት ተኮር የነበረዉን በጥናት በመቀየር 30 በመቶ ለአስተዳደር 70 በመቶ ለእድገት ተኮር በማድረግ ለህዝባችን በገባነዉ ቃል መሰረት ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ጀምሮ በመጨረስ፤የግዥ ስርዓታችንን ግልፀ በማድረግ ፣የክትትል አግባብን በማጠናከር እና ያለ አግባብ የሰዉ ሃይል ቅጥርን በማስቀረት በዘላቂነት የከተማዋን እድገት ማስፈፀም ችለናል ሲሉ ከንቲባዋ ተናግረዋል፡፡
ከንቲባዋ አክለዉም በ2010 የከተማዋ በጀት 30 ቢሊዮን ብር ከነበርበት ዛሬ ላይ በ6 ወራት 111.5 ቢሊዮን መሰብሰብ የተቻለዉ የግብር ምህዳሩን በማስፋት፤የታክስና የኦዲት አሰራርን በማዘመን ገቢያችንን ማሳደግ ነው ብለዋል፡:
በተጨማሪም በማናቸዉም ሁለተናዊ የከተማዋ ስራዎች ህገመንግስቱ ባስቀመጠዉ አሰራር ከተማ አስተዳደሩ ከበጀት ድጎማ ጀምሮ በሌሎችም በቅንጅት እየተሰራ በርካታ የልማት ስራዎች በጥራትና በታቀደዉ ጊዜ በማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡
ከኑሮ ውድነት አኳያ አያይዘው ሲገልፁ በአራቱም የገበያ በሮች ገበሬው እና ምርት አቅራቢው በቀጥታ ምርቱን ወደ ከተማ በማምጣት አምራችና ተጠቃሚውን ምርቱን በተገቢው ዋጋ የሚገበያይበት ሰርዓት መዘርጋቱን ፣ የእሁድ ገበያዎች ስታንዳርዳቸዉን በጠበቀ መልኩ መከፈታቸው ጉልህ ሚና እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በትምህርት ስልጠና መምህራንን ከማብቃት አኳያ በከተማ አሰተዳደሩ የአመራር አካዳሚ እየተገነባ የሚገኝ ሲሆን ይህም ለትምህርት ጥራት ከፍተኛ አሰተዋፅኦ ያበረክታል ሲሉ ከንቲባዋ አክለዋል፡፡
የገርቢ እና ጭቆላ የውሃ ፕሮጀክት ከለውጡ በፊት በውጭ ብድር ለመስራት የታቀደ ቢሆንም በጀቱ በተያዘበት ቀነ ገደብ ባለመለቀቁ እና በአንዳንድ ምክንያቶች ግንባታው በመዘግየቱ የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር በራሱ በጀት ለመስራት አቅጣጫ ይዞ ወደ ስራ ተገብቷል፡
የቤት ግድግድ እና ጣሪያ ጋር በተያያዘ ከንቲባዋ በተጡት ምልሽ በ1968 ዓ.ም በወጣው አዋጀ መሰረት የካሬ ዋጋ ኪራይ መጠን የመቀየር ስራ እንጅ ምን አይነት የሬት ጨማሪ ያልተደረገ መሆኑን ገልፀው ለመኖሪያ ቤት 50 % ለንግድ 75% የክፍያ ሰርዓት እንዲበጀለት ተደርጓል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በህግ ደረጃ የጡረተኛ እና አቅመ ደካሞችን በተመለከተ በህግ ተፈቅዳል ቢሆንም አፈፃፀሙን በተመለከተ በየደረጃ መከታተል ስለሚያስፈልግ እየተሰራበት መሆኑን ገልፀዋል።
የልማት ተነሺ የካሳ ክፍያ ሌሎች ጉዳዩች ጋር ተያይዞ በህግ አሰራር መሰረት እየተሰራ መሆኑን ገልፀው ቅሬታ አሁንም ካለ በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ፅ/ቤት በተቋቋመ ስራ ዴስክ በኩል የሚፈታ መሆኑ ከንቲባዋ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም የአርሶ አደር ይዞታ ማረጋገጪ እና የአቃቂ ድልድይ ጀምር ስራዎችን ለማጠናቀቅ ከተማ አሰተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል ብለዋል፡፡
የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በማስከበር ረገድ በየደረጃዉ ያለዉ የፀጥታ መዋቅር ህዝቡን የሰላም ባለቤት ከማድረግ ባሻገር በተናበበና በተቀናጀ አግባብ በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ በመስራት ዉጤት መመዝገቡን ገልፀዉ፣ በከተማዋ የደረቅ ወንጀል መከላከል ከዓምናዉ ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 33 በመቶ ቀንሷል ብለዋል፡:
ፖለቲካዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁሉን አካታች መመዘኛዎችን መሰረት ያደረገ ፖሊሲና እስትራቴጂ በመንደፍ በከተማዋ የመልካም አስተዳደር አሰራር እንዲሰፍን በቅንጅት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነዉ
ሲሉ ተናግረዋል::
የበጀት አጠቃቀምን በተመለከተም ቀድሞ 70 በመቶ ለአስተዳደር 30 በመቶ ለእድገት ተኮር የነበረዉን በጥናት በመቀየር 30 በመቶ ለአስተዳደር 70 በመቶ ለእድገት ተኮር በማድረግ ለህዝባችን በገባነዉ ቃል መሰረት ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ጀምሮ በመጨረስ፤የግዥ ስርዓታችንን ግልፀ በማድረግ ፣የክትትል አግባብን በማጠናከር እና ያለ አግባብ የሰዉ ሃይል ቅጥርን በማስቀረት በዘላቂነት የከተማዋን እድገት ማስፈፀም ችለናል ሲሉ ከንቲባዋ ተናግረዋል፡፡
ከንቲባዋ አክለዉም በ2010 የከተማዋ በጀት 30 ቢሊዮን ብር ከነበርበት ዛሬ ላይ በ6 ወራት 111.5 ቢሊዮን መሰብሰብ የተቻለዉ የግብር ምህዳሩን በማስፋት፤የታክስና የኦዲት አሰራርን በማዘመን ገቢያችንን ማሳደግ ነው ብለዋል፡:
በተጨማሪም በማናቸዉም ሁለተናዊ የከተማዋ ስራዎች ህገመንግስቱ ባስቀመጠዉ አሰራር ከተማ አስተዳደሩ ከበጀት ድጎማ ጀምሮ በሌሎችም በቅንጅት እየተሰራ በርካታ የልማት ስራዎች በጥራትና በታቀደዉ ጊዜ በማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡
ከኑሮ ውድነት አኳያ አያይዘው ሲገልፁ በአራቱም የገበያ በሮች ገበሬው እና ምርት አቅራቢው በቀጥታ ምርቱን ወደ ከተማ በማምጣት አምራችና ተጠቃሚውን ምርቱን በተገቢው ዋጋ የሚገበያይበት ሰርዓት መዘርጋቱን ፣ የእሁድ ገበያዎች ስታንዳርዳቸዉን በጠበቀ መልኩ መከፈታቸው ጉልህ ሚና እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በትምህርት ስልጠና መምህራንን ከማብቃት አኳያ በከተማ አሰተዳደሩ የአመራር አካዳሚ እየተገነባ የሚገኝ ሲሆን ይህም ለትምህርት ጥራት ከፍተኛ አሰተዋፅኦ ያበረክታል ሲሉ ከንቲባዋ አክለዋል፡፡
የገርቢ እና ጭቆላ የውሃ ፕሮጀክት ከለውጡ በፊት በውጭ ብድር ለመስራት የታቀደ ቢሆንም በጀቱ በተያዘበት ቀነ ገደብ ባለመለቀቁ እና በአንዳንድ ምክንያቶች ግንባታው በመዘግየቱ የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር በራሱ በጀት ለመስራት አቅጣጫ ይዞ ወደ ስራ ተገብቷል፡
የቤት ግድግድ እና ጣሪያ ጋር በተያያዘ ከንቲባዋ በተጡት ምልሽ በ1968 ዓ.ም በወጣው አዋጀ መሰረት የካሬ ዋጋ ኪራይ መጠን የመቀየር ስራ እንጅ ምን አይነት የሬት ጨማሪ ያልተደረገ መሆኑን ገልፀው ለመኖሪያ ቤት 50 % ለንግድ 75% የክፍያ ሰርዓት እንዲበጀለት ተደርጓል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በህግ ደረጃ የጡረተኛ እና አቅመ ደካሞችን በተመለከተ በህግ ተፈቅዳል ቢሆንም አፈፃፀሙን በተመለከተ በየደረጃ መከታተል ስለሚያስፈልግ እየተሰራበት መሆኑን ገልፀዋል።
የልማት ተነሺ የካሳ ክፍያ ሌሎች ጉዳዩች ጋር ተያይዞ በህግ አሰራር መሰረት እየተሰራ መሆኑን ገልፀው ቅሬታ አሁንም ካለ በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ፅ/ቤት በተቋቋመ ስራ ዴስክ በኩል የሚፈታ መሆኑ ከንቲባዋ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም የአርሶ አደር ይዞታ ማረጋገጪ እና የአቃቂ ድልድይ ጀምር ስራዎችን ለማጠናቀቅ ከተማ አሰተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል ብለዋል፡፡
❤1
የምክር ቤቱ ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ በማሳለፍ ተጠናቋል::
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤው የከተማ አስተዳደሩን የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈጸጸም ሪፖርት ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩን የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ፣ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማትን እንደገና ለማቋቋም የተዘጋጀውን አዋጅ እና የምክር ቤቱን የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ሹመት በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤው የከተማ አስተዳደሩን የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈጸጸም ሪፖርት ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩን የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ፣ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማትን እንደገና ለማቋቋም የተዘጋጀውን አዋጅ እና የምክር ቤቱን የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ሹመት በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡
❤1
ፍትሃዊ የትምህርት ሽፋንና ተደራሽነትን ከማሳደግ አኳያ የተማሪ ቅበላን 1,253,737(106%) ማድረስ ተችሏል፤ ይህም ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር አፈፃፀሙ ሲነፃፀር 89,049 ብልጫ ያለዉ ነዉ፡፡
👉 የትምህርት ፍትሀዊነትን ከማስፈንም አካያ በሁሉም ትምህርት ቤቶች የልዩ ፍላጎት ትምህርትን በማስፋፋት የተማሪዎች ቁጥር 33,672(100%) ማድረስ ተችሏል።
👉 በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በተሰራዉ ስራ በገንዘብ 3,841,682,948.15፣ በዓይነት 137,566,563.36፣ በጉልበት 19,800,640.85 እና በእውቀት 26,380,054.45 በድምሩ ብር 4,025,430,206.81 በመሰብሰብ የትምህርት ግብዓትን ማሟላት ተችሏል፡፡
👉 በዘላቂነት የተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችል ግብዓትን ከማቅረብ አንፃርም ለ1,037,500 (100%) ተማሪዎች ዩኒፎርም፤ለ9,125,435 (100%) ተማሮዎች ደብተር በማሰራጨት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል።
👉 በተማሪ ምገባ አገልግሎት 835,069 (100%) ተማሪዎችን በቀን ሁለት ጊዜ መመገብ የተቻለ ሲሆን የተማሪ የቅበላ አቅም ለማሻሻልና የትምህርት ፍትሀዊነት ለማረጋጋጥ የተሰራው ስራ አበረታች ዉጤት አምጥቷል፡፡
👉በከተማችን የትምህርትና ስልጠና ጥራት ተገቢነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ስራ በ126 ተቋማት ላይ የውጭ ኢንስፔክሽን በማካሄድ የደረጃ ምደባ እና የኢንስፔክሽን ስራዎች ተደራሽ ተደርጓል።
👉 ለትምህርትና ስልጠና የእውቅና እና የእድሳት አገልግሎት ጥያቄ ላቀረቡ 660 (94.7%) ተቋማት የእውቅና እና የእድሳት ተሰጥቷል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👉 የትምህርት ፍትሀዊነትን ከማስፈንም አካያ በሁሉም ትምህርት ቤቶች የልዩ ፍላጎት ትምህርትን በማስፋፋት የተማሪዎች ቁጥር 33,672(100%) ማድረስ ተችሏል።
👉 በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በተሰራዉ ስራ በገንዘብ 3,841,682,948.15፣ በዓይነት 137,566,563.36፣ በጉልበት 19,800,640.85 እና በእውቀት 26,380,054.45 በድምሩ ብር 4,025,430,206.81 በመሰብሰብ የትምህርት ግብዓትን ማሟላት ተችሏል፡፡
👉 በዘላቂነት የተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችል ግብዓትን ከማቅረብ አንፃርም ለ1,037,500 (100%) ተማሪዎች ዩኒፎርም፤ለ9,125,435 (100%) ተማሮዎች ደብተር በማሰራጨት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል።
👉 በተማሪ ምገባ አገልግሎት 835,069 (100%) ተማሪዎችን በቀን ሁለት ጊዜ መመገብ የተቻለ ሲሆን የተማሪ የቅበላ አቅም ለማሻሻልና የትምህርት ፍትሀዊነት ለማረጋጋጥ የተሰራው ስራ አበረታች ዉጤት አምጥቷል፡፡
👉በከተማችን የትምህርትና ስልጠና ጥራት ተገቢነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ስራ በ126 ተቋማት ላይ የውጭ ኢንስፔክሽን በማካሄድ የደረጃ ምደባ እና የኢንስፔክሽን ስራዎች ተደራሽ ተደርጓል።
👉 ለትምህርትና ስልጠና የእውቅና እና የእድሳት አገልግሎት ጥያቄ ላቀረቡ 660 (94.7%) ተቋማት የእውቅና እና የእድሳት ተሰጥቷል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👍5
‘የአዲስ ዓለምአቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ራዕይ መዲናችን አዲስ አበባ በአህጉራዊ እና ዓለምአቀፋዊ ኩነቶች መስተንግዶ በአፍሪካ ቀዳሚ ሆና ማየት ሲሆን፣ ይህ ታላቅ ጉዞ በይፋ መጀመሩ ለመላው ኢትዮጵያውን ከፍ ያለ ኩራት ነውና በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!!’
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👍3