ቤዛዬ ኢየሱስ ነው
አልመኘውም አልፈልገውም አንተ የሌለህበትን ዘመኔ ይለቀ ከአንተ ጋር ሆኜ የእውነት እየደድኩህ
Isaiah 53 አማ - ኢሳይያስ6: እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
መሞት አይደል ወይ ካንተ መለየት
ይገባህ ነበር ወይንፁህ አይደለህ ወይ😭
ናፍቀኸኛል ኢየሱስ 😭
"እናንተ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ሆይ፥ አምላችኋለሁ፤ ውዴን ያገኛችሁት እንደ ሆነ፥ እኔ ከፍቅር የተነሣ መታመሜን ንገሩት።"— መኃልየ መኃልይ 5:8
"ረድኤታችን ሰማይንና ምድርን በሠራ በእግዚአብሔር ስም ነው።"— መዝሙረ ዳዊት 124:8
"አቤቱ፥ ለልቤ እንደ መከራዋ ብዛት ማጽናናትህ ነፍሴን ደስ አሰኛት።"— መዝሙረ ዳዊት 94:19
የመጨረሻ የፍቅሬ ጥግ ነህ
ልናይህ ናፍቀናል!
አንተ ካለህ ይበቃኛል
ኧረ ምናለ ሚያረካ ነገር ከክብሩ በቀርሚናፍቅስ ምናለ ከህልውናው በቀርመንፈስ ቅዱስ ዛሬም የሚናፍቅህ ትውልድ አለኧረ ትውልድ አለ😭
የግድ ታስፈልገኛለህ