አቶ ይመር ከበደ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተመደቡ።
ኮሚሽነር ይመር ከበደ ከቀድሞው ኮሚሽነር ተንኩዌይ ጆክ ሮም የስራ ርክክብና ከጠቅላላ ካውንስል አባላት ጋር ትውውቅ አድርገዋል።
የቀድሞው ኮሚሽነር አቶ ተንኩዌይ ጆክ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ባለስልጣን ኃላፊ ሆነው ተመድበዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ለኮሚሽነር ይመር ከበደ እና ለአቶ ተንኩዌይ ጆክ መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንላቸው ይመኛል።
ኮሚሽነር ይመር ከበደ ከቀድሞው ኮሚሽነር ተንኩዌይ ጆክ ሮም የስራ ርክክብና ከጠቅላላ ካውንስል አባላት ጋር ትውውቅ አድርገዋል።
የቀድሞው ኮሚሽነር አቶ ተንኩዌይ ጆክ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ባለስልጣን ኃላፊ ሆነው ተመድበዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ለኮሚሽነር ይመር ከበደ እና ለአቶ ተንኩዌይ ጆክ መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንላቸው ይመኛል።
👍6
የ2017 በጀት ዓመት የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራም በነገው ዕለት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሠብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በማጠቃለል የ2017 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራምን በነገው ዕለት በይፋ ያስጀምራል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ከ1000 በላይ በጎ ፈቃደኞችና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉ ሲሆን ፕሮግራሙ "በጎ ፈቃደኝነት ለማኅበረሰብ ለውጥ!" በሚል መሪ ቃል ተግባራዊ ይሆናል።
አስር ዐበይት መርሃ ግብሮችንና 13 ንዑሳን ተግባራትን ያካተተው ይህ ፕሮግራም ከአንድ ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሠብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በማጠቃለል የ2017 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራምን በነገው ዕለት በይፋ ያስጀምራል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ከ1000 በላይ በጎ ፈቃደኞችና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉ ሲሆን ፕሮግራሙ "በጎ ፈቃደኝነት ለማኅበረሰብ ለውጥ!" በሚል መሪ ቃል ተግባራዊ ይሆናል።
አስር ዐበይት መርሃ ግብሮችንና 13 ንዑሳን ተግባራትን ያካተተው ይህ ፕሮግራም ከአንድ ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል!
👏4👍1
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
አንድ ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበትና ከ700 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚሆኑበት የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራም ይፋ ተደረገ።
በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበትና 784 ሺህ 844 የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራም ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
"በጎ ፈቃደኝነት ፤ ለማኅበረሰብ ለውጥ!" በሚል መሪ ቃል ይፋ የሆነው የ2017 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራም ከጥቅምት ጀምሮ እስከ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ድረስ የስምንት ወራት የቆይታ ጊዜ ይኖረዋል።
የበጋው የበጎ ፈቃድ ፕሮግራም 12 ዐበይት መርሃ ግብሮችንና 13 ንዑሳን ተግባራትን አካቷል። በእነዚህ መርሀ ግብሮች 6.5 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት ለመስጠት እቅድ ተይዟል።
በመድረኩ ላይ ተገኝተው ለበጎ ፈቃደኞች የስራ ስምሪት የሰጡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይመር ከበደ በጎ ፈቃደኝነት መንግስት ተደራሽ ያላደረጋቸውን ተግባራት በመከወን በርካታ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን እየፈታ መሆኑን ገልፀዋል።
ኮሚሽነር ይመር ከበደ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መዲና በሆነችው ከተማችን በ2016 በጀት ዓመት ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠትና የበርካታ ነዋሪዎችን ተስፋ ያለመለመ ፕሮግራም በመተግበር ለሀገራችን ከተሞች በምሳሌነት የሚጠቀስ ስራ ተስርቷል ብለዋል::
በበጋ የበጎ ፈቃድ ስራዎች የተከልናቸውን ችግኞች መንከባከብ ፣ በሠላም ዕሴት ግንባታ ፣ ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን መደገፍና ማገዝ እንደሚገባ ኮሚሽነሩ አክለው ገልጸዋል።
በጎ ፈቃደኞች ማኅበራዊ ኃላፊነታቸውን በመወጣት ኅብረተሰባቸውን በቅንነት እንዲያገለግሉ የስራ አቅጣጫ የሰጡት ኮሚሽነሩ በበጋው የተያዘው ፕሮግራም ውጤታማ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ምክትል ኮሚሽነር ደረጄ ካሳ በበኩላቸው ለዘመናት የተከማመሩ ችግሮችን እየቀረፈች ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል መሆን በጀመረችው አዲስ አበባ ከተማ ማኅበራዊ ፍትህን ለማንገስ የተሰሩ የበጎ ፈቃድ ስራዎች ፍሬ ማፍራታቸውን ገልጸው በበጋ የበጎ ፈቃድ ስራዎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህልን ከፍ የሚያደርጉ ስራዎችን ለመተግበር ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።
በ2016 የክረምት በጎ ፈቃድ 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን ከሦስት ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች በድግግሞሽ ተሳትፈውበታል።
"በጎ ፈቃደኝነት ፤ ለማኅበረሰብ ለውጥ!"
በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበትና 784 ሺህ 844 የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራም ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
"በጎ ፈቃደኝነት ፤ ለማኅበረሰብ ለውጥ!" በሚል መሪ ቃል ይፋ የሆነው የ2017 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራም ከጥቅምት ጀምሮ እስከ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ድረስ የስምንት ወራት የቆይታ ጊዜ ይኖረዋል።
የበጋው የበጎ ፈቃድ ፕሮግራም 12 ዐበይት መርሃ ግብሮችንና 13 ንዑሳን ተግባራትን አካቷል። በእነዚህ መርሀ ግብሮች 6.5 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት ለመስጠት እቅድ ተይዟል።
በመድረኩ ላይ ተገኝተው ለበጎ ፈቃደኞች የስራ ስምሪት የሰጡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይመር ከበደ በጎ ፈቃደኝነት መንግስት ተደራሽ ያላደረጋቸውን ተግባራት በመከወን በርካታ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን እየፈታ መሆኑን ገልፀዋል።
ኮሚሽነር ይመር ከበደ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መዲና በሆነችው ከተማችን በ2016 በጀት ዓመት ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠትና የበርካታ ነዋሪዎችን ተስፋ ያለመለመ ፕሮግራም በመተግበር ለሀገራችን ከተሞች በምሳሌነት የሚጠቀስ ስራ ተስርቷል ብለዋል::
በበጋ የበጎ ፈቃድ ስራዎች የተከልናቸውን ችግኞች መንከባከብ ፣ በሠላም ዕሴት ግንባታ ፣ ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን መደገፍና ማገዝ እንደሚገባ ኮሚሽነሩ አክለው ገልጸዋል።
በጎ ፈቃደኞች ማኅበራዊ ኃላፊነታቸውን በመወጣት ኅብረተሰባቸውን በቅንነት እንዲያገለግሉ የስራ አቅጣጫ የሰጡት ኮሚሽነሩ በበጋው የተያዘው ፕሮግራም ውጤታማ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ምክትል ኮሚሽነር ደረጄ ካሳ በበኩላቸው ለዘመናት የተከማመሩ ችግሮችን እየቀረፈች ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል መሆን በጀመረችው አዲስ አበባ ከተማ ማኅበራዊ ፍትህን ለማንገስ የተሰሩ የበጎ ፈቃድ ስራዎች ፍሬ ማፍራታቸውን ገልጸው በበጋ የበጎ ፈቃድ ስራዎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህልን ከፍ የሚያደርጉ ስራዎችን ለመተግበር ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።
በ2016 የክረምት በጎ ፈቃድ 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን ከሦስት ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች በድግግሞሽ ተሳትፈውበታል።
"በጎ ፈቃደኝነት ፤ ለማኅበረሰብ ለውጥ!"
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ
Photo
በአዲስ አበባ ባለፈው ክረምት 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሰጥቷል።
በመዲናችን አዲስ አበባ በ2016 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት ተሰጥቷል።
የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብሩ ከግንቦት 1/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ለተከታታይ 5 ወራት “በጎ ፈቃደኝነት ለማኅበረሰብ ለውጥ!” በሚል መሪ ቃል በ15 ፕሮግራሞች እና በ18 ንዑሳን ተግባራት ሲካሔድ ቆይቷል፡፡
በድግግሞሽ 3 ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች የተሳተፉ ሲሆን 764 ሺህ 256 ዜጎች በቀጥታ ተጠቃሚ ሆነውበታል፡፡
በዚኽ መርሀ ግብር 2,574 የአቅመ ደካሞች ፣ የሀገር ባለውለታዎች እና አረጋውያን ቤቶች ተገንብተዋል ፤ 12 ሺህ 870 ቤተሰቦች በቀጥታ የቤት ግንባታና እድሳት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል።
469,176 የኅብረተሰብ ክፍሎች በበዓላትና በተለያዩ ወቅቶች ማዕድ ተጋርተዋል ፤ 89 ሺህ ከፍለው መታከም የማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህክምና ድጋፍ አግኝተዋል።
በደም እጥረት ምክንያት የሚፈጠርን ሞት ለመቀነስ ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ ወጣቶች 32 ሺህ 648 ዩኒት ደም ተሰብስቧል፡፡
94 ሺህ ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና አጫጭር የክህሎት ስልጠና ያገኙ ሲሆን 6 ሺህ 509 የመንገድ ደህንነት ትራፊኮች የትራፊክ መጨናነቅ በሚበዛባቸው አደባባዮችና መንገዶች ላይ እንቅስቃሴውን በማሳለጥ ፣ በመንገድ አጠቃቀምና በትራፊክ አደጋ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር እንዲኹም በእግረኛ መንገዶች አቅመ ደካሞችን በማሻገር ተሳትፈዋል።
ከ2 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች በአረንጓዴ አሻራ ተግባር እንዲኹም 6 ሺህ 35 በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት የባለጉዳይ እንግልት በመቀነስ አገልግሎት ሰጥተዋል፡፡
የማኅበረሰባችን እርስ በርስ የመረዳዳት እሴት መጠናከር ፤ በጎ ፈቃደኞች ከማኅረሰባቸው መስጠትን ፣ ልግስናን ፣ መደጋገፍን ፣ ፍቅርንና መልካም እሴቶችን መቅሰም ፤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ከፍ ማለት እና ከተማችን ለኑሮ ምቹና ተምሳሌት እንድትሆን ማስቻል በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶች ናቸው።
ለተመዘገበው ሁሉ አቀፍ ውጤት የከተማው በየደረጃው ያለ አመራር ፣ የበጎ ፈቃደኞች ፣ የሚዲያ አካላትና የባለድርሻ ተቋማት ትብብር የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። በዚኽም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ልባዊ ምስጋናውን በአክብሮት ይገልፃል።
"በጎ ፈቃደኝነት ፤ ለማኅበረሰብ ለውጥ!"
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
በመዲናችን አዲስ አበባ በ2016 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት ተሰጥቷል።
የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብሩ ከግንቦት 1/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ለተከታታይ 5 ወራት “በጎ ፈቃደኝነት ለማኅበረሰብ ለውጥ!” በሚል መሪ ቃል በ15 ፕሮግራሞች እና በ18 ንዑሳን ተግባራት ሲካሔድ ቆይቷል፡፡
በድግግሞሽ 3 ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች የተሳተፉ ሲሆን 764 ሺህ 256 ዜጎች በቀጥታ ተጠቃሚ ሆነውበታል፡፡
በዚኽ መርሀ ግብር 2,574 የአቅመ ደካሞች ፣ የሀገር ባለውለታዎች እና አረጋውያን ቤቶች ተገንብተዋል ፤ 12 ሺህ 870 ቤተሰቦች በቀጥታ የቤት ግንባታና እድሳት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል።
469,176 የኅብረተሰብ ክፍሎች በበዓላትና በተለያዩ ወቅቶች ማዕድ ተጋርተዋል ፤ 89 ሺህ ከፍለው መታከም የማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህክምና ድጋፍ አግኝተዋል።
በደም እጥረት ምክንያት የሚፈጠርን ሞት ለመቀነስ ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ ወጣቶች 32 ሺህ 648 ዩኒት ደም ተሰብስቧል፡፡
94 ሺህ ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና አጫጭር የክህሎት ስልጠና ያገኙ ሲሆን 6 ሺህ 509 የመንገድ ደህንነት ትራፊኮች የትራፊክ መጨናነቅ በሚበዛባቸው አደባባዮችና መንገዶች ላይ እንቅስቃሴውን በማሳለጥ ፣ በመንገድ አጠቃቀምና በትራፊክ አደጋ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር እንዲኹም በእግረኛ መንገዶች አቅመ ደካሞችን በማሻገር ተሳትፈዋል።
ከ2 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች በአረንጓዴ አሻራ ተግባር እንዲኹም 6 ሺህ 35 በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት የባለጉዳይ እንግልት በመቀነስ አገልግሎት ሰጥተዋል፡፡
የማኅበረሰባችን እርስ በርስ የመረዳዳት እሴት መጠናከር ፤ በጎ ፈቃደኞች ከማኅረሰባቸው መስጠትን ፣ ልግስናን ፣ መደጋገፍን ፣ ፍቅርንና መልካም እሴቶችን መቅሰም ፤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ከፍ ማለት እና ከተማችን ለኑሮ ምቹና ተምሳሌት እንድትሆን ማስቻል በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶች ናቸው።
ለተመዘገበው ሁሉ አቀፍ ውጤት የከተማው በየደረጃው ያለ አመራር ፣ የበጎ ፈቃደኞች ፣ የሚዲያ አካላትና የባለድርሻ ተቋማት ትብብር የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። በዚኽም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ልባዊ ምስጋናውን በአክብሮት ይገልፃል።
"በጎ ፈቃደኝነት ፤ ለማኅበረሰብ ለውጥ!"
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የ2017 በጀት ዓመት የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት
👉መሪ ቃሉ “በጎ ፈቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ!” የሚል ነው፡፡
👉ከጥቅምት 1/2017 እስከ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ለ8 ወራት ይቆያል፡፡
👉 በ12 ዋና ዋና ፕግራሞችና 13 መርሀ ግብሮች ይተገበራል፡፡
👉1 ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች ይሳተፉበታል፡፡
👉781,844 የሕብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ይደረጋሉ፡፡
👉6,599,778,376 ብር የመንግስት ወጪን ይታደጋል፡፡
👏ዋና ዋና ተግባራት፣
👉780,824 የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ይጋራሉ፡፡
👉4,026 የአረጋውያንና አቅመ ደካሞች ቤቶች ይገነባሉ፡፡
👉100,000 በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ የችግኝ እንክብካቤ ይደረጋል፡፡
👉12,000 በጎ ፈቃደኞች ከስኬታማ ግለሰቦች የህይወት ልምድና ተሞክሮ እንዲማሩ ይደረጋል፡፡
👉30,480 የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህክምና ድጋፍና አገልግሎት ያገኛሉ፡፡
👉ከደም ለጋሽ ወጣት በጎ ፈቃደኞች 33,352 ዩኒት ደም ይሰበሰባል፡፡
👉2,500 በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ በሆስፒታሎች ህሙማንን የመንከባከብ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
👉1965 በጎ ፈቃደኞችን አገልግሎት በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት ይሰማራሉ፡፡
👉60,000 በጎ ፈቃደኞች በአደባባይ የሚከናወኑ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ያስተባብራሉ፡፡
👉5000 ወጣቶች በማህበራዊ ሚድያው በጎ ተፅዕኖ እንዲፈጥሩ ይደረጋል፡፡
👉500 የአደጋ ተከላካይ በጎ ፈቃደኞች ወደ አገልግሎት ይገባሉ፡፡
👉1729 በጎ ፈቃደኞችን በተመረጡ ክልሎች የከተማችንን የበጎ ፈቃድ ተሞክሮ እንዲያጋሩ ይደረጋል፡፡
"በጎ ፈቃደኝነት ለማኅበረሰብ ለውጥ!"
👉መሪ ቃሉ “በጎ ፈቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ!” የሚል ነው፡፡
👉ከጥቅምት 1/2017 እስከ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ለ8 ወራት ይቆያል፡፡
👉 በ12 ዋና ዋና ፕግራሞችና 13 መርሀ ግብሮች ይተገበራል፡፡
👉1 ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞች ይሳተፉበታል፡፡
👉781,844 የሕብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ይደረጋሉ፡፡
👉6,599,778,376 ብር የመንግስት ወጪን ይታደጋል፡፡
👏ዋና ዋና ተግባራት፣
👉780,824 የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ይጋራሉ፡፡
👉4,026 የአረጋውያንና አቅመ ደካሞች ቤቶች ይገነባሉ፡፡
👉100,000 በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ የችግኝ እንክብካቤ ይደረጋል፡፡
👉12,000 በጎ ፈቃደኞች ከስኬታማ ግለሰቦች የህይወት ልምድና ተሞክሮ እንዲማሩ ይደረጋል፡፡
👉30,480 የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህክምና ድጋፍና አገልግሎት ያገኛሉ፡፡
👉ከደም ለጋሽ ወጣት በጎ ፈቃደኞች 33,352 ዩኒት ደም ይሰበሰባል፡፡
👉2,500 በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ በሆስፒታሎች ህሙማንን የመንከባከብ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
👉1965 በጎ ፈቃደኞችን አገልግሎት በሚበዛባቸው የመንግስት ተቋማት ይሰማራሉ፡፡
👉60,000 በጎ ፈቃደኞች በአደባባይ የሚከናወኑ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ያስተባብራሉ፡፡
👉5000 ወጣቶች በማህበራዊ ሚድያው በጎ ተፅዕኖ እንዲፈጥሩ ይደረጋል፡፡
👉500 የአደጋ ተከላካይ በጎ ፈቃደኞች ወደ አገልግሎት ይገባሉ፡፡
👉1729 በጎ ፈቃደኞችን በተመረጡ ክልሎች የከተማችንን የበጎ ፈቃድ ተሞክሮ እንዲያጋሩ ይደረጋል፡፡
"በጎ ፈቃደኝነት ለማኅበረሰብ ለውጥ!"
#በጎ_ፈቃደኝነት_ለማኅበረሰብ_ለውጥ!
የ2017 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራሞች
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
የ2017 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ ፕሮግራሞች
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
👍3
ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የቀረቡ ጥያቄዎች‼️
ከሶማሊላንድ ጋር በተደረገው ስምምነት ተፈጥሮ የነበረውን አላስፈላጊ ውጥረት ለማርገብ የተሰሩ ስራዎችን ቢብራሩ፤
የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያ ከመደረጉ በፊት ነባሩ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር በኢኮኖሚያችን ላይ ያስከትላቸው የነበሩ ችግሮች ምን ነበሩ ቢያብራሩልን፣
ማሻሻያው በ2017 በጀት ዓመት የውጭ ምንዛሬ ግኝት ከማሳደግ አንፃር ምን አስተዋፅኦ አለው ተብሎ ይጠበቃል፣
የሃገራችን የፋይናንስ ዘርፍ ባለፉት ስድስት ዓመታት በሁሉም የአገልግሎት መስኮች ጥሩ ውጤት እያስመዘገበ እንደመጣ ተገልጿል፤ የዘርፉ የእስካሁን አፈፃፀም ቢያብራሩልንን፣
2017 በጀት ዓመትን ጨምሮ ለቀጣይ አመታት የፋይናንስ ዘርፍ ተወዳዳሪና ጤናማ ሆኖ እንዲቀጥል እንዲሁም አገልግሎቱን ለዜጎች በተገቢ ሁኔታ እንዲያቀርብ በመንግስት በኩል ምን ታቅዷል፣
ያልተፈቱ የህዝብ ጥያቄዎችን ከመመለስ አኳያ ምን ታስቧል፤ የህዝብ ማንነነት ከመመለስ አንፃር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቁጫ ህዝብና ራስ አስተዳደር የማንነነት ጥያቄ ማግኘት ላይ የርሰዎ ምላሽ ምንድን ነው፣
የሀገራችን ዜጎች በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ በፍጹም ልበ ሙሉነት እንዲሳተፉ ለማድረግ ምን ታስቧል፣
ከኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር ተያይዞ ደመወዝ ማሻሻያው እስካሁን ተግባረዊ አልሆነም ለምን
የሥራ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ ቢመጣም በፌደራልና በክልል የተፈጠረውን የሥራ እድል በቋሚና በጊዜያዊነት ምን ያህ እንደሆነ ቢብራራ
ከቻይና ጋር ያለው ሁለትዮሽ ግንኙነት ከአለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ያለው አንድምታ ምንድነው፣
በሀገራዊ ምክክር ላይ ያለተሳተፉ አካላትን ለማሳተፍ ምን እየተሰራ ነው፣
ከሶማሊላንድ ጋር በተደረገው ስምምነት ተፈጥሮ የነበረውን አላስፈላጊ ውጥረት ለማርገብ የተሰሩ ስራዎችን ቢብራሩ፤
የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያ ከመደረጉ በፊት ነባሩ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር በኢኮኖሚያችን ላይ ያስከትላቸው የነበሩ ችግሮች ምን ነበሩ ቢያብራሩልን፣
ማሻሻያው በ2017 በጀት ዓመት የውጭ ምንዛሬ ግኝት ከማሳደግ አንፃር ምን አስተዋፅኦ አለው ተብሎ ይጠበቃል፣
የሃገራችን የፋይናንስ ዘርፍ ባለፉት ስድስት ዓመታት በሁሉም የአገልግሎት መስኮች ጥሩ ውጤት እያስመዘገበ እንደመጣ ተገልጿል፤ የዘርፉ የእስካሁን አፈፃፀም ቢያብራሩልንን፣
2017 በጀት ዓመትን ጨምሮ ለቀጣይ አመታት የፋይናንስ ዘርፍ ተወዳዳሪና ጤናማ ሆኖ እንዲቀጥል እንዲሁም አገልግሎቱን ለዜጎች በተገቢ ሁኔታ እንዲያቀርብ በመንግስት በኩል ምን ታቅዷል፣
ያልተፈቱ የህዝብ ጥያቄዎችን ከመመለስ አኳያ ምን ታስቧል፤ የህዝብ ማንነነት ከመመለስ አንፃር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቁጫ ህዝብና ራስ አስተዳደር የማንነነት ጥያቄ ማግኘት ላይ የርሰዎ ምላሽ ምንድን ነው፣
የሀገራችን ዜጎች በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ በፍጹም ልበ ሙሉነት እንዲሳተፉ ለማድረግ ምን ታስቧል፣
ከኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር ተያይዞ ደመወዝ ማሻሻያው እስካሁን ተግባረዊ አልሆነም ለምን
የሥራ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ ቢመጣም በፌደራልና በክልል የተፈጠረውን የሥራ እድል በቋሚና በጊዜያዊነት ምን ያህ እንደሆነ ቢብራራ
ከቻይና ጋር ያለው ሁለትዮሽ ግንኙነት ከአለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ያለው አንድምታ ምንድነው፣
በሀገራዊ ምክክር ላይ ያለተሳተፉ አካላትን ለማሳተፍ ምን እየተሰራ ነው፣
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-
👉 እንደ ሀገር በተለያዩ ተቋማት እና ዘርፎች ሪፎርም ሥንሠራ ቆይተናል፤ ከዚህ ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገር የምናንሠራራበት ጊዜ ነው፡፡ በርካታ ውጤቶችም ይጠበቃሉ፡፡ ቀጣዩ የማጽናት ጊዜ ይሆናል፡፡
👉 አንዳንዶች ትፈርሳላችሁ ቢሉም፤ እንደማንፈርስ እንደ ሀገር በተግባር እያሳየን ነው፡፡ ይህ ጥንካሬ በይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
👉 ባለፈው ዓመት 8 ነጥብ 1 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግበናል፤ ይህም እጅግ አበረታች እና ለተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ሁሉ አስደማሚ ሆኗል፡፡
👉 በያዝነው ዓመት ደግሞ 8 ነጥብ 4 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ በቅንጅት ርብርብ እያደረግን ነው፡፡
👉 የግብርናው ዘርፍ ብቻ በዚህ ዓመት 6 ነጥበ1 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ብለን እንጠብቃለን፤ ለዚህም አስፈላጊውን ሁሉ እያደረግን ነው፡፡
👉 እንደ ሀገር በተለያዩ ተቋማት እና ዘርፎች ሪፎርም ሥንሠራ ቆይተናል፤ ከዚህ ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገር የምናንሠራራበት ጊዜ ነው፡፡ በርካታ ውጤቶችም ይጠበቃሉ፡፡ ቀጣዩ የማጽናት ጊዜ ይሆናል፡፡
👉 አንዳንዶች ትፈርሳላችሁ ቢሉም፤ እንደማንፈርስ እንደ ሀገር በተግባር እያሳየን ነው፡፡ ይህ ጥንካሬ በይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
👉 ባለፈው ዓመት 8 ነጥብ 1 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግበናል፤ ይህም እጅግ አበረታች እና ለተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ሁሉ አስደማሚ ሆኗል፡፡
👉 በያዝነው ዓመት ደግሞ 8 ነጥብ 4 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ በቅንጅት ርብርብ እያደረግን ነው፡፡
👉 የግብርናው ዘርፍ ብቻ በዚህ ዓመት 6 ነጥበ1 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ብለን እንጠብቃለን፤ ለዚህም አስፈላጊውን ሁሉ እያደረግን ነው፡፡
ኢኮኖሚያዊ እድገትን በተመለከተ
በ2016 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ 8 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ተመዝግቧል፡፡ ይህ በዓለም አቀፍ ደረጃም ትልቅ ስኬት ነው፡፡ በዘንድሮው በጀት ዓመትም 8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል፡፡ ከዚህም ውስጥ ግብርና 6 ነጥብ 1 በመቶ እንደሚያደግ የሚጠበቅ ሲሆን፤ 30 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በማረስ 1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ኩንታል ምርት ይጠበቃል፡፡
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
በ2016 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ 8 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ተመዝግቧል፡፡ ይህ በዓለም አቀፍ ደረጃም ትልቅ ስኬት ነው፡፡ በዘንድሮው በጀት ዓመትም 8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል፡፡ ከዚህም ውስጥ ግብርና 6 ነጥብ 1 በመቶ እንደሚያደግ የሚጠበቅ ሲሆን፤ 30 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በማረስ 1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ኩንታል ምርት ይጠበቃል፡፡
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
👍1
ሌማት ትሩፋት
የሌማት ትሩፋት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተስፋ ሰጪ እድገት የተመዘገበበት ዘርፍ ሆኗል፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት ምርቶች የ5 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የሚያስመዘግቡ ሲሆን፡፡ ለአብነትም በወተት ብቻ በዓመቱ 12 ቢሊዮን ሊትር የወተት ምርት ይጠበቃል፡፡ በዓመቱ 8 ቢሊዮን የዶሮ እንቁላል እንዲሁም 218 ሺህ ቶን ስጋ እና 297 ሺህ ቶን ማር ምርት ለማምረት የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል፡፡
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
የሌማት ትሩፋት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተስፋ ሰጪ እድገት የተመዘገበበት ዘርፍ ሆኗል፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት ምርቶች የ5 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የሚያስመዘግቡ ሲሆን፡፡ ለአብነትም በወተት ብቻ በዓመቱ 12 ቢሊዮን ሊትር የወተት ምርት ይጠበቃል፡፡ በዓመቱ 8 ቢሊዮን የዶሮ እንቁላል እንዲሁም 218 ሺህ ቶን ስጋ እና 297 ሺህ ቶን ማር ምርት ለማምረት የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል፡፡
#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia
👏3👍1